ለቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
የቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች መግቢያ ቀን ጥቅምት ቀን 29 እና 30/2012 ዓ.ም (November 9 & 10/2019 G.C) ሲሆን ምዝገባ የሚካሄደው ከህዳር ቀን 01 አስከ 03/2012 ዓ.ም (November 11 to 13/2019 G.C) ይሆናል፡፡ ስለዚህ በ2012 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ሬጂስትራር እና አልሙናይ ጽ/ቤት በአካል ቀርባችሁ እንድተመዘገቡ ስንል እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የሚከተሉትን ይዛችሁ እንድትመጡ ይጠበቅባችኋል፡፡
1ኛ. የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ
1.1 የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት
1.2 ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት
2ኛ. 8 ፍሬ ጉርድ ፎቶ ግራፍ
3ኛ. የለሊት እና የስፖርት አልባሳት
ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኃላ የሚመጡ ተማሪዎችን የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
በተጨማሪ ተማሪዎች ለምዝገባ በሚመጡበት ወቅት የኃላፊነት መውሰጃ ውል ሞልተው ከሚኖሩበት ወረዳ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ክብ ማህተም ያረፈበት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
የውል ቅጹን ከዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www.kdu.edu.et ይጎብኙ።
የቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲው ሬጂስትራር እና አልሙናይ ጽ/ቤት
የቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ በ2012 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች መግቢያ ቀን ጥቅምት ቀን 29 እና 30/2012 ዓ.ም (November 9 & 10/2019 G.C) ሲሆን ምዝገባ የሚካሄደው ከህዳር ቀን 01 አስከ 03/2012 ዓ.ም (November 11 to 13/2019 G.C) ይሆናል፡፡ ስለዚህ በ2012 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ሬጂስትራር እና አልሙናይ ጽ/ቤት በአካል ቀርባችሁ እንድተመዘገቡ ስንል እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ የሚከተሉትን ይዛችሁ እንድትመጡ ይጠበቅባችኋል፡፡
1ኛ. የትምህርት ማስረጃ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ
1.1 የ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሰርተፊኬት
1.2 ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል የተማራችሁበትን ትራንስክሪፕት
2ኛ. 8 ፍሬ ጉርድ ፎቶ ግራፍ
3ኛ. የለሊት እና የስፖርት አልባሳት
ከተጠቀሰው ቀን በፊትም ሆነ በኃላ የሚመጡ ተማሪዎችን የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
በተጨማሪ ተማሪዎች ለምዝገባ በሚመጡበት ወቅት የኃላፊነት መውሰጃ ውል ሞልተው ከሚኖሩበት ወረዳ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ክብ ማህተም ያረፈበት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
የውል ቅጹን ከዩኒቨርሲቲው ድረ-ገጽ www.kdu.edu.et ይጎብኙ።
የቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲው ሬጂስትራር እና አልሙናይ ጽ/ቤት
NEW JOB VACANCY
For NEW GRADUATES
Awash Bank would like to hire qualified candidates for the following vacancies.
Don’t forget to LIKE and SHARE
For NEW GRADUATES
Awash Bank would like to hire qualified candidates for the following vacancies.
Don’t forget to LIKE and SHARE
NEW JOB VACANCY
Kiya Natural Mineral Water Bottling Factory (Yaaddaanii Ayaanaa) would like to hire qualified candidates for the following vacancies.
Don’t forget to LIKE and SHARE
Kiya Natural Mineral Water Bottling Factory (Yaaddaanii Ayaanaa) would like to hire qualified candidates for the following vacancies.
Don’t forget to LIKE and SHARE