STUDY
✏️ጥናታዊ ጽሑፍ ለምታዘጋጁ ተመራቂ ተማሪዎች ስለምትሠሩት Proposal እና Research ትንሽ እገዛ
▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄
እንዴት ናችሁ? በመጀመሪያ ደረጃ የሚመርጡት የጥናት ርዕስ መነሻውና መድረሻውን ሥነፍኖት በትክክል የተረዱትን መሆን ይገባዋል። ጥናታዊ ጽሑፍ መጨረሻ መታወቅ ያለበት ውጤቱ ነው እንጂ ሂደቱ መሆን የለበትም። ህደቱን ገና ከመጀመሪያው በትክክል እና በግልጽ (Accurately and clearly) መረዳትና ማወቅ ለውጤታማነት ተገቢ ነው። የጥናቱ ንድፈ ሀሳብ (Proposal) በሚገባ የሚመራ መንገድ መሆን አለበት። ጥናትን በተመለከተ ምሁራኑ የሚሉትን አንድ ታላቅ ገለፃ ላስታውሳችሁ "A research is as good as its propsal" -(የአንድ ጥናት ጥሩነት እንደ ንድፈ ሀሳቡ/ዕቅዱ/ ጥሩነት ይታወቃል) እንደማለት ነው። በመሆኑም የተወሰነ ምክረ ሃሳብ እገዛ ለማድረግ ጥቂት ነገር ላስታውሳችሁ። ልብ ሊባል የሚገባው ግን የግል ድጋፍ እንጂ የተቋም ይፋዊ format እያሳወቅሁ አለመሆኑን ነው።
.
1ኛ. Title ፦ ርዕስ ለመመረጥ የመጀመሪያው ትኩረት ከሙያዎት ጋር ተያይዞ ያሉ ችግሮችን ያስተውሉ። ከዚህ ባለፈ ሙያዎትን ተጠቅመው በአካባቢዎ ባለው ማህበረስብ ውስጥ ያለውን ችግር በመፍታት አስተዋጽኦ ማድረግ የሚችሉበት ቢሆን ይመረጣል። ከዚህ አንጻር "ይህንን አይነት መፍትሔ ብሠራለትስ" የሚሉትን ችግር መርጠው አጭር እና ገላጭ የሆነ የጥናት ርዕስ መምረጥ ነው። ከተቋሙ አካባቢ ወጣ ያሉ ሀገራዊ ይዘት ያላቸው ርዕሶች መሆንም ይችላሉ።
.
2ኛ. Introduction_to_your_title ፦ በዚህ ርዕስ ሥር ስለ ጥናቱ ርዕስ ምንነት ገለጻ ማድረግ ነው። በዚህ ርዕስ ሥር የሚያካትቷቸው ይዘቶች defnitions, theories, materials used, tests, methods, constructions systems, types, ..... የመሳሰሉት ቢሆኑ መልካም ነው።
.
3ኛ. Background_to_your_title ፦ ይህ ደግሞ ስለሚያጠኑት ጥናት ታሪካዊ ዳራ/አመጣጥ (hisorical status) ገለጻ ማድረግ ነው። [who start investigate first, which country use, improvement (ማን ጀመርው? የት ቦታ? መቼ? በምን ተጀምሮ ወዴት ተሻሻለ all improvements፣ አሁን የት ደረሰ፣ .....) የሚሉትን የርዕሳችሁን ታሪካዊ ጉዞ አሁን እስካለበት ድረስ ብቻ የምታስቀምጡበት ነው። ከዚህ በተጨማሪ እርስዎ ሊጨምሩበት ወይም ሊቀይሩት ወይም ሊያስተካክሉት የሚችሉበትንም ጎን ጠቆም ማድረፍ መልካም ነው።
.
4ኛ. Statement_of_the_problem ፦ ይኸኛው ዋና መሠረት ነው። ትክክለኛ ገለጻም ይጠይቃል። “የጥናቱ ርዕስ ለመስራት ያነሳሳህ/ሽ ምን ችግር ኖሮ ነው[what is the problem that initiate you to apply your research over this title?.....]” ለሚል ጥያቄ ተገቢ መልስ የምትሰጡበት የጥናት ሰነድ ክፍል ነው። ለጥናት የተሰማራችሁበትን ችግር ወይም የአንድ ነገር እጥረት ለማስቀመጥ ሞክሩ። ገለጻችሁም "There is lack of/a problem of/ ____" የሚል አይነት ቢሆን መልካም ነው።
.
5ኛ. Objectives {General and Specific}፦ ጠቅላይ/ዋና ዓላማ ከአንድ ዓረፍተ ነገር ባይበልጥ ከበዛ ደግሞ ከሁለት በላይ እንዳይሆንይመከራል። በዝርዝር ዓላማ (specific objectives) የሚቀመጡት ደግሞ በዋና ዓላማ ዉስጥ የሚገኙ በጥናቱ መከናወን የሚታወቁ የተለያዩ መልሶችን ታስቀምጣላችሁ።
.
