የአፍሌክስ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ ከፓን አፍሪካን ወጣቶች ህብረት ዋና ጸሀፊ ቤንኢንግ አህመድ BENING AHMED WIISICHONG SECRETARY-GENERAL, PAN AFRICA YOUTH UNION(PYU) ጋር ተወያዩ።
አፍሌክስ የአህጉሪቱን እና የሀገራችንን አመራሮች ለማብቃት ስልጠና ብቻውን በቂ እንዳልሆነ በማመኑ አራት ጠቅላላ እና ሰላሳ ሰምንት ልዩ የአመራር ልማት ፕሮግራሞችን ነድፎ ወደ ስራ እየገባ እንደሆነ ርዕሰ አካዳሚው ለዋና ጸሀፊው ገልጸዋል።
በተለይም በወጣቶች የአመራር ልማት ፕሮግራም የኢትዮጵያን እና የአፍሪካን ወጣቶች አቅም ለመገንባት ፕሮጀክት መቀረጹን የጠቀሱት አቶ ዛዲግ፤ በአመራር ልማት ፕሮግራም ማዕቀፎች ውስጥም ወጣት አመራሮች አቅማቸውን እንዲገነቡ እና ሀሳብ እያፈለቁ የምርምር ስራዎችን እንደዲያበረክቱ አፍሌክስ እየሰራ ነው ብለዋል።
ሀያ ሁለተኛው ክፍለ ዘመን የአፍሪካውያን ብልጽግና የሚረጋገጥበት እንደሆነ ያስታወሱት ርዕሰ አካዳሚው፤ ቀደምት የአፍሪካ ወጣቶች አህጉሪቷን ከቅኝ ግዛት ነጻ እንዳወጧት ሁሉ የዚህ ዘመን ትውልድም ከድህነት የምትላቀቅበትን መንገድ እንዲቀይስ የሚያግዙ የአመራር ልማት ፕሮግራሞች እንደተቀረጹ አቶ ዛዲግ ተናግረዋል።
አፍሌክስ የአህጉሪቱን እና የሀገራችንን አመራሮች ለማብቃት ስልጠና ብቻውን በቂ እንዳልሆነ በማመኑ አራት ጠቅላላ እና ሰላሳ ሰምንት ልዩ የአመራር ልማት ፕሮግራሞችን ነድፎ ወደ ስራ እየገባ እንደሆነ ርዕሰ አካዳሚው ለዋና ጸሀፊው ገልጸዋል።
በተለይም በወጣቶች የአመራር ልማት ፕሮግራም የኢትዮጵያን እና የአፍሪካን ወጣቶች አቅም ለመገንባት ፕሮጀክት መቀረጹን የጠቀሱት አቶ ዛዲግ፤ በአመራር ልማት ፕሮግራም ማዕቀፎች ውስጥም ወጣት አመራሮች አቅማቸውን እንዲገነቡ እና ሀሳብ እያፈለቁ የምርምር ስራዎችን እንደዲያበረክቱ አፍሌክስ እየሰራ ነው ብለዋል።
ሀያ ሁለተኛው ክፍለ ዘመን የአፍሪካውያን ብልጽግና የሚረጋገጥበት እንደሆነ ያስታወሱት ርዕሰ አካዳሚው፤ ቀደምት የአፍሪካ ወጣቶች አህጉሪቷን ከቅኝ ግዛት ነጻ እንዳወጧት ሁሉ የዚህ ዘመን ትውልድም ከድህነት የምትላቀቅበትን መንገድ እንዲቀይስ የሚያግዙ የአመራር ልማት ፕሮግራሞች እንደተቀረጹ አቶ ዛዲግ ተናግረዋል።
አፍሪካን ከአጀንዳ ተቀባይነት ወደ አጀንዳ ባለቤትነት የሚያሸጋግሩ ፕሮጀክቶችም በአፍሌክስ ውስጥ እየተዘጋጁ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ዛዲግ፤ የአፍሪካ ወጣቶችም የአፍሪካውያንን አጀንዳ በመቅረጽ እና በማስፈጸም ረገድ በሙሉ አቅማቸው እንዲሰሩ አፍሌክስ ድጋፍ እና እገዛ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።
ርዕሰ አካዳሚው አያይዘውም የፓን አፍሪካን ወጣቶች ህብረት ከአፍሌክስ ጋር በወጣቶች አመራር ልማት ፕሮግራም፤ በሀሳብ ማመንጫ ማዕከል ግንባታ እና በአፍሌክስ አመራር ሽልማት ላይ አብረው እንዲሰሩ ግብዣ አቅርበዋል።
የፓን አፍሪካን ወጣቶች ህብረት ዋና ጸሀፊ ቤንኢንግ አህመድ BENING AHMED WIISICHONG SECRETARY-GENERAL, PAN AFRICA YOUTH UNION (PYU) በበኩላቸው አፍሌክስ ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካውያን አመራሮች አቅም ግንባታ የሚሰራውን ስራ አድንቀው ህብረቱ በቀረበለት ግብዣ መሰረት ከአካዳሚው ጋር ለመስራት ዝግጁ እንደሆነ እና የጋራ መግባቢያ ስምምነት በመፈራረም ወደ ተግባር ለመግባት እንደሚፈልጉ ተናግረዋል።
