Ethiojobs pages.com
5.03K subscribers
2.98K photos
14 files
3.09K links
📑የተለያዩ የስራ ማስታወቂያዎች እና የስራ መረጃዎችን  ስንለቅ በፍጥነት እንዲደርሶ ቻናሉን ይቀላቀሉ
Abroad
NGO
DEGREE
DIPLOMA
LEVELS
PRIVATE
GOVERNMENT
A place where you found day to day new job opportunitie in Ethiopia and abroad in any field of study starting from #0_year experience
Download Telegram
Ground Handling Agent
#icas_plc
#hospitality
#hospitality_management
#guest_service_agent
Addis Ababa
Diploma from a Recognized Aviation College with a valid Driver's License. Fluent in use of English language
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: June 6, 2022
How To Apply: Interested Applicants can apply for the position by submitting a non-returnable CV and copies of relevant documents to International Cargo & Aviation Services PLC Head office, Administrative Service, located in front of Addis Ababa Stadium, on the 14th floor of Nani Building For more information contact Tel: 0115524949/ 4747/ 0116610405 P.O.BOX - 433 Code 1250
@ethiojobs90
House Keeper
#yadonay_addis_hotel_apartment
#hospitality
#hotel_management
#house_keeping
Addis Ababa
Diploma or TVET/level 4/ in Hotel Operation or related field of study
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: June 20, 2022
How To Apply: Interested applicants who fulfill the above requirements shall submit a copy of non-returnable documents (the originals must be presented at interview) accompanied by a CV and Job application letter in person at Yadonay Addis Hotel Apartment, located at 22 area, next to Golagol Building to bole road. For more information contact Tel. 0946525252/ 0922349233/ 0918791175
@ethiojobs90
ሬስቶራንት ሱፐርቫይዘር
#crystal_autogroup
#hospitality
#hotel_management
#restaurant_supervisor
Addis Ababa
ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ በሆተል ማኔጅመንት ወይም ተመሳሳይ ዘርፍ እና አግባብ ያለው የስራ ልምድ
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Deadline: July 5, 2022
How To Apply: መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዛቹ በአካል ወደ ገርጂ፣ ኢምፔሪያል ሆቴል አጠገብ፣ ክሪስታል የመኪና እጥበትና አውቶሞቲቭ መስሪያ ቤት ማመልከት ትችላላችሁ። ለበለጠ መረጃ +251911893904/ +251116295503/ 04/ 05 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል
@ethiojobs90
የመጠጥና መግብ ተቆጣጣሪ
#crystal_autogroup
#hospitality
#hotel_management
#food_and_beverage_manager
Addis Ababa
ዲፕሎማ ወይም ዲግሪ በሆተል ማኔጅመንት ወይም ተመሳሳይ ዘርፍ እና አግባብ ያለው የስራ ልምድ
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Deadline: July 5, 2022
How To Apply: መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ኦሪጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ይዛቹ በአካል ወደ ገርጂ፣ ኢምፔሪያል ሆቴል አጠገብ፣ ክሪስታል የመኪና እጥበትና አውቶሞቲቭ መስሪያ ቤት ማመልከት ትችላላችሁ። ለበለጠ መረጃ +251911893904/ +251116295503/ 04/ 05 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል
@ethiojobs90
ሪሴፕሽኒስት
#haile_hotels_and_resorts
#hospitality
#hotel_services
#hotel_receptionist
Addis Ababa
በዘርፉ የሰለጠነች
ጾታ፡ ሴት
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: July 18, 2022
How To Apply: ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶችን የምታሙዋሉ አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዛችሁ የሆቴሉ ቅጥር ግቢ፣ የሰው ሃይል አስተዳደር ቢሮ ወደ አትክልት ተራ፣ ከሊፍ ህንጻ ፊት ለፊት በአካል በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ። ለበለጠ መረጃ +251937614013/ +251111568305 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ
@ethiojobs90
የምግብ ዝግጅት ባለሞያ
#ras_desta_damtaw_hospital
#hospitality
#hotels_and_restaurants_services
#chef
Addis Ababa
ዲፕሎማ በሆቴልና ቱሪዝም እና ተመሳሳይ የትመህርት ዘርፍ እና COC የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል
Quanitity Required: 5
Minimum Years Of Experience: #0_years
Salary: 3333.00
Deadline: July 20, 2022
How To Apply: ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶችን የምታሙዋሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይዛችሁ ራስ ደስታ ዳምጠው ሆስፒታል የሰው ሃብት አስተዳደር ዳይሬክተር ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ።
@ethiojobs90
Trainee Manager
#boston_partners_plc_kuriftu_resort_and_day_spa
#hospitality
#hotel_tourism_management
#trainee
Addis Ababa
BA degree in Hotel Management or Tourism Management
Competencies:
- Comprehensive knowledge of MS Office
- Strong verbal and written presentation skills
- Excellent math and computational ability
- Effective communication skills
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: July 22, 2022
How To Apply: Qualified applicants can send their non-returnable CV's in person to Boston Partners PLC, Human Resources Department, located at Bole, next to Alem Cinema or send them via email: mulugeta.demissie@kurifturesorts.com
Ethio daily vacancy(የስራ ማስታወቂያዎች):
ጁኒየር ሴክሬቴሪ/ካሸር
#global_insurance_company
#business
#secretarial_admin_and_clerical
#cashier_and_secretary
Addis Ababa
ዲፕሎማ በአካውንቲንግ፣ ሴክሬቴሪያል ሳይንስ እና ኦፊስ ማኔጅመንት
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: September 21, 2022
How To Apply: ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች ማመልከቻና የማይመለስ የትምህርት ማስረጃ ኮፒ በመያዝ ሱማሌ ተራ በሚገኘው የኩባንያው ዋና መ/ቤት በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ +251111565850/ +251111565853 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል

