Ethiojobs pages.com
5.63K subscribers
3.73K photos
14 files
3.53K links
📑የተለያዩ የስራ ማስታወቂያዎች እና የስራ መረጃዎችን  ስንለቅ በፍጥነት እንዲደርሶ ቻናሉን ይቀላቀሉ
Abroad
NGO
DEGREE
DIPLOMA
LEVELS
PRIVATE
GOVERNMENT
A place where you found day to day new job opportunitie in Ethiopia and abroad in any field of study starting from #0_year experience
Download Telegram
Architect
#merit_engineering_plc
#engineering
#Addis_Ababa
Bachelor's Degree in Architecture or in a related field of study with relevant work experience
Duties and Responsibilities:
- Design and develop architectural concepts, plans, and technical drawings.
- Create detailed 3D renderings for both interior and exterior designs.
- Utilize software like AutoCAD, Revit, Blender, and Lumion to produce high-quality visualizations.
- Collaborate with engineers, designers, and project managers to ensure design feasibility.
- Assist in the modification and improvement of architectural designs.
- Prepare presentation materials using Photoshop and Illustrator.
- Ensure all designs comply with building codes and regulations.
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Maximum Years Of Experience: #1_years
Deadline: August 2, 2025
How To Apply: Submit your application with a CV and copies of non-returnable supporting credentials in person to the Office located around 22 Golagul, Meklit Building 200m inside the main road. For further information contact Tel. +251975616263 / +251967171777 / +251973585858

@ethiojobs90
★ 420,000 ብር የተበላው ወጣት

ይህ ወጣት የጉዞ ፕሮሰስ ለሚያደርግ ድርጅት 420ሺህ ብር ከፍሎ ቪዛ ተመቶልሃል ቲኬቱም ይኸው ብለው ይሰጡታል ተቀብሎ ቤተሰብ ተሰብስቦ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ሸኝተው ይመለሳሉ። እሱም ሰርቼ ቤተሰብ እለውጣለሁ ብሎ ወደ ተርሚናል ሲገባ ቪዛው የሃሰት ፌክ ቪዛ ነው መግባት አይቻልም ብለው መልሰውታል።

ማሳሰቢያ!

በሥራና ክህሎት ሚኒስትር በቀረበው የውጪ ሃገር ሥራ ስምሪት ዜጎች መብታቸው፣ ደህንነታቸው እና ክብራቸው በሙሉ ዋስትና ተረጋግጦ ወደ ተለያዩ ሃገራት እየተሰማሩ እንደሆነ ይታወቃል።

ይህንን የዜጎችን ደህንነት መሰረት ያደረገ የውጪ ሃገር ሥራ ስምሪት አንዳንድ አካላት ህዝብን ለማጭበርበር እየተጠቀሙበት እንደሆነ ተደርሶበታል። በተለይ በማህበራዊ ሚዲያዎች በሚኒስቴር መስሪያቤቱ ስም ተመሳስለው በተከፈቱ ገፃች ላይ ወደ ተለያዩ የአለም ሃገራት እንልካለን የሚሉ ማስታወቂያዎችን በመለጠፍ ክፍያ እየጠየቁ እንደሆነና በዚህም በርካቶች እየተጭበረበሩ እንደሆነ መረጃዎች እየደረሱን በመሆኑ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የቀረበው የውጪ ሃገር ስራ ስምሪት ምንም አይነት ክፍያ እንደሌለው ተገንዝባችሁ ከመስል ማታለሎች እራሳችሁን እንድትጠብቁ ስንል በጥብቅ እናሳስባለን።

አሁንም ህጋዊ የውጪ ሃገር ሥራ ስምሪት በሰለጠነ የሰው ሃይል በተለያዩ የሞያ ዘርፎች በቁጥር ከፍተኛ የሆነ የሰው ሃይል ይፈለጋል።

መሰማራት ለምትፈልጉ በሙሉ ቀጣይ ትክክለኛውን website አስቀምጥላቸዋለው
👇👇
@ethiojobs90
👉የቋሚ ቅጥር ማስታወቂያ

⏺ሲቪል መሀንዲስ IV
⏺ኤልክትሪካል መሀንዲስ IV
⏺ሳኒተሪ መሀንዲስ
⏺አርክቴክት IV
⏺ዳታ ማናጀር IV

💫አብክመ ጤና ቢሮ

@ethiojobs90
Junior Bid officer
#bekele_abshiro_bekdes_group
#business
#Addis_Ababa
Bachelor's Degree in Marketing, Business or in a related field of study with relevant work experience
Duties and Responsibilities:
- Preparation and submission of bids, proposals, and tender responses.
- Coordinate with internal teams to gather necessary information and inputs.
- Write, edit, and format proposal content to ensure compliance with client requirements.
- Maintain and update the bid library with standard responses, case studies, and templates
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Maximum Years Of Experience: #1_years
Deadline: August 25, 2025
How To Apply: Submit your application and CV along with supporting documents with a single pdf  Via email: admin@bekdesgroup.com


@ethiojobs90