ርዕሰ አካዳሚው አያይዘውም የፓን አፍሪካን ወጣቶች ህብረት ከአፍሌክስ ጋር በወጣቶች አመራር ልማት ፕሮግራም፤ በሀሳብ ማመንጫ ማዕከል ግንባታ እና በአፍሌክስ አመራር ሽልማት ላይ አብረው እንዲሰሩ ግብዣ አቅርበዋል።
የፓን አፍሪካን ወጣቶች ህብረት ዋና ጸሀፊ ቤንኢንግ አህመድ BENING AHMED WIISICHONG SECRETARY-GENERAL, PAN AFRICA YOUTH UNION (PYU) በበኩላቸው አፍሌክስ ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካውያን አመራሮች አቅም ግንባታ የሚሰራውን ስራ አድንቀው ህብረቱ በቀረበለት ግብዣ መሰረት ከአካዳሚው ጋር ለመስራት ዝግጁ እንደሆነ እና የጋራ መግባቢያ ስምምነት በመፈራረም ወደ ተግባር ለመግባት እንደሚፈልጉ ተናግረዋል።
አፍሪካ እና የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ
በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 484/2013 እንደ አዲስ የተቋቋመው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የተሰጠውን ሀገራዊ እና አህጉራዊ ተልዕኮ ለመወጣት እንዲችል፤ በቅርጽም ሆነ በይዘት አፍሪካዊ እንዲሆን የሚያስችሉ የሪፎርም፤ የማስፋት እና የሽግግር ሂደቶች ውስጥ ይገኛል።
አፍሪካዊ ተቋም እንዳይሆን ያደረጉትን ውስንነቶች በጥናት በመለየት፤ ችግሮቹን በመፍታት፤ ከአፍሪካውያን ወንድሞች እና እህቶች ጋር በአመራር ልማት ፕሮግራም እና በትምህርት መስክ ለመስራት ፕሮጀክቶችን ቀርጾ፤ ስትራቴጂ ነድፎ ወደ ስራ ገብቷል።
ሱሉልታ የሚገኘው የተቋሙ የአመራር ልማት ማዕከል በቻይና መንግስት ድጋፍ እንደመሰራቱ፤ ሕንጻው እና በውስጡ የሚገኙ መገልገያዎች በሙሉ የቻይናን የስነ ህንጻ ጥበብ የሚያጎሉ እና የቻይናን የስልጠና ማዕከላት ቅርጽ የሚያንጸባርቁ ናቸው።
ይህ ደግሞ የአፍሪካን ስያሜ እና ተልዕኮ ይዞ ለሚሰራ አካዳሚ አፍሪካዊ ባህልን እና እሴትን አለማካተቱ በተልዕኮው አፈጻጸም ላይ የራሱን አሉታዊ ጫና እንደሚኖረው በጥናት ተለይቷል።
በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 484/2013 እንደ አዲስ የተቋቋመው የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ የተሰጠውን ሀገራዊ እና አህጉራዊ ተልዕኮ ለመወጣት እንዲችል፤ በቅርጽም ሆነ በይዘት አፍሪካዊ እንዲሆን የሚያስችሉ የሪፎርም፤ የማስፋት እና የሽግግር ሂደቶች ውስጥ ይገኛል።
አፍሪካዊ ተቋም እንዳይሆን ያደረጉትን ውስንነቶች በጥናት በመለየት፤ ችግሮቹን በመፍታት፤ ከአፍሪካውያን ወንድሞች እና እህቶች ጋር በአመራር ልማት ፕሮግራም እና በትምህርት መስክ ለመስራት ፕሮጀክቶችን ቀርጾ፤ ስትራቴጂ ነድፎ ወደ ስራ ገብቷል።
ሱሉልታ የሚገኘው የተቋሙ የአመራር ልማት ማዕከል በቻይና መንግስት ድጋፍ እንደመሰራቱ፤ ሕንጻው እና በውስጡ የሚገኙ መገልገያዎች በሙሉ የቻይናን የስነ ህንጻ ጥበብ የሚያጎሉ እና የቻይናን የስልጠና ማዕከላት ቅርጽ የሚያንጸባርቁ ናቸው።
