Ethio Job Vacancy
45.4K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.2K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣ
ዓርብ ጥቅምት 21 ቀን 2012 ዓ.ም

በድጋሜ ፖስት የተደረገ ነው ማስታወቂያውን ላላያችሁ..

የመንግሥት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ከዚህ በታች ለተገለጹት ክፍት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
አመልካቾች፡ cv ፣ የትምህርት ማስረጃ እና የሥራ ልምድ ለሚጠይቁ መደቦች በግል ድርጅቶች የተሰጠ አገልግሎት ከሆነ የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር እና ሌቭል(ደረጃ) ለሚጠይቅ የስራ መደብ የCOC ማስረጃችሁን በመያዝ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7/ሰባት/ የስራ ቀናት ውስጥ በተጠቀሱት የስራ ቦታዎች/ከተሞች/ በመሄድ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።

አድራሻ፡-
ለዋናው መስሪያ ቤት በወጡ ክፍት የስራ መደቦች ላይ መመዝገብ ለምትፈልጉ አራት ኪሎ ወደ ቀበና በሚወስደው መንገድ ወ/ክ/ማ ፊት ለፊት ቢሮ ቁጥር 313
ስልክ ቁጥር 0111240590 (ለዋና መ/ቤት አመልካቾች ብቻ)

የመንግስት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ
መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ለመምህርና አሲስታንት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመዘገባችሁ አመልካቾች በተገለፀው ውጤት መሰረት ውጤቱን የምታሟሉ በተጠቀሰው የፈተና ቀን መሰረት ከጧቱ 2:30 በቱላውሊያ ዋናው ግቢ ለጽሑፍ ፈተና እንድትገኙ ያሳስባል
ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ጥቅምት 22 ቀን 2012 ዓ.ም