6ኛ. Scope_of_the_Research ፦ ይህ የሚገልጸው የጥናትችሁን ስፋተ-ሜዳ ነው። ምን ምን እንደሚያጠቃልል ወይም እንደሚዳስስ፣ ምን ምንን ደግሞ እንደሚተው /እንደማያጠቃልል/ ከነምክንያቱ፣ ለምን አይነት ተግባር የሚውል እንደሆነ ... በአጠቃላይ የጥናቱን መጠነ-ስፋት ወይም ይዘት የሚያስረዳ ይሆናል።
.
7ኛ. Litrature_review ፦ [በርዕሱ ዙሪያ እስካሁን የተጠኑ ጽሁፎች ምን ብለዋል?] “ማን የተባለው ሰው በየትኛው መጽሐፉ/ጥናቱ የትኛው ገጽ ላይ ተያያዥ የሆኑ ነገሮችን ምን ብሏል?“ የሚለውን መረጃ የያዘ ነው። በ"Litrature" ሥር የሚያካትቱት የቀደሙ ህትመቶች ማስረጃ ከእርስዎ ጥናት ጋር ተያያዥ ሀሳብ ያላቸውን ብቻ ነው። እርስዎ የማይዳሡትን ነገር በዚህ ርዕስ ሥር ማስገባት ከማንዛዛት እና ትርጉም አልባነት አያልፍም፣ ይልቁንም ሥራዎትን ውጤት (value) እና ተቀባይነት (acceptance) ሊያሳጣ ይችላል። በዚህ ሥር የሚጠቅሷቸው ማስረጃዎች reference specification [books, quastionary, journals, published apers, recorded interviews, vedio evidences] መሆን አለባቸው እንጂ guide specification [oral speeking, internet notes, handouts, non published documents] ላይ ያገኙትን ነገር ባይጠቀሙ ይመከራል። የተጠቀሙትን ምንጭም ከነመገኛ ገፁ አብረው ዋቢ ማስቀመጥም ተገቢ እና ግዴታ ነው።
.
8ኛ. METHODOLOGY ፦ ይህ ደግሞ ዋናው የጥናት ሂደት መረብ ነው። ትናቱ የሚከናወንበት አካባቢ (study area)፣ ናሙና የሚወሰድበት የናሙና አወሳሰው ሥነዘዴ - ሥነዘዴው የተመረጠበትን ማስረጃ ምክንያት ጨምሮ (sampling system)፣ ከንድፈ ሀሳብ እስከ ፍጻሜ ያለውን የሚያሳይ የጥናቱ መነሻና መድረሻ ፍሰት (research deign - ብዙ ጊዜ በ"Chart" ሊገለፅ ይችላል) መካተት አለባቸው። ከዚህ በተጨማሪ ቤተሙከራዊ ጥናት (Experimental research) ከሆነ የተለያዩ የቤተሙከራ ፍተናዎች (laboratory tests) የሚሠሩበት ስለሆነ የሚሰሩት ሙከራዎች (tests) የሚያስፈልጉ መሥሪያ ነገሪች (materials), መሥሪያ መሳሪያዎች (equipments), የሙከራ ሂደቶች (procedures to be used) የሚሉት ይዘቶች በግልፅ መታወቅ አለባቸው።
ከቤተሙከራ ውጪ ከሆነ ደግሞ አንዳንዶቹ ተግባራዊ የሆኑ የቴክኖሎጂ ፍልስፍናዎች ስለሆኑ የሚጠቀሙትን ሂደት ማስቀመጥ ተአቢ ነው። (ምሳሌ ~ መኪና መሥራት፣ በፀሀይ ጉልበት የሚሰራ ባቡር መሥራት ሊሆን ይችላል)።
በሌላ በኩል Theoretical or statistical data analaysis ላይ የተመሰረቱ ጥናቶች ከሆኑ ደግሞ የሚጠቀሟቸው የቃለመጠይቅ ጥያቄዎች (interiview questions)፣ የሚያስሞሉት የሰነድ ጥያቄ (questionair formats for data statistics)፣ የሚጠቀሟቸው የኮምፒዉተር ፕሮግራም (softwares to be used)፣ የሚፈልጉት ስታቲካዊ መረጃ (statistic data)፣ የሚሳተፉት ባለድርሳዎች (participants /responsible bodies)፣ የጥናት ማመዛዘኛ መንገድ (analaysis statics method..) የመሳሰሉትን ማካተት ተገቢ ሲሆን ይህ "Methodology" የሚባለው ክፍል አንድ ሰው በየትኛው ሥነዘዴ እንደሠራ የክንውን ሂደቱን የሚያስቀምጥበት ክፍል ነው።
.