ይህ ደግሞ የአፍሪካን ስያሜ እና ተልዕኮ ይዞ ለሚሰራ አካዳሚ አፍሪካዊ ባህልን እና እሴትን አለማካተቱ በተልዕኮው አፈጻጸም ላይ የራሱን አሉታዊ ጫና እንደሚኖረው በጥናት ተለይቷል።
የአካዳሚው ሕንጻ እና መገልገያዎች አፍሪካዊ ቅርጽ እና ይዘት ተላብሰው ሁሉንም አፍሪካዊ የሚወክሉ ባህላዊ ዕሴቶች እንዲኖራቸው፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች ጋር በመወያየት የህንጻውን የተለያዩ ክፍሎች እና መገልገያዎች አፍሪካዊ በሆኑ ቀለማት እና ባህላዊ እሴቶች ለመለወጥ የውስጥ ዲዛይን ስራው ተጀምሯል።
በአካዳሚው ቅጥር ውስጥ የሚገኙ መተላለፊያዎችን፤ አዳራሾችን፤ መኝታ ቤቶችን፤ ምግብ ቤቶችን፤ እንግዳ መቀበያዎችን፤ ካፍቴሪያዎችን፤ ላውንጆችን እና ሌሎችንም መገልገያዎች የአፍሪካ ህብረት ዕውቅና በሰጣቸው የአፍሪካ አንድነት መስራቾች እና የቀድሞ መሪዎች እንዲሁም ለአህጉሪቷ ውለታ በዋሉ ታዋቂ የኪነ-ጥበብ እና የስነ-ጥበብ ባለሙያዎች ስም በመሰየም አፍሪካዊ ተቋም መሆኑን በተግባር ማሳየት ተገቢ መሆኑ ስለታመነበት ይህን ለማድረግ ሰፋፊ ስራዎች ተጀምረዋል።
አካዳሚው አፍሪካዊ ተቋም ለመሆን የጀመረውን ጉዞ የሚያሳዩ ፕሮጀክቶችን በተመለከተ በተከታታይ ማቅረባችንን እንቀጥላለን። ሀሳብ አስተያየታችሁን አጋሩን።
በአካዳሚው ቅጥር ውስጥ የሚገኙ መተላለፊያዎችን፤ አዳራሾችን፤ መኝታ ቤቶችን፤ ምግብ ቤቶችን፤ እንግዳ መቀበያዎችን፤ ካፍቴሪያዎችን፤ ላውንጆችን እና ሌሎችንም መገልገያዎች የአፍሪካ ህብረት ዕውቅና በሰጣቸው የአፍሪካ አንድነት መስራቾች እና የቀድሞ መሪዎች እንዲሁም ለአህጉሪቷ ውለታ በዋሉ ታዋቂ የኪነ-ጥበብ እና የስነ-ጥበብ ባለሙያዎች ስም በመሰየም አፍሪካዊ ተቋም መሆኑን በተግባር ማሳየት ተገቢ መሆኑ ስለታመነበት ይህን ለማድረግ ሰፋፊ ስራዎች ተጀምረዋል።
አካዳሚው አፍሪካዊ ተቋም ለመሆን የጀመረውን ጉዞ የሚያሳዩ ፕሮጀክቶችን በተመለከተ በተከታታይ ማቅረባችንን እንቀጥላለን። ሀሳብ አስተያየታችሁን አጋሩን።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
Ethiopia warmly welcomes you to the capital of the African Union_ ወደ አፍሪካ ኅብረት
#አሁን
የአፍሌክስ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ በፓን አፍሪካን ወጣቶች ጉባኤ መክፈቻ ላይ ተገኝተው ስለ አፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ሪፎርም፤ ማስፋት እና ሽግግር ማብራሪያ እየሰጡ ነው።
የአፍሌክስ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ በፓን አፍሪካን ወጣቶች ጉባኤ መክፈቻ ላይ ተገኝተው ስለ አፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ሪፎርም፤ ማስፋት እና ሽግግር ማብራሪያ እየሰጡ ነው።
'22ኛውን ክፍለ ዘመን ለአፍሪካውያን ለመዋጀት ከአፍሪካውያን ወጣቶች ብዙ ይጠበቃል። ወጣቱ አቅሙን ገንብቶ የአፍሪካን ህዳሴ የሚያረጋግጥበት ጊዜው ደርሷል።
አፍሌክስ በወጣቶች አመራር ልማት ከአፍሪካውያን ጋር አብሮ ይሰራል። '
አቶ ዛዲግ አብርሃ በፓን አፍሪካን ወጣቶች ዩኒየን ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት የተወሰደ