Purchase Expertise I
#unlimited_packaging_plc
#business
#logistics_management
#procurement_officer
Bishoftu (Debre Zeit)
BA or MA degree in Supply Management, Material Management, Logistics and Supply Management, Finance Management, or in a related field with relevant work experience
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Deadline: September 23, 2022
How To Apply: Interested applicants who meet the above criteria are invited to send their Curriculum Vitae via email: b.amex79@gmail.com, tamiru_hawass@yahoo.com For more information contact Tel. +251114371267
Note: Use " Purchase Expertise I " as the subject line of your email!

HR Assistant
#di_yuan_ceramics
#business
#human_resource_administration
#human_resource_assistant
Dukem
BA degree in Accounting, Human Resource Management. Must line in Dukem Debre Zeit or can relocate to Dukem or Debre Zeit
Competencies:
  - Good at English Writing, Speaking, Listening
  - Knowledgeable about basic office software like MS Excel, MS Word etc...
Age: Less than 28 Years Old
Gender: Female
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: September 23, 2022
How To Apply: Interested and qualified applicant can send their CV along with their photo via email : et-adm02@w-group.cc For more information contact Tel. +251919028089 Contact Person: Ms. Sena
Note: Applicants who meet the competencies listed above can send their CV along with their photo

Models/ Actresses
#eaglelion_system_technology
#creative_arts
#theatrical_arts_and_culture_studies
#actresses_actor
Addis Ababa
We need highly motivated female models with the ability to act
Competencies/Requirements:
-  Age Group : 21 - 30 Years
- Gender : Female
- Languages : Amharic , English
- Desired Skills : Acting
- Excellent time management, multi-tasking and follow-through skills. 
- Great interpersonal and communication skills.
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: September 25, 2022
How To Apply: Interested and qualified applicants can submit their CV and photo via email: Contact@Eaglelionsystems.com