NB ፦ እነዚህ ከላይ ያሉት በሙሉ በንድፈ ሀሳብ ሰነድ (proposal document) ላይ ጭምር መስፈር ኣለባቸው ሲሆኑ ቀጥሎ ያለው ተራ ቁጥር 9፣ 13፣ 14 ብቻ ግን ጥናቱ ከተጀመረ በኋላ የሚካተቱ ክፍሎች ናቸው።
RESULT [ፕሮጀክቱ የሚሰራው
✏️ጥናታዊ ጽሑፍ ለምታዘጋጁ ተመራቂ ተማሪዎች ስለምትሠሩት Proposal እና Research ትንሽ እገዛ
▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄▄
እንዴት ናችሁ? በመጀመሪያ ደረጃ የሚመርጡት የጥናት ርዕስ መነሻውና መድረሻውን ሥነፍኖት በትክክል የተረዱትን መሆን ይገባዋል። ጥናታዊ ጽሑፍ መጨረሻ መታወቅ ያለበት ውጤቱ ነው እንጂ ሂደቱ መሆን የለበትም። ህደቱን ገና ከመጀመሪያው በትክክል እና በግልጽ (Accurately and clearly) መረዳትና ማወቅ ለውጤታማነት ተገቢ ነው። የጥናቱ ንድፈ ሀሳብ (Proposal) በሚገባ የሚመራ መንገድ መሆን አለበት። ጥናትን በተመለከተ ምሁራኑ የሚሉትን አንድ ታላቅ ገለፃ ላስታውሳችሁ "A research is as good as its propsal" -(የአንድ ጥናት ጥሩነት እንደ ንድፈ ሀሳቡ/ዕቅዱ/ ጥሩነት ይታወቃል) እንደማለት ነው። በመሆኑም የተወሰነ ምክረ ሃሳብ እገዛ ለማድረግ ጥቂት ነገር ላስታውሳችሁ። ልብ ሊባል የሚገባው ግን የግል ድጋፍ እንጂ የተቋም ይፋዊ format እያሳወቅሁ አለመሆኑን ነው።
.
1ኛ. Title ፦ ርዕስ ለመመረጥ የመጀመሪያው ትኩረት ከሙያዎት ጋር ተያይዞ ያሉ ችግሮችን ያስተውሉ። ከዚህ ባለፈ ሙያዎትን ተጠቅመው በአካባቢዎ ባለው ማህበረስብ ውስጥ ያለውን ችግር በመፍታት አስተዋጽኦ ማድረግ የሚችሉበት ቢሆን ይመረጣል። ከዚህ አንጻር "ይህንን አይነት መፍትሔ ብሠራለትስ" የሚሉትን ችግር መርጠው አጭር እና ገላጭ የሆነ የጥናት ርዕስ መምረጥ ነው። ከተቋሙ አካባቢ ወጣ ያሉ ሀገራዊ ይዘት ያላቸው ርዕሶች መሆንም ይችላሉ።
.
2ኛ. Introduction_to_your_title ፦ በዚህ ርዕስ ሥር ስለ ጥናቱ ርዕስ ምንነት ገለጻ ማድረግ ነው። በዚህ ርዕስ ሥር የሚያካትቷቸው ይዘቶች defnitions, theories, materials used, tests, methods, constructions systems, types, ..... የመሳሰሉት ቢሆኑ መልካም ነው።
.
3ኛ. Background_to_your_title ፦ ይህ ደግሞ ስለሚያጠኑት ጥናት ታሪካዊ ዳራ/አመጣጥ (hisorical status) ገለጻ ማድረግ ነው። [who start investigate first, which country use, improvement (ማን ጀመርው? የት ቦታ? መቼ? በምን ተጀምሮ ወዴት ተሻሻለ all improvements፣ አሁን የት ደረሰ፣ .....) የሚሉትን የርዕሳችሁን ታሪካዊ ጉዞ አሁን እስካለበት ድረስ ብቻ የምታስቀምጡበት ነው። ከዚህ በተጨማሪ እርስዎ ሊጨምሩበት ወይም ሊቀይሩት ወይም ሊያስተካክሉት የሚችሉበትንም ጎን ጠቆም ማድረፍ መልካም ነው።
.
4ኛ. Statement_of_the_problem ፦ ይኸኛው ዋና መሠረት ነው። ትክክለኛ ገለጻም ይጠይቃል። “የጥናቱ ርዕስ ለመስራት ያነሳሳህ/ሽ ምን ችግር ኖሮ ነው[what is the problem that initiate you to apply your research over this title?.....]” ለሚል ጥያቄ ተገቢ መልስ የምትሰጡበት የጥናት ሰነድ ክፍል ነው። ለጥናት የተሰማራችሁበትን ችግር ወይም የአንድ ነገር እጥረት ለማስቀመጥ ሞክሩ። ገለጻችሁም "There is lack of/a problem of/ ____" የሚል አይነት ቢሆን መልካም ነው።
.
