Ethio Job Vacancy
45.1K subscribers
23.2K photos
63 videos
156 files
19K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እንዲህ ያለ ትግል ነው የገጠመን 😂
​​ትምህርት ለዚች ሃገር የፈየደላት አንዳች ነገር የለም።‼️⬇️

በሃገራዊ ማንነት ያልተቃኘው ሁሉን ሰልቃጭ (የባዕድ) የትምህርት ስርዓታችን የነቀዘ ቲወሪና ንድፈሃሳብ እያግበሰበሰ ከመሸጥ ያለፈ ረብ ያለው ምሁርን መፍጠር አልተቻለውም። ይልቁንም ኤሌክትሪካል ምህንድስና ተምሮ ገመድ መቀጠል የማይችል መሀንዲስ፣ እጽዋት ሳይንስ ተምሮ ስንዴ ለይቶ የማያውቅ ታክሶኖሚስት፣ ጅኦግራፊ ተምሮ ስንት አህጉር እንዳለ እንኳን በቅጡ የማያውቅ ጅኦግራፈር ብቻ ምን አለፋችሁ በየዘርፉ እልፍ አዕላፍ ሸክሞችን እየፈጠረ ነው።
እስካሁን ድረስ ሃገሪቱ የምትመራው በገበሬ እውቀት ብቻ ነው። ምሁር ነን ባዩ የገበሬ እውቀትን ከዚያም ከዚያም ቀራርሞና አዳቅሎ ገበሬው እንዳያውቅበት በእንግሊዝኛ አትቶ ለራሱ የተመራማሪነትን ካባ ይደርብበታል።
ገበሬው "ሐይቄን እምቦጭ ወረረብኝ ምን ላድርግ?" ሲለው የምሁሩ መልስ "እንቦጩን በእጅህ መንቀል የተሻለ አማራጭ ነው" ከማለት የዘለለ አይደለም።ከጤፍ ማሳ እስከ ስንዴ መሬት ከበቆሎ ማሳ እስከ ገብስ መሬት ድረስ እድሜ ልኩን አረም በመንቀል ለኖረ ለፍቶ አደር ገበሬ እንቦጭን በእጅህ ንቀል የሚል ምሁር አቤት እግዚኦ።
"ብሔራዊ ፓርኩ ተቃጠለ ምን እናድርግ?" ሲላቸው ጥርሱን ነቅሎ ያደገበትን "በቅጠልና በአፈር አጥፋው" በማለት ወገቡን ይቆርጡታል።
"ሰብሌን አንበጣ በላብኝ ምን ላድርግ?" ሲላቸው "ጅራፍ አጩህበት" በማለት ፍርደ ገምድልነታቸውን ያናፉበታል።

ሰሜን ብሔራዊ ፓርክ ከነ ብርቅየ ብዝኀ ሕይወታዊ ሃብቱ በእሳት ሲቃጠል፣ ጣና ሐይቅ ከነ ሙሉ ታሪኩና ከነገዳማቱ በእንቦጭ ሲወረር፣ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ዓይናችን እያየ ሲፈራርሱ፣ ሰሞኑንም ቃፍታ ሁመራ ብሔራዊ ፓርክ ከነ ዝሆን ሃብቱ በእሳት ሲጋይ እንዲሁም ቆላማው ሰሜን ምስራቃዊ ኢትዮጵያ በአንበጣ መንጋ ሲወረር ምሁሩ ምን ፈየደ?
ምንም።

ዛሬ ሁሉ ነገር ሲወድም ዝም ብለው የተመለከቱ ምሁራንና ተቋማት ነገ ላይ ግን ሊቅ አክለው ምሁር መስለው ማስታወሻቸውን በቆዳ ቦርሳ ወሽቀው ለኪሳራ ግመታ የተፈጠሩ ይመስል
"Assessment of 2019 Locust invasion crisis in case of North east Ethiopia" የሚል የምርምር እንቶ ፈንቶ ደርተው በታዋቂ ዓለማቀፍ ጆርናሎች ያሳትማሉ።
ለእኛ ሃገር ምሁርነት ከዚህ ያለፈ አይደለም።
በዚች ሃገር ላይ ሰርቶ የሚበላ አርሶ አደር ብቻ ነው ሌላው አውርቶ አደርና ቀምቶ አደር ብቻ ነው።በማስመሰል አድጎ በማስመሰል አርጅቶ በማስመሰል ያልፋል።
ከ80 ፐርሰንት በላይ ለሃገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ምክንያት የሆነ ገበሬ ስኳር ምን እንደሚመስል አያውቅም በመብራት ብርሃን ታጅቦ መኖር ምን ምን እንደሚል ለማወቅ አልታደለም።
ለመሬት ጠል ለሰማይ ደመና እግዜር አይነሳም ብሎ በእምነት ዘርቶ በተስፋ እየኖረ በነፃ የሚመግብ ይህ ደግ ገበሬ ሰብሉ በአንበጣ መንጋ ተበልቶበት ተስፋው ሲሟጠጥ ማየት እንደምን ይጨንቃል።
ተፈጥሮ በድሏት ጠጠር ላይ ከበቀለች እድሜዋ ከአንድ ጎረምሳ እድሜ የምትስተካከለው እስራኤል ጭንጫ መሬት ላይ በዘመናዊ ግብርና ከመራቀቅ ተሻግራ ሰው ሰራሽ ደመና ወደ መስራት ጥበብ እያኮበኮበች ነው። እኛ ግን የዛሬ 3000 ዓመት በታረሰበት ማረሻ አሁንም እያረስን ነው።
እናም የሞተው የትምህርት ስርዓታችን ከተቀበረበት ተነስቶ ወደ ቀደመ ማንነታችን ካልተመለስን ዓይናችን እያየ አንበጣ ይበላናል።