Biomedical Engineer
#mcm_general_hospital
#engineering
#biomedical_engineering
#biomedical_engineer
Addis Ababa
BSc Degree in Biomedical Engineering or related fields with similar work experience
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Deadline: September 19, 2022
How To Apply: Qualified applicants are required to submit their application together with non returnable CV and copy of credentials to MCM Comprehensive Specialized Hospital (Korean hospital), to Human Resource Department Office

Geotechnical Engineer
#shining_stone_international_business_plc
#engineering
#civil_engineering
#geotechincal_engineer
Addis Ababa
MSc or BSc Degree in Civil Engineering, Geotechnical Engineering or related fields with similar work experience
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Maximum Years Of Experience: #2_years
Deadline: September 22, 2022
How To Apply: Applicant who fulfills the above requirement should send their CV & supporting document via email: shiningstonejob@gmail.com For further information contact Tel. +251116684284

ሪሴፕሽኒስት
#haile_hotels_and_resorts
#hospitality
#customer_service_management
ስቲዋርድ
#friendship_international_hotel
#hospitality
#hotel_management
#steward
Addis Ababa
በሆቴል አሠራር ውስጥ የባለሙያ ማረጋገጫ ያለው/ላት
የስራ ተግባራት፡
  - የምግብ ዝግጅት፣ ምግብ ማብሰል እና ምግብ አቅርቦት ማስተዳደር
ጾታ፡ ወንድ
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: October 13, 2022
How To Apply: የትምህርት ማስረጃችሁን እና የቀበሌ መታወቂያችሁን ኦሪጅናል እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ከኤድና ሞል በታች በሚገኘው ፍሬንድሺፕ ኢንተርናሽናል ሆቴል በአካል ቀርባችሁ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ +251116670202 ይደውሉ
Chef
#dream_liyana_healthcare_plc
#hospitality
#Addis_Ababa
Bachelor's Degree or Diploma in Culinary or in a related field with relevant work experience & Certificate in Food Safety & Sanitation
Duties & Responsibilities:
- Develop and plan menus that comply with the dietary guidelines and restrictions of patients.
- Ensure compliance with dietary restrictions related to allergies and medical conditions.
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Maximum Years Of Experience: #1_years
Deadline: March 3, 2024
How To Apply: Submit your resume along with your cover letter via email: liyanadream06@gmail.com
N.B: Please include "Hospital Chef Application" in the subject line
Pizza Chef
#snfd_bakery_plc
#hospitality
#Addis_Ababa
Diploma or Certificate in Food Preparation or in a related field of study with relevant work experience
Workplace: Bisrate Gebrhale, Hayat and Gurd Shola
Duties & Responsibilites:
- Preparing pizza dough, slicing and chopping toppings like vegetables and meats and executing customers' orders considering special requests
- Preparing mizan plus
- Monitoring the temperature of the pizza ovens as well as cooking times.
- Preparing high-quality pizzas according to company recipes.
- Able to use cooking machines well
Quanitity Required: 10
Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: April 5, 2025
How To Apply: Submit your application and CV with supporting documents via email: mulmulhr@gmail.com or in-person to Mulmul Factory located next to the Abahawa Head Office or to our Head Office located at Hayahulet next to Dinberwa Hospital. For further information contact Tel. +251114624401