5ኛ. Objectives {General and Specific}፦ ጠቅላይ/ዋና ዓላማ ከአንድ ዓረፍተ ነገር ባይበልጥ ከበዛ ደግሞ ከሁለት በላይ እንዳይሆንይመከራል። በዝርዝር ዓላማ (specific objectives) የሚቀመጡት ደግሞ በዋና ዓላማ ዉስጥ የሚገኙ በጥናቱ መከናወን የሚታወቁ የተለያዩ መልሶችን ታስቀምጣላችሁ።
.
6ኛ. Scope_of_the_Research ፦ ይህ የሚገልጸው የጥናትችሁን ስፋተ-ሜዳ ነው። ምን ምን እንደሚያጠቃልል ወይም እንደሚዳስስ፣ ምን ምንን ደግሞ እንደሚተው /እንደማያጠቃልል/ ከነምክንያቱ፣ ለምን አይነት ተግባር የሚውል እንደሆነ ... በአጠቃላይ የጥናቱን መጠነ-ስፋት ወይም ይዘት የሚያስረዳ ይሆናል።
.
7ኛ. Litrature_review ፦ [በርዕሱ ዙሪያ እስካሁን የተጠኑ ጽሁፎች ምን ብለዋል?] “ማን የተባለው ሰው በየትኛው መጽሐፉ/ጥናቱ የትኛው ገጽ ላይ ተያያዥ የሆኑ ነገሮችን ምን ብሏል?“ የሚለውን መረጃ የያዘ ነው። በ"Litrature" ሥር የሚያካትቱት የቀደሙ ህትመቶች ማስረጃ ከእርስዎ ጥናት ጋር ተያያዥ ሀሳብ ያላቸውን ብቻ ነው። እርስዎ የማይዳሡትን ነገር በዚህ ርዕስ ሥር ማስገባት ከማንዛዛት እና ትርጉም አልባነት አያልፍም፣ ይልቁንም ሥራዎትን ውጤት (value) እና ተቀባይነት (acceptance) ሊያሳጣ ይችላል። በዚህ ሥር የሚጠቅሷቸው ማስረጃዎች reference specification [books, quastionary, journals, published apers, recorded interviews, vedio evidences] መሆን አለባቸው እንጂ guide specification [oral speeking, internet notes, handouts, non published documents] ላይ ያገኙትን ነገር ባይጠቀሙ ይመከራል። የተጠቀሙትን ምንጭም ከነመገኛ ገፁ አብረው ዋቢ ማስቀመጥም ተገቢ እና ግዴታ ነው።
.
8ኛ. METHODOLOGY ፦ ይህ ደግሞ ዋናው የጥናት ሂደት መረብ ነው። ትናቱ የሚከናወንበት አካባቢ (study area)፣ ናሙና የሚወሰድበት የናሙና አወሳሰው ሥነዘዴ - ሥነዘዴው የተመረጠበትን ማስረጃ ምክንያት ጨምሮ (sampling system)፣ ከንድፈ ሀሳብ እስከ ፍጻሜ ያለውን የሚያሳይ የጥናቱ መነሻና መድረሻ ፍሰት (research deign - ብዙ ጊዜ በ"Chart" ሊገለፅ ይችላል) መካተት አለባቸው። ከዚህ በተጨማሪ ቤተሙከራዊ ጥናት (Experimental research) ከሆነ የተለያዩ የቤተሙከራ ፍተናዎች (laboratory tests) የሚሠሩበት ስለሆነ የሚሰሩት ሙከራዎች (tests) የሚያስፈልጉ መሥሪያ ነገሪች (materials), መሥሪያ መሳሪያዎች (equipments), የሙከራ ሂደቶች (procedures to be used) የሚሉት ይዘቶች በግልፅ መታወቅ አለባቸው።
ከቤተሙከራ ውጪ ከሆነ ደግሞ አንዳንዶቹ ተግባራዊ የሆኑ የቴክኖሎጂ ፍልስፍናዎች ስለሆኑ የሚጠቀሙትን ሂደት ማስቀመጥ ተአቢ ነው። (ምሳሌ ~ መኪና መሥራት፣ በፀሀይ ጉልበት የሚሰራ ባቡር መሥራት ሊሆን ይችላል)።
በሌላ በኩል Theoretical or statistical data analaysis ላይ የተመሰረቱ ጥናቶች ከሆኑ ደግሞ የሚጠቀሟቸው የቃለመጠይቅ ጥያቄዎች (interiview questions)፣ የሚያስሞሉት የሰነድ ጥያቄ (questionair formats for data statistics)፣ የሚጠቀሟቸው የኮምፒዉተር ፕሮግራም (softwares to be used)፣ የሚፈልጉት ስታቲካዊ መረጃ (statistic data)፣ የሚሳተፉት ባለድርሳዎች (participants /responsible bodies)፣ የጥናት ማመዛዘኛ መንገድ (analaysis statics method..) የመሳሰሉትን ማካተት ተገቢ ሲሆን ይህ "Methodology" የሚባለው ክፍል አንድ ሰው በየትኛው ሥነዘዴ እንደሠራ የክንውን ሂደቱን የሚያስቀምጥበት ክፍል ነው።
.