ፍትሕ ደንታቢስና ስሜት የለሽ ምሁራንን አዝሎ ጀርባው ለጎበጠው የሃገሬ ገበሬ።

©አፄ እንደልቡ
New job Vacancy
ማዕከለ-ግዮን Medium Clinic
Pharmacy
በሪፓርተር ጋዜጣ ታትመው የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች በየቀኑ ለማግኘት Ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።

::•••••••••• ✿::✿:: ✿•••••••••••::

Company: US Embassy




Shipment Assistant

📌 ደመወዝ: 315,197 Br (በዓመት) / 10,721.00 $ per year
📌 የስራ ልምድ: two years’ experience in transportation field
📌 የትምህርት ደረጃ: A University degree in logistics, management or business administration is required.
📌 ለማመልከት: ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ ethiopianreporterjobs.com/ue1
ቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
መግቢያ ቀን ጥቅምት 29 እና 30/2012 ሲሆን ምዝገባ የሚካሄደው ከሕዳር 01-03/2012 ዓ.ም መሆኑን አስታውቋል።
High_Paid_$10721_Per_Year
SHIPMENT ASSISTANT

US Embassy in Ethiopia 🇪🇹


Salary Offer
20.000 Br ~ 50.000 Br


Experience Level
Junior


Total Years Experience
2


Date Posted
November 2, 2019

Deadline Date
November 15, 2019
Job Description
The incumbent, directly supervised by the Shipment Supervisor, prepares import/export documents for customs clearance and delivery of incoming and outgoing shipments of household effects, consumables and Private Owned Vehicles (POVs) for Mission employees, and for official U.S. Government (USG) supplies, equipment and vehicles. Delivers documents to customs authorities and to packing/freight forwarding companies. Facilitates the release of shipments arriving at the airport and port of Djibouti. Expedites arriving and departing American personnel, Temporary Duty (TDY) personnel, visitors and VIPs through airport customs and immigration procedures.   Assists diplomatic courier at airport/support flights. Send welcome information/advice to the new assigned personnel. Monitor and update information on Integrated Logistics Management System (ILMS) and communicate regularly with customers.
Job Requirement
• Required Education:  A University degree in logistics, management or business administration is required.
• Required Experience:  A minimum of two years’ experience in transportation field closely related to providing customs and shipping services, transiting, and expediting to include handling shipping documentation such as import and export documents is required.
• Language Requirement: Level IV (fluency-speaking/reading/writing) in English and Amharic is required (You are required to pass the English Placement Test (EPT) that is conducted by the Human Resources Office).
• Skills and Abilities:  2nd class driving license is required (Driving skill may be tested).  Computer skills are required (This may be tested).
OPENING DATE:  November 1, 2019
CLOSING DATE:   November 15, 2019
WORK HOURS:       Full-time (40 hours/week)
SALARY: Ordinarily Resident (OR): Position Grade: FSN-7, – 10,721.00 USD per year.
Not Ordinarily Resident: FP-07*
*Final grade/step for NORs will be determined by Washington.
NOTE: For ordinarily resident employees, salary will be paid in local currency using the established exchange rate.
How to Apply
For more information on ERA and to view current job opportunities, please go to https://et.usembassy.gov/embassy/jobs/

US Embassy in Ethiopia 🇪🇹
I will deliver to address New Job vacancies through video in the near future. I hope all of you as much as possible will subscribe the channel and get Vacancy announce here in the near future. Here is the Youtube channel …
https://www.youtube.com/channel/UCfXVTBOLtAlvoER3KKeub5A
ጥቅምት 27/2012 (07 November 2019)
Advert on Addis Zemen
Federal Superior Court
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ጥቅምት 27/2012 (07 November 2019)
Advert on Addis Zemen
Hawassa Teachers College
9 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ጥቅምት 27/2012 (07 November 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Haromaya University
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ጥቅምት 27/2012 (07 November 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Enhanced Rural Self Help Association
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
THE ETHIOPIAN HERALD TUESDAY 5 NOVEMBER 2019
Immediate Vacancy Announcement
Sisay Investment Group (SIG) is searching qualified and competent candidates who have the required skills and knowledge for the following Positions.
How to apply:
Those who fulfill all the above qualifications and experience need to submit their application together with rel¬evant document to our office located at Walia Steel Tower 7th floor in the road from Teklehaymanot to Abinet until November 15, 2019
Sisay Investment Group (SIG)