@ethiojobs90
ምግብ አዘጋጅ
#snfd_bakery_plc
#hospitality
#Addis_Ababa
ቲቪቲ ወይም ሰርተፊኬት በምግብ ዝግጅት ወይም ተዛማጅ መስክ የተመረቀና አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ቦታ፡ ብስራተ ገብርኤል እና ጉርድ ሾላ
ዋና ኃላፊነቶች፡
- የምግብ አዘገጃጀት መመሪያዎችን በመከተል የተለያዩ ምግቦችን ማዘጋጀት እና ማብሰል
- ምግብ በወቅቱ መዘጋጀቱን እና የጥራት ደረጃዎችን ማሟላቱን ማረጋገጥ
- ተገቢውን የምግብ ደህንነት እና የንፅህና አጠባበቅ ልምዶችን መከተል
- የወጥ ቤት እቃዎችን እና የስራ ቦታዎችን ንፅህናን እና አደረጃጀትን መጠበቅ
- አሪፍ የስራ ሂደት ለማረጋገጥ ከኩሽና ሰራተኞች ጋር በትብብር መስራት
Quanitity Required: 10
Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: April 9, 2025
How To Apply: አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አባሃዋ መ/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሙልሙል ዳቦ ፋብሪካ ወይም 22 አካባቢ ድንበሯ ሆስፒታል አጠገብ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ mulmulhr@gmail.com በመላክ ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ፡ +251114624401 መደወል ይችላሉ።

@ethiojobs90
Barista
#temerachi_coffee_export
#hospitality
#Addis_Ababa
Completion of 12th Grade with relevant work experience in preparing a wide range of espresso-based drinks, operating commercial coffee machines, and maintaining a clean and welcoming cafe environment. Experienced in using POS systems for taking orders and handling transactions efficiently
Required Skills:
- Skilled and friendly barista with a strong passion for coffee and customer service.
- Strong multitasking abilities, attention to detail, and a team-player attitude.
- Committed to providing fast, high quality service and creating a positive experience for every customer.
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: April 30, 2025
How To Apply: Submit your CV and experience documents via email: Mahlet@temerachicoffee.com

@ethiojobs90
ኪችን ኦፕሬሽን ማናጀር
#werqbeza_general_trading_plc
#hospitality
#Addis_Ababa
ዲፕሎማ በምግብ ዝግጅት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ/ች በኪችን ተቆጣጣሪነት የስራ ልምድ ያለው/ያላት
ዋና ኃላፊነቶች፡
- የምግብ ዝግጅትን፣ ምግብ ማብሰል እና የአገልግሎት ደረጃዎችን ጨምሮ ዕለታዊ የወጥቤት ስራዎችን መቆጣጠር
- የወጥቤት ሰራተኞችን መቆጣጠር እና መደገፍ, ስራዎች በብቃት እና ደረጃውን የጠበቁ መሆናቸውን ማረጋገጥ
- የጤና ደንቦችን በማክበር ንጽህናን፣ የንፅህና አጠባበቅ እና የደህንነት ደረጃዎችን መጠበቅ
- ቆሻሻን ለመቀነስ የምግብ ክምችት ደረጃዎችን መቆጣጠር፣ ትዕዛዞችን ማስቀመጥ እና የአክሲዮን ሽክርክርን ማስተዳደር
- የወጥቤት ወጪዎችን በብቃት በማቀድ፣ በሰራተኞች እና በክፍል ቁጥጥር መቆጣጠር
- ከሼፎች ወይም የምግብ ዝግጅት ቡድኖች ጋር በመተባበር በምናሌ እቅድ፣ ወጪ እና ዋጋ ላይ እገዛ ማድረግ
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #5_years
Deadline: May 8, 2025
How To Apply: ከታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ወይም ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ጎተራ áŠ“á‹­áˆ ኢንሹራንስ ዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በሚገነው የድርጅታችን ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ yoyacoffeeex@gmail.com ላይ በመላክ ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251948235825 መደወል ይችላሉ።