NB ፦ እነዚህ ከላይ ያሉት በሙሉ በንድፈ ሀሳብ ሰነድ (proposal document) ላይ ጭምር መስፈር ኣለባቸው ሲሆኑ ቀጥሎ ያለው ተራ ቁጥር 9፣ 13፣ 14 ብቻ ግን ጥናቱ ከተጀመረ በኋላ የሚካተቱ ክፍሎች ናቸው።
RESULT [ፕሮጀክቱ የሚሰራው
በTEST ከሆነ የተገኘውን ዉጤት፣ theory ከሆነ የ[intrview, questionaier, system documented data, real and visual application,...] የሚያሳዩትን ዉጤት/አኳኋን ማስቀመጥ ነው
DISCUSSION [ከተገኘው ውጤት አንጻር ለእያንዳንዱ ውጤት ሙያዊ ማብራሪያ እና የማሻሻያ ድጋፍ ሀሳብ ማስቀመጥ የሚጠበቅብዎት ክፍል ነው። [discuss weather the result implies good or bad accourding to proffesional point of view based on standards, laws, codes, contract agreement document, principles, softwares ... and put your proffesional solution for failures in the results]
.
10ኛ. Beneficiariers_of_your_project_output {may not mandatory}፦ ጥናቱ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጠቃሚ አካላት እነማ ናቸው። [may be scientists, teachers, students, farmers, gevornment, contractors, or all ethiopians or world.... as per your study scope]
.
11ኛ. Desimination_of_output [i.e. how you make available your study paper for users? May be by puting at different libraries, publishing and posting on google, by training.....]
.
11ኛ. የማጥኛ ጊዜ ሰሌዳ (Schedule)
12ኛ. የሚያስፈልገው በጀት (Budget/cost)
.
13ኛ . Conclusion
14ኛ . Recommendation፦ [this should be not advice rather it is the measure to be taken for problems and organaizatinal failures based on your proffesional know how!]
.
15ኛ. Reference
16ኛ. Appendex
.
ምንጭ፦
√… Research Methodology, Addis Ababa University
DISCUSSION [ከተገኘው ውጤት አንጻር ለእያንዳንዱ ውጤት ሙያዊ ማብራሪያ እና የማሻሻያ ድጋፍ ሀሳብ ማስቀመጥ የሚጠበቅብዎት ክፍል ነው። [discuss weather the result implies good or bad accourding to proffesional point of view based on standards, laws, codes, contract agreement document, principles, softwares ... and put your proffesional solution for failures in the results]
.
10ኛ. Beneficiariers_of_your_project_output {may not mandatory}፦ ጥናቱ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጠቃሚ አካላት እነማ ናቸው። [may be scientists, teachers, students, farmers, gevornment, contractors, or all ethiopians or world.... as per your study scope]
.
11ኛ. Desimination_of_output [i.e. how you make available your study paper for users? May be by puting at different libraries, publishing and posting on google, by training.....]
.
11ኛ. የማጥኛ ጊዜ ሰሌዳ (Schedule)
12ኛ. የሚያስፈልገው በጀት (Budget/cost)
.
13ኛ . Conclusion
14ኛ . Recommendation፦ [this should be not advice rather it is the measure to be taken for problems and organaizatinal failures based on your proffesional know how!]
.
15ኛ. Reference
16ኛ. Appendex
.
