Junior Accountant
#hava_industrial_plc
#finance
#Addis_Ababa
Bachelor’s Degree in Accounting, or in a related field of study
Duties & Responsibilities:
- Record day-to-day financial transactions (sales, purchases, receipts, payments).
- Maintain books of accounts
- Process supplier invoices and ensure timely payments
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: July 9, 2025
How To Apply: Submit your non-returnable application and CV along with supporting documents in person to the office located at Lideta around Balacha hospital Dama house Building 6TH Floor office NO -601. For further information, contact Tel: +251115578687
@ethiojobs90
#hava_industrial_plc
#finance
#Addis_Ababa
Bachelor’s Degree in Accounting, or in a related field of study
Duties & Responsibilities:
- Record day-to-day financial transactions (sales, purchases, receipts, payments).
- Maintain books of accounts
- Process supplier invoices and ensure timely payments
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: July 9, 2025
How To Apply: Submit your non-returnable application and CV along with supporting documents in person to the office located at Lideta around Balacha hospital Dama house Building 6TH Floor office NO -601. For further information, contact Tel: +251115578687
@ethiojobs90
👉የጨረታ ማስታወቂያ
📜FHC/NCB/PW/22/10/2017
1. የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለአስፋልት ኮንክሪት እና የፋዎንቴን ስራ ግዥ በጨረታ መለያ ቁጥር FHC/NCB/ PW/22/10/2017 ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የሆኑ የመንገድ ስራ ተቋራጭ እና ጠቅላላ የስራ ተቋራጭ (RC-4, GC-4 & Above) ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
2. ኮርፖሬሽኑ ለአስፋልት ኮንከሪት እና የፋዎንቴን ስራ ግንባታ ግዥ ላይ የሚወዳደሩ ተጫራቾች የመወዳደሪያ ቴከኒካል ሰነዳቸውንና ዋጋቸውን በተለያዩ በታሸጉ ኤንቨሎፖች ማቅረብ አለባቸው።
3. ጨረታው የሚከናወነው በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ሥነ-ሥርዓትና ይኼንኑ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የግዥ መመሪያ መሠረት ሲሆን ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የሆኑ የመንገድ ስራ ተቋራጭ እና ጠቅላላ የስራ ተቋራጭ 2017 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን ይኖርበታል።
4. የተሟላ የጨረታ ሰነድ ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመከፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለገሀር በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 201 ለዚሁ ታሽጎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው በመጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ወይም ሀምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ስዓት ድረስ እንዲያቀርቡ ሆኖ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሀምሳ ሺ ብር) ሲፒኦ በፌዴራል ቤቶች ኮፖሬሽን ስም ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋርአያይዘው ማቅረብ አለባቸው። ዘግይቶ የቀረበ የጨረታ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፤ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሀምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት የኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬከተር 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል።
6. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
በስልክ ቁጥር 011-855-30-35 ወይም
011-553-95-35 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን
@ethiojobs90
📜FHC/NCB/PW/22/10/2017
1. የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለአስፋልት ኮንክሪት እና የፋዎንቴን ስራ ግዥ በጨረታ መለያ ቁጥር FHC/NCB/ PW/22/10/2017 ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የሆኑ የመንገድ ስራ ተቋራጭ እና ጠቅላላ የስራ ተቋራጭ (RC-4, GC-4 & Above) ተጫራቾችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
2. ኮርፖሬሽኑ ለአስፋልት ኮንከሪት እና የፋዎንቴን ስራ ግንባታ ግዥ ላይ የሚወዳደሩ ተጫራቾች የመወዳደሪያ ቴከኒካል ሰነዳቸውንና ዋጋቸውን በተለያዩ በታሸጉ ኤንቨሎፖች ማቅረብ አለባቸው።
3. ጨረታው የሚከናወነው በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ሥነ-ሥርዓትና ይኼንኑ አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የግዥ መመሪያ መሠረት ሲሆን ደረጃ 4 እና ከዛ በላይ የሆኑ የመንገድ ስራ ተቋራጭ እና ጠቅላላ የስራ ተቋራጭ 2017 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የግብር ከፋይ ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን ይኖርበታል።
4. የተሟላ የጨረታ ሰነድ ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመከፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለገሀር በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውን በኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 201 ለዚሁ ታሽጎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው በመጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን ወይም ሀምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ስዓት ድረስ እንዲያቀርቡ ሆኖ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000.00 (ሀምሳ ሺ ብር) ሲፒኦ በፌዴራል ቤቶች ኮፖሬሽን ስም ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋርአያይዘው ማቅረብ አለባቸው። ዘግይቶ የቀረበ የጨረታ ሰነድ ውድቅ ይደረጋል፤ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሀምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ሰዓት የኮርፖሬሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬከተር 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል።
6. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
በስልክ ቁጥር 011-855-30-35 ወይም
011-553-95-35 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን
@ethiojobs90
በመኪና አዳጋ ምክንያት የሊቨርፑሉ ኮኮብ ዲያጎ ጆታ ውድ ህይወቱን ገና በ29 ዓመቱ ተነጥቋል ። ለእግር ኳሱ ዓለም አስደንጋጩ ዜና ! የህይወት መልክ ዕጣ ፈንታ አሳዛኙ ዕውነታ !!! ባለፈው ሳምንት የተሞሸረው ፖሩቱጋላዊ ኮኮብ ውድ ህይወቱን በመኪና አደጋው በፖሩቱጋል 2ኛ ሊግ ከሚጫወተው ወንድሙ ጋር አጥቷል ።
Marca reports Liverpool player Diogo Jota has passed away. We’re absolutely devastated.