@ethiojobs90
የምግብና መጠጥ ተቆጣጣሪ
#werqbeza_general_trading_plc
#hospitality
#Addis_Ababa
ዲፕሎማ በተዛማጅ የትምህርት መስክ የተመረቀች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
ጾታ፡ ሴት
ዋና ኃላፊነቶች፡
- መግዛትን፣ መቀበልን፣ ማከማቸትን፣ እና መስጠትን ጨምሮ የምግብ እና የመጠጥ ምርቶችን መቆጣጠር
- የፍጆታ አዝማሚያዎችን መተንተን እና ብክነትን ለመቀነስ እና ውጤታማነትን ለማሻሻል አካባቢዎችን መለየት
- መደበኛ የአክሲዮን ቆጠራን ማካሄድ እና ልዩነቶችን ለመከላከል ከመዝገቦች ጋር ማስተያየት
- የአቅራቢ ደረሰኞችን መገምገም እና የተቀበሉትን እቃዎች ዋጋ, ጥራት እና መጠን ማረጋገጥ
- ምርጥ የአክሲዮን ደረጃዎችን ለመጠበቅ ከግዢ እና ከኩሽና ክፍሎች ጋር በቅርበት መስራት
- የወጪ ሪፖርቶችን፣ የበጀት ትንበያዎችን እና የምናሌ ዋጋን በማዘጋጀት ላይ እገዛ ማድረግ
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: May 8, 2025
How To Apply: ከታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ወይም ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ጎተራ áŠ“á‹­áˆ ኢንሹራንስ ዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በሚገነው የድርጅታችን ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ yoyacoffeeex@gmail.com ላይ በመላክ ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251948235825 መደወል ይችላሉ።

@ethiojobs90
ፒዛ ሼፍ
#werqbeza_general_trading_plc
#hospitality
#Addis_Ababa
ዲፕሎማ በምግብ ዝግጅት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
ዋና ኃላፊነቶች፡
- የፒዛን ሊጥ ማዘጋጀት ፣ አመቺ መሆኑን ማረጋገጥ
- በኩባንያው የምግብ አሰራር እና ደረጃዎች መሰረት ፒዛዎችን በእጅ ዘርግተው፣ ከላይ እና መጋገር።
- ትኩስነትን፣ ጥራትን እና ወጥነትን ለማረጋገጥ የምግብ ዝግጅትን መቆጣጠር
- የምድጃዎች እና የወጥቤት እቃዎች በትክክል መያዛቸውን እና መጸዳታቸውን ማረጋገጥ
- በሁሉም የምግብ ዝግጅት እና አያያዝ የምግብ ደህንነት እና የንፅህና መመሪያዎችን መከተል
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #5_years
Deadline: May 8, 2025
How To Apply: ከታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ወይም ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ጎተራ áŠ“á‹­áˆ ኢንሹራንስ ዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በሚገነው የድርጅታችን ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በኢሜል፡ yoyacoffeeex@gmail.com ላይ በመላክ ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251948235825 መደወል ይችላሉ።

@ethiojobs90
ሱፐርቫይዘር
#werqbeza_general_trading_plc
#hospitality
#Addis_Ababa
ዲፕሎማ በማንኛውም የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
ዋና ኃላፊነቶች፡
- አሪፍ የስራ ሂደት ለማረጋገጥ የቡድን አባላትን እንቅስቃሴ መቆጣጠር እና ማስተባበር
- የሰራተኛውን አፈፃፀም መቆጣጠር እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ መመሪያ, ድጋፍ እና ስልጠና መስጠት
- ተግባራትን በብቃት ውክልና እና የግዜ ገደቦች መሟላታቸውን ማረጋገጥ
- ደህንነቱ የተጠበቀ፣ የተደራጀ እና ውጤታማ የስራ አካባቢን መጠበቅ
- የሰራተኞችን ወይም የአሰራር ችግሮችን መፍታት እና የበለጠ አሳሳቢ ጉዳዮችን ወደ አስተዳደር ማቅረብ
- የቡድን አፈጻጸምን መገምገም እና ምርታማነትን ለመጨመር ማሻሻያዎችን መጠቆም
Quanitity Required: 4
Minimum Years Of Experience: #3_years
Deadline: May 8, 2025
How To Apply: ከታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ወይም ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ጎተራ áŠ“á‹­áˆ ኢንሹራንስ ዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በሚገነው የድርጅታችን ቢሮ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251948235825 መደወል ይችላሉ።