ምንጭ፦
√… Research Methodology, Addis Ababa University
ኅዳር 04/2012 (14 November 2019)
Advert on The Ethiopian Herald magazine
Federal Technical and Vocational Institute
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on The Ethiopian Herald magazine
Federal Technical and Vocational Institute
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ኢትዮ ቴሌኮም ከቴሌግራም፣ ዋትስ አፕ እና መሰል ኩባንያዎች የሚገባውን ጥቅም ለማግኘት ጥናት መጀመሩን አስታወቀ።
እንደ ቫይበር፣ ዋትስ አፕ፣ ቴሌግራም ያሉ እና ሌሎችም የስልክ መተግበሪያዎች ያሏቸው ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ደርምሰውን ገብተው ለህብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጡ ቢገኙም የሚያገኙትን ጥቅም ለማጋራት የሚያስችል አሰራር እንደሌለው ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል፡፡
እንደ ቫይበር፣ ዋትስ አፕ፣ ቴሌግራም ያሉ እና ሌሎችም የስልክ መተግበሪያዎች ያሏቸው ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ደርምሰውን ገብተው ለህብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጡ ቢገኙም የሚያገኙትን ጥቅም ለማጋራት የሚያስችል አሰራር እንደሌለው ኢትዮ ቴሌኮም አስታውቋል፡፡
ማስታወቂያ
ከኅዳር 22-30/2012 ዓ.ም የሚሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና የምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
1. የብቃት ምዘና ፈተናው ከህዳር 22-30/2012 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን የፈተናው ፕሮግራም እንደሚከተለው ይሆናል፡-
• ነርሲንግ ------------------------------------- 22/03/2012 ዓ.ም
• ጤና መኮንን -------------------------------- 23/03/2012 ዓ.ም
• ህክምና -------------------------------------- 24/03/2012 ዓ.ም
• ፋርማሲ ------------------------------------- 25/03/2012 ዓ.ም
• አንስቴዥያ ---------------------------------- 26/03/2012 ዓ.ም
• ሜዲካል ላብራቶሪ ቴክኖሎጂ -------------- 29/03/2012 ዓ.ም
• ሚድዋይፈሪ --------------------------------- 30/03/2012 ዓ.ም
2. ተመዛኞች በ21/03/2012 ዓ.ም /እሁድ/ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ በየተመደቡባቸው የፈተና ጣቢያዎች በመገኘት አጠቃላይ የፈተና አተገባበር እና ስነ-ስርዓት ገለጻ /Orientation/ መከታተል የሚኖርባቸው ሲሆን በፈተናው እለት ደግሞ ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት በየተመደቡባቸው የፈተና ጣቢያዎች መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡
3. የመፈተኛ ከተሞችና ጣቢያዎች፡-
• አዲስ አበባ(1) ------------------ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
• አዳማ--------------------------- አዳማ ጀነራል ሆስፒታል እና ሜዲካል ኮሌጅ
• አዲግራት----------------------- አዲግራት ዩኒቨርሲቲ
• አምቦ -------------------------- አምቦ ዩኒቨርሲቲ
• አርባ ምንጭ ------------------- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
• አርሲ --------------------------- አርሲ ዩኒቨርሲቲ
• አሶሳ ---------------------------- አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
• አክሱም------------------------- አክሱም ዩኒቨርሲቲ
• ባህር ዳር ----------------------- ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
• ዳንግላ--------------------------- ዳንግላ አንድነት ጤ/ሳ/ኮሌጅ
• ደብረ ብርሀን ------------------- ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ
• ሻሸመኔ -------------------------- ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (ሻሸመኔ ካምፓስ)
• ደብረ ማርቆስ-------------------- ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
• ደብረ ታቦር --------------------- ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ
• ዲላ------------------------------- ዲላ ዩኒቨርሲቲ
• ድሬዳዋ -------------------------- ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
• ብቸና ---------------------------- ጋብስት ሜዲካል ኮሌጅ (ብቸና ካምፓስ)
• ሀረር ----------------------------- ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ (ሀረር ካምፓስ)
• ሀዋሳ------------------------------ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
• ጅግጅጋ -------------------------- ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
• ጅማ ------------------------------ ጅማ ዩኒቨርሲቲ
• ቢሾፍቱ--------------------------- ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (ቢሾፍቱ ካምፓስ)
• ጎንደር ---------------------------- ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