አፍሌክስ በወጣቶች አመራር ልማት ከአፍሪካውያን ጋር አብሮ ይሰራል። '
አቶ ዛዲግ አብርሃ በፓን አፍሪካን ወጣቶች ዩኒየን ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት የተወሰደ
የከተማ እና መሰረት ልማት ሚኒስቴር ለ 9ኛ ግዜ የዘመኑ ከተሞች ለኢትዮጵያ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል የከተሞች ፎረም በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄዷል::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ በመድረኩ ላይ ተገኝተው በከተማ አመራር ልማት ፕሮግራም ላይ ጥናታዊ ፅሁፍ አቅርበዋል::
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ በመድረኩ ላይ ተገኝተው በከተማ አመራር ልማት ፕሮግራም ላይ ጥናታዊ ፅሁፍ አቅርበዋል::
የአፍሌክስ ርዕሰ አካዳሚ አቶ ዛዲግ አብርሃ እየተሳተፉበት ያለውን እና የአፍሪካ አቅም ግንባታ ፋውንዴሽን ያዘጋጀውን ስልጠና ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዲህ ዘግቦታል:-
የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ትግበራ ማፋጠን ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው
On Feb 20, 2024 77
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ትግበራን ማፋጠን እና የአፍሪካ የንግድ እና የኢኮኖሚ ትስስርን ማሳደግ በሚል መሪ ሃሳብ ለአምባሳደሮች እና ለዲፕሎማቶች ስልጠና እየተሰጠ ነው።
በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ዋና መስሪያ ቤት ውስጥ እየተሰጠ ባለው ስልጠና አምባሳደሮች፣ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ ዛዲግ አብርሃ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ስልጠናው በአፍሪካ ሀገራት መካከል የሚደረገውን የግብይት መጠን እና የንግድ ትስስር ለማሳደግ ያለመ ሲሆን÷ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚሰጥ ተመላክቷል፡፡
በለይኩን ዓለም
የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ትግበራ ማፋጠን ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው
On Feb 20, 2024 77
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ትግበራን ማፋጠን እና የአፍሪካ የንግድ እና የኢኮኖሚ ትስስርን ማሳደግ በሚል መሪ ሃሳብ ለአምባሳደሮች እና ለዲፕሎማቶች ስልጠና እየተሰጠ ነው።
በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ዋና መስሪያ ቤት ውስጥ እየተሰጠ ባለው ስልጠና አምባሳደሮች፣ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ርዕሰ አካዳሚ ዛዲግ አብርሃ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ስልጠናው በአፍሪካ ሀገራት መካከል የሚደረገውን የግብይት መጠን እና የንግድ ትስስር ለማሳደግ ያለመ ሲሆን÷ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት እንደሚሰጥ ተመላክቷል፡፡