@ethiojobs90
አስተናጋጅ
#werqbeza_general_trading_plc
#hospitality
#Addis_Ababa
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ያጠናቀቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
ዋና ኃላፊነቶች:
- እንግዶችን ስራዓት ባለ ሁኔታ ሰላምታ ማቅረብ እና ወደ መቀመጫ መምራት
- ሜንዩ ማቅረብ እና ስለ ምግብ እና መጠጥ ምርጫዎች ዝርዝር መረጃ ማቅረብ
- ትክክለኛ የምግብ እና የመጠጥ ትዕዛዞችን መውሰድ እና ወደ ኩሽና እና ባር ሰራተኞች ማስተላለፍ
- ምግቦችን እና መጠጦችን በወቅቱ እና በሙያዊ መንገድ ማቅረብ
- እርካታን ለማረጋገጥ ከእንግዶች ጋር ማረጋገጥ እና ማንኛውንም ቅሬታዎች በፍጥነት መቆጣጠር
- ጠረጴዛዎችን ማፅዳት እና ለሚቀጥሉት እንግዶች ማቀናበር
Quanitity Required: 12
Minimum Years Of Experience: #1_years
Deadline: May 8, 2025
How To Apply: ከታች ያለውን ሊንክ በመጠቀም ወይም ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ጎተራ áŠ“á‹­áˆ ኢንሹራንስ ዋና መስሪያ ቤት መግቢያ በሚገነው የድርጅታችን ቢሮ በአካል በመገኘት ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251948235825 መደወል ይችላሉ።

@ethiojobs90
ረዳት ላውንደሪ ባለሙያ
#filewuha_service_agency
#hospitality
#Addis_Ababa
ደረጃ 2 ወይም ደረጃ 1 በቤት አያያዝና ላውንደሪ ኦፕሬሽን፣ ሆቴል ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 0 አመት ለደረጃ 2 እና 2 አመት ለደረጃ 1
ዋና ኃላፊነቶች፡
- የቆሸሸ የልብስ ማጠቢያ በአይነት፣ በቀለም እና በጽዳት መስፈርቶች መደርደር
- የልብስ ማጠቢያ ማሽኖችን እና ማድረቂያዎችን መጫን እና ማውረድ
- የልብስ ማጠቢያ መሳሪያዎችን በአስተማማኝ እና በብቃት እንዲሰራ ማገዝ
- ንፁህ የልብስ ማጠቢያ እቃዎችን ማጠፍ ፣ እና ማደራጀት
- ንጹህ የልብስ ማጠቢያዎችን ለተመረጡ ቦታዎች ወይም ክፍሎች ማሰራጨት
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Salary: 3950.00
Deadline: May 13, 2025
How To Apply: አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከዘውዲቱ ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው የፍልውሃ አገልግሎት ድርጅት የሰው ሃብት ልማት ስራ አመራር ዳይሬቶሬት ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251115519100 መደወል ይችላሉ።

@ethiojobs90
የደንበኞች አገልግሎት
#agape_saving_and_credit_cooperative
#hospitality
#Addis_Ababa
የመጀመሪያ ድግሪ በአካውንቲንግ፣ ፋይናንስ፣ ማርኬቲንግ፣ ቢዝነስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
ዋና ዋና መስፈርቶች
- ችግሮችን በአክብሮት እና በብቃት ለመፍታት የደንበኞችን ስጋቶች በንቃት ማዳመጥ እና መረዳት።
- በተለያዩ የመገናኛ መስመሮች ውስጥ ለደንበኛ ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት
Quanitity Required: 2
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: June 16, 2025
How To Apply: አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ አያት ወደ ጣፎ በሚወስደው መንገድ ከፖሊስ መምሪያ አጠገብ ኢምፔሪያል ህንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በፖስታ ሳጥን ቁጥር 30055 በመላክ መመዝገብ ይችላሉ።

@ethiojobs90