• አዲስ አበባ (2) ------------------ ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (አቢቹ ካምፓስ)
• ባሌ ጎባ --------------------------- መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ
• መቐለ ----------------------------- መቐለ ዩኒቨርሲቲ
• መቱ-------------------------------- መቱ ዩኒቨርሲቲ
• አዲስ አበባ (3) ------------------- ኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ (ሚኒሊክ ጤ/ሳ/ኮሌጅ)
• ሚዛን ------------------------------ ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
• አሰበ ተፈሪ/ጭሮ ------------------ ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (ጭሮ ካምፓስ)
• ወልዲያ ---------------------------- ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ
• ሰመራ------------------------------ ሰመራ ዩኒቨርሲቲ
• አዲስ አበባ (4) ------------------- ሰላም ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
• አዲስ አበባ (5) ------------------- ቅ/ጳውሎስ ሆ/ሚ/ሜ/ኮሌጅ
• ሆሳዕና ---------------------------- ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
• ወላይታ ሶዶ ----------------------- ወላይታ ሶዶ የኒቨርሲቲ
• አዲስ አበባ (6) -------------------- አየር ጤና የጤናና ቢዝነስ ኮሌጅ
• ወልቂጤ --------------------------- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
• ነቀምት ----------------------------- ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
• ደሴ -------------------------------- ወሎ ዩኒቨርሲቲ
• ሞጣ -------------------------------- ጋብስት ሜዲካል ኮሌጅ (ሞጣ ካምፓስ)
• ወሊሶ ------------------------------- ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (ወሊሶ ካምፓስ)
4. የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ ተመዛኞች በቀጥታ በተማሩበት ተቋም ወይም የተማሩበት ተቋም በሚገኝበት ከተማ በሚገኝ የመፈተኛ ጣቢያ እንዲመደቡ ተደርጓል (የመፈተኛ ከተሞችንና ጣቢያዎችን ከላይ ተራ ቁጥር 2 ላይ መመልከት ይቻላል)፡፡
5. ለዳግም ምዘና /Re-Exam/ በ Online Registration የተመዘገቡና ከአዲስ አበባ ውጪ ያሉ የመፈተኛ ከተሞችን የመረጡ ተመዛኞች በቀጥታ በመረጡት ከተማ በሚገኝ የምዘና ጣቢያ የሚመደቡ ይሆናል፡፡ ለምሳሌ፡- የመፈተኛ ከተማ ወልቂጤ የመረጠ ተመዛኝ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተመድቧል ማለት ነው፡፡ (የመፈተኛ ከተሞችንና ጣቢያዎችን ከላይ ተራ ቁጥር 2 ላይ መመልከት ይቻላል)፡፡
6. ለዳግም ምዘና /Re-Exam/ በ Online Registration የተመዘገቡና የመፈተኛ ከተማ አዲስ አበባ የመረጡ ተመዛኞች በአዲስ በአበባ ከተማ ከተዘጋጁ ስድስት /6/ የፈተና ጣቢያዎች ባንዱ የተመደቡ ሲሆን ከዚህ በታች በቀረበው ዝርዝር ላይ ተመዛኞች የተመደቡባቸውን የፈተና ጣቢያዎች መመልከት ይኖርባቸዋል፡፡ (አዲስ አበባ ለመፈተን ላመለከቱ ብቻ)፡፡
8. ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ ተመዛኞች የፈተና ቁጥራቸው(Registration No) ወደየተማሩበት የትምህርት ተቋም ስለተላከ የፈተና መለያ ቁጥራቸውን ከተማሩበት ተቋም መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡
7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115324185 መደወል ይቻላል፡፡
©ጤና መረጃ
ከኅዳር 22-30/2012 ዓ.ም የሚሰጠውን የብቃት ምዘና ፈተና የምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ
1. የብቃት ምዘና ፈተናው ከህዳር 22-30/2012 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን የፈተናው ፕሮግራም እንደሚከተለው ይሆናል፡-
• ነርሲንግ ------------------------------------- 22/03/2012 ዓ.ም
• ጤና መኮንን -------------------------------- 23/03/2012 ዓ.ም
• ህክምና -------------------------------------- 24/03/2012 ዓ.ም
• ፋርማሲ ------------------------------------- 25/03/2012 ዓ.ም
• አንስቴዥያ ---------------------------------- 26/03/2012 ዓ.ም
• ሜዲካል ላብራቶሪ ቴክኖሎጂ -------------- 29/03/2012 ዓ.ም
• ሚድዋይፈሪ --------------------------------- 30/03/2012 ዓ.ም
2. ተመዛኞች በ21/03/2012 ዓ.ም /እሁድ/ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ በየተመደቡባቸው የፈተና ጣቢያዎች በመገኘት አጠቃላይ የፈተና አተገባበር እና ስነ-ስርዓት ገለጻ /Orientation/ መከታተል የሚኖርባቸው ሲሆን በፈተናው እለት ደግሞ ከጠዋቱ 1፡00 ሰዓት በየተመደቡባቸው የፈተና ጣቢያዎች መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡
3. የመፈተኛ ከተሞችና ጣቢያዎች፡-
• አዲስ አበባ(1) ------------------ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
• አዳማ--------------------------- አዳማ ጀነራል ሆስፒታል እና ሜዲካል ኮሌጅ
• አዲግራት----------------------- አዲግራት ዩኒቨርሲቲ
• አምቦ -------------------------- አምቦ ዩኒቨርሲቲ
• አርባ ምንጭ ------------------- አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