በለይኩን ዓለም
አፍሪካ እና የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ #2
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን እና አፍሪካን የሚያስተሳስሩ ፕሮጀክቶችን ማስተዋወቃችንን ቀጥለናል።
አካዳሚው አፍሪካዊ ቅርጽ እና ይዘት እንዲኖረው ከሚያግዙ እና በአፍሪካውያን ወንድሞች እና እህቶች ዘንድ የእኔነትና የባለቤትነት ስሜት ከሚፈጥሩ ፕሮጀክቶች መካከል አፍሪካዊ መዋቅር እንዲኖር ማድረግ አንዱ ነው።
አካዳሚው በሪፎርም ማስፋት እና ሽግግር ስራው ውስጥ የአፍሌክስን መዋቅራዊ አደረጃጀት በመከለስ እና በማስፋት ከኢትዮጵያ ውጭ በሆነ/ች አፍሪካዊ/ት ምክትል ፕሬዚደንት የሚመራ ዘርፍ የመዋቅሩ አካል እንዲሆን አጽድቋል።
በአፍሪካውያን የሚመራው እና ለአፍሪካውያን የሚሰራው የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚደንት ዘርፍ፤ አፍሌክስን ከአፍሪካ ጋር ከማገናኘቱ ባሻገር አፍሪካውያንን በማስተባበር ያላቸውን እምቅ አቅም እና ችሎታ የአፍሪካን ብልጽግና ለማረጋገጥ እንዲጠቀሙበት ለማድረግ ያስችላል።
የፓን አፍሪካን አስተሳሰብ እና ፍልስፍና ለአፍሪካውያን እና ለተቀረው ዓለም ተደራሽ በማድረግም አፍሪካውያን እርስ በእርስ የሚገናኙበትን መድረክ በመፍጠር የስራ ልምዳቸውን ከተሞክሮአቸው ጋር እያዋሀዱ የአህጉሪቷን የሰው እና የተፈጥሮ ሀብት ለሚታለመው ተግባር እንዲውል ለመስራት ዘርፉ ትልቅ ሚና ይኖረዋል።
የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚደንት ዘርፍ የሰው ሀይሉን ከሁሉም የአፍሪካ ሀገራት በመመልመል፤ በመቅጠር እና ወደ ስራ በማስገባት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ከመላው አፍሪካ ጋር ለማስተሳሰር እና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ለመመስረት ቁልፍ ሚና ይኖረዋል። ከሁሉ በላይ ግን አፍሌክስ የአፍሪካውያን ስለመሆኑ ማረጋገጫ ማህተም ሆኖም ያገለግላል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን እና አፍሪካን የሚያስተሳስሩ ፕሮጀክቶችን ማስተዋወቃችንን ቀጥለናል።
አካዳሚው አፍሪካዊ ቅርጽ እና ይዘት እንዲኖረው ከሚያግዙ እና በአፍሪካውያን ወንድሞች እና እህቶች ዘንድ የእኔነትና የባለቤትነት ስሜት ከሚፈጥሩ ፕሮጀክቶች መካከል አፍሪካዊ መዋቅር እንዲኖር ማድረግ አንዱ ነው።
አካዳሚው በሪፎርም ማስፋት እና ሽግግር ስራው ውስጥ የአፍሌክስን መዋቅራዊ አደረጃጀት በመከለስ እና በማስፋት ከኢትዮጵያ ውጭ በሆነ/ች አፍሪካዊ/ት ምክትል ፕሬዚደንት የሚመራ ዘርፍ የመዋቅሩ አካል እንዲሆን አጽድቋል።
በአፍሪካውያን የሚመራው እና ለአፍሪካውያን የሚሰራው የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚደንት ዘርፍ፤ አፍሌክስን ከአፍሪካ ጋር ከማገናኘቱ ባሻገር አፍሪካውያንን በማስተባበር ያላቸውን እምቅ አቅም እና ችሎታ የአፍሪካን ብልጽግና ለማረጋገጥ እንዲጠቀሙበት ለማድረግ ያስችላል።