Fabrizio Romano
@ethiojobs90
Marca reports Liverpool player Diogo Jota has passed away. We’re absolutely devastated.
Fabrizio Romano
@ethiojobs90
Diogo Jota’s brother André Silva, 25-year-old Penafiel player in Portuguese 2nd League, has also passed away following the accident.
Rest in peace, André. Devastating news. 🕊️
@ethiojobs90
Rest in peace, André. Devastating news. 🕊️
@ethiojobs90
Junior Software Engineer
#bouncepoint
#engineering
#Addis_Ababa
Bachelor's Degree in Computer Science, Software Engineering, Computer Engineering or in a related field of study
Duties and Responsibilities:
- Write clean, efficient, and maintainable code
- Participate in code reviews and collaborate with team members
- Conduct research on new technologies and industry best practices
- Contribute to system design and architecture discussions
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: August 3, 2025
How To Apply: Submit your application, updated CV and supporting credentials via email: careers@bouncepoint.io
@ethiojobs90
#bouncepoint
#engineering
#Addis_Ababa
Bachelor's Degree in Computer Science, Software Engineering, Computer Engineering or in a related field of study
Duties and Responsibilities:
- Write clean, efficient, and maintainable code
- Participate in code reviews and collaborate with team members
- Conduct research on new technologies and industry best practices
- Contribute to system design and architecture discussions
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: August 3, 2025
How To Apply: Submit your application, updated CV and supporting credentials via email: careers@bouncepoint.io
@ethiojobs90
Junior Physiotherapist
#cheshire_ethiopia
#health_care
#Menagesha
BSc Degree in Physiotherapy or in a related field of study
Duties and Responsibilities:
- Administers active and passive manual therapeutic massage, and heat, light, sound, water and electrical modality treatments for in and out patients (Clients).
- Administers traction to relieve neck and back pain using intermittent and static treatment equipment
- Instructs, motivates and assists patients to learn and improve functional activities such as daily living activities
- Fits patients for adjusts, and trains patients in use and care for orthopedic braces, prosthesis and supportive devices such as crutches, walkers, wheelchairs, etc.
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: July 12, 2025
How To Apply: Submit your application, updated CV and supporting credentials in person to Cheshire Ethiopia located to CMC Road, adjacent to Ethiopian Management Institute
@ethiojobs90
#cheshire_ethiopia
#health_care
#Menagesha
BSc Degree in Physiotherapy or in a related field of study
Duties and Responsibilities:
- Administers active and passive manual therapeutic massage, and heat, light, sound, water and electrical modality treatments for in and out patients (Clients).
- Administers traction to relieve neck and back pain using intermittent and static treatment equipment
- Instructs, motivates and assists patients to learn and improve functional activities such as daily living activities
- Fits patients for adjusts, and trains patients in use and care for orthopedic braces, prosthesis and supportive devices such as crutches, walkers, wheelchairs, etc.
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: July 12, 2025
How To Apply: Submit your application, updated CV and supporting credentials in person to Cheshire Ethiopia located to CMC Road, adjacent to Ethiopian Management Institute
@ethiojobs90