• አርሲ --------------------------- አርሲ ዩኒቨርሲቲ
• አሶሳ ---------------------------- አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
• አክሱም------------------------- አክሱም ዩኒቨርሲቲ
• ባህር ዳር ----------------------- ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ
• ዳንግላ--------------------------- ዳንግላ አንድነት ጤ/ሳ/ኮሌጅ
• ደብረ ብርሀን ------------------- ደብረ ብርሀን ዩኒቨርሲቲ
• ሻሸመኔ -------------------------- ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (ሻሸመኔ ካምፓስ)
• ደብረ ማርቆስ-------------------- ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
• ደብረ ታቦር --------------------- ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ
• ዲላ------------------------------- ዲላ ዩኒቨርሲቲ
• ድሬዳዋ -------------------------- ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
• ብቸና ---------------------------- ጋብስት ሜዲካል ኮሌጅ (ብቸና ካምፓስ)
• ሀረር ----------------------------- ሀረማያ ዩኒቨርሲቲ (ሀረር ካምፓስ)
• ሀዋሳ------------------------------ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
• ጅግጅጋ -------------------------- ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
• ጅማ ------------------------------ ጅማ ዩኒቨርሲቲ
• ቢሾፍቱ--------------------------- ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (ቢሾፍቱ ካምፓስ)
• ጎንደር ---------------------------- ጎንደር ዩኒቨርሲቲ
• አዲስ አበባ (2) ------------------ ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (አቢቹ ካምፓስ)
• ባሌ ጎባ --------------------------- መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ
• መቐለ ----------------------------- መቐለ ዩኒቨርሲቲ
• መቱ-------------------------------- መቱ ዩኒቨርሲቲ
• አዲስ አበባ (3) ------------------- ኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ (ሚኒሊክ ጤ/ሳ/ኮሌጅ)
• ሚዛን ------------------------------ ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
• አሰበ ተፈሪ/ጭሮ ------------------ ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (ጭሮ ካምፓስ)
• ወልዲያ ---------------------------- ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ
• ሰመራ------------------------------ ሰመራ ዩኒቨርሲቲ
• አዲስ አበባ (4) ------------------- ሰላም ጤና ሳይንስ ኮሌጅ
• አዲስ አበባ (5) ------------------- ቅ/ጳውሎስ ሆ/ሚ/ሜ/ኮሌጅ
• ሆሳዕና ---------------------------- ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
• ወላይታ ሶዶ ----------------------- ወላይታ ሶዶ የኒቨርሲቲ
• አዲስ አበባ (6) -------------------- አየር ጤና የጤናና ቢዝነስ ኮሌጅ
• ወልቂጤ --------------------------- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
• ነቀምት ----------------------------- ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
• ደሴ -------------------------------- ወሎ ዩኒቨርሲቲ
• ሞጣ -------------------------------- ጋብስት ሜዲካል ኮሌጅ (ሞጣ ካምፓስ)
• ወሊሶ ------------------------------- ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርሲቲ (ወሊሶ ካምፓስ)
4. የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ ተመዛኞች በቀጥታ በተማሩበት ተቋም ወይም የተማሩበት ተቋም በሚገኝበት ከተማ በሚገኝ የመፈተኛ ጣቢያ እንዲመደቡ ተደርጓል (የመፈተኛ ከተሞችንና ጣቢያዎችን ከላይ ተራ ቁጥር 2 ላይ መመልከት ይቻላል)፡፡
5. ለዳግም ምዘና /Re-Exam/ በ Online Registration የተመዘገቡና ከአዲስ አበባ ውጪ ያሉ የመፈተኛ ከተሞችን የመረጡ ተመዛኞች በቀጥታ በመረጡት ከተማ በሚገኝ የምዘና ጣቢያ የሚመደቡ ይሆናል፡፡ ለምሳሌ፡- የመፈተኛ ከተማ ወልቂጤ የመረጠ ተመዛኝ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተመድቧል ማለት ነው፡፡ (የመፈተኛ ከተሞችንና ጣቢያዎችን ከላይ ተራ ቁጥር 2 ላይ መመልከት ይቻላል)፡፡
6. ለዳግም ምዘና /Re-Exam/ በ Online Registration የተመዘገቡና የመፈተኛ ከተማ አዲስ አበባ የመረጡ ተመዛኞች በአዲስ በአበባ ከተማ ከተዘጋጁ ስድስት /6/ የፈተና ጣቢያዎች ባንዱ የተመደቡ ሲሆን ከዚህ በታች በቀረበው ዝርዝር ላይ ተመዛኞች የተመደቡባቸውን የፈተና ጣቢያዎች መመልከት ይኖርባቸዋል፡፡ (አዲስ አበባ ለመፈተን ላመለከቱ ብቻ)፡፡
8. ፈተናውን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚወስዱ ተመዛኞች የፈተና ቁጥራቸው(Registration No) ወደየተማሩበት የትምህርት ተቋም ስለተላከ የፈተና መለያ ቁጥራቸውን ከተማሩበት ተቋም መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡
7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115324185 መደወል ይቻላል፡፡
©ጤና መረጃ