የፓን አፍሪካን አስተሳሰብ እና ፍልስፍና ለአፍሪካውያን እና ለተቀረው ዓለም ተደራሽ በማድረግም አፍሪካውያን እርስ በእርስ የሚገናኙበትን መድረክ በመፍጠር የስራ ልምዳቸውን ከተሞክሮአቸው ጋር እያዋሀዱ የአህጉሪቷን የሰው እና የተፈጥሮ ሀብት ለሚታለመው ተግባር እንዲውል ለመስራት ዘርፉ ትልቅ ሚና ይኖረዋል።
የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚደንት ዘርፍ የሰው ሀይሉን ከሁሉም የአፍሪካ ሀገራት በመመልመል፤ በመቅጠር እና ወደ ስራ በማስገባት የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚን ከመላው አፍሪካ ጋር ለማስተሳሰር እና ስትራቴጂያዊ አጋርነት ለመመስረት ቁልፍ ሚና ይኖረዋል። ከሁሉ በላይ ግን አፍሌክስ የአፍሪካውያን ስለመሆኑ ማረጋገጫ ማህተም ሆኖም ያገለግላል።
አፍሪካ እና የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ #3
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እንደ ስሙ እና ተልዕኮው አፍሪካዊ ሆኖ፤ በሀገራችን እና በአፍሪካ መካከል ያለውን የግንኙነት መስመር በላቀ መንገድ ለማገናኘት እና እንደ ድልድይ ሆኖ ለማገልገል የቀረጻቸውን የሪፎርም፤ የማስፋት እና የሽግግር ስራዎችንና ስትራቴጂዎችን ማስተዋወቃችንን ቀጥለናል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 484/2013 ሲቋቋም ከተሰጡት ተልዕኮዎች መካከል የኢትዮጵያን፤ የአፍሪካ ቀንድን እና የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችን በአመራር ልማት ፕሮግራሞች አቅማቸውን መገንባት፤ ጥናትና ምርምር በማድረግ ለፖሊሲ አውጭዎች ግብዓት ማቅረብ እና የማማከር አገልግሎት መስጠት ተጠቃሾቹ ናቸው።
አካዳሚው በተሰጠው ተልዕኮና ወሰን ልክ ለመስራት የነበሩበትን ውስንነቶች ቀርፎ፤ በተለይም በ2016 ዓ.ም የአመራር ለውጥ ሲደረግ ሰፋፊ የሪፎርም፤ የማስፋት እና የሽግግር ስራዎች ውስጥ ገብቶ፤ ከአፍሪካውያን ጋር የሚያስተሳስሩ እና ወንድማማችነትን የሚያጎለብቱ ፕሮጀክቶችን ቀርጿል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ እንደ ስሙ እና ተልዕኮው አፍሪካዊ ሆኖ፤ በሀገራችን እና በአፍሪካ መካከል ያለውን የግንኙነት መስመር በላቀ መንገድ ለማገናኘት እና እንደ ድልድይ ሆኖ ለማገልገል የቀረጻቸውን የሪፎርም፤ የማስፋት እና የሽግግር ስራዎችንና ስትራቴጂዎችን ማስተዋወቃችንን ቀጥለናል።
የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 484/2013 ሲቋቋም ከተሰጡት ተልዕኮዎች መካከል የኢትዮጵያን፤ የአፍሪካ ቀንድን እና የአፍሪካ ሀገራት መሪዎችን በአመራር ልማት ፕሮግራሞች አቅማቸውን መገንባት፤ ጥናትና ምርምር በማድረግ ለፖሊሲ አውጭዎች ግብዓት ማቅረብ እና የማማከር አገልግሎት መስጠት ተጠቃሾቹ ናቸው።
አካዳሚው በተሰጠው ተልዕኮና ወሰን ልክ ለመስራት የነበሩበትን ውስንነቶች ቀርፎ፤ በተለይም በ2016 ዓ.ም የአመራር ለውጥ ሲደረግ ሰፋፊ የሪፎርም፤ የማስፋት እና የሽግግር ስራዎች ውስጥ ገብቶ፤ ከአፍሪካውያን ጋር የሚያስተሳስሩ እና ወንድማማችነትን የሚያጎለብቱ ፕሮጀክቶችን ቀርጿል።