Vacancy Announcement
Company Name: East Africa Bottling SC
Position:
DATA BASE ADMINISTRATOR (TIME & ATTENDANCE)
📃Job Requirement
Degree/Diploma in IT, Computer Science. Business Administration & Information System or business-related field of studies with a minimum of 2 years relevant experience
⌛️Deadline: Oct 29, 2019
Experience: 2 year
Contract Duration : 6 months contract with possible extension
How to Apply:
All interested candidates who meet the above criteria and wish to be considered are requested to submit their application with nonreturnable comprehensive Curriculum Vitae (CV); and copy of credentials to. Human Resources Competency in Addis Ababa. Dire Dawa or Bahir Dar Plant in person. Closing date for all applications: 29th October 2019 East Africa Bottling Share Company is an equal opportunity employer and is looking for passionate, capable and competent candidates to its team who sustain Company purpose.
Company Name: East Africa Bottling SC
Position:
DATA BASE ADMINISTRATOR (TIME & ATTENDANCE)
📃Job Requirement
Degree/Diploma in IT, Computer Science. Business Administration & Information System or business-related field of studies with a minimum of 2 years relevant experience
⌛️Deadline: Oct 29, 2019
Experience: 2 year
Contract Duration : 6 months contract with possible extension
How to Apply:
All interested candidates who meet the above criteria and wish to be considered are requested to submit their application with nonreturnable comprehensive Curriculum Vitae (CV); and copy of credentials to. Human Resources Competency in Addis Ababa. Dire Dawa or Bahir Dar Plant in person. Closing date for all applications: 29th October 2019 East Africa Bottling Share Company is an equal opportunity employer and is looking for passionate, capable and competent candidates to its team who sustain Company purpose.
የአዲስ አበባ ሰላም እና ፀጥታ ካለፈው ሳምንት ወዲህ አጠያያቂ ሆኖ ቀጥሏል፡፡
ካሳለፍነው ሳምንት ወዲህ በለቡ፣ጀሞ፣አስኮ፣በአቃቂ ክ/ከተማ የተለያዩ አካባዎች፣ ኮየ ፈጬ እና በአጠቃላይ በአዲስ አበባ ዙሪያ በተደራጁ ወጣቶች ምክንያት ሰላም ደፍርሷል፤ ህብረተሰቡም ስጋት ውስጥ ወድቋል፡፡
የተደራጁ ወጣቶቹ ከየት መጡ ሳይባል መንገድ ይዘጋሉ፣ የጥላቻ ንግግሮችን በአደባባይ ያስተላልፋሉ፣ የተለያዩ መሳሪያዎችን በመጠቀም ዜጎችን ያስፈራራሉ ንብረትም ያወደሙ እንዳልጠፉ ለማወቅ ችለናል፡፡
በማህበራዊ ድህረገፆች ደግሞ መንገድ በድንጋይ ከመዝጋት ጀምሮ የተለያዩ የድርጅቶች ማስታወቂያዎችን እና አርማዎችን ሲያወርዱ፣መንገድ ዘግተው በርካታ ህገወጥ ድርጊቶችን ሲፈፅሙ ተመልክተናል፡፡
የደንብ ልብስ የለበሱ የፀጥታ አካላት ህግ ከማስከበር ይልቅ ቆመው ሲታዘቡ ለማየትም ችለናል፡፡
ጉዳዩ በጊዜ ካልተቀረፈ ስጋቱ ወደ መሀል ከተማ የማይመጣበት ምክንያት የለም እና ቆሞ ከመታዘብ ውጪ የፀጥታ ሀይሎች ህግ እንዲያስከብሩ የየአካባቢው ነዋሪዎች ሀሳባቸውን አካፍለውናል፡፡
በአዲስ አበባ የተፈጠረው የሰላም እጦት አሁንም ቀጥሏል፤ ይህ ሁሉ ሲፈጠር ለመሆኑ ፖሊስ ቆሞ መታዘቡን ይቀጥላል፣ ወይስ ሰላም ያስከብራል በሚለው ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ተደጋጋሚ ጥረት አልተሳካም፡፡
በትግስት ዘላለም
Via Ethio FM 107.8
ካሳለፍነው ሳምንት ወዲህ በለቡ፣ጀሞ፣አስኮ፣በአቃቂ ክ/ከተማ የተለያዩ አካባዎች፣ ኮየ ፈጬ እና በአጠቃላይ በአዲስ አበባ ዙሪያ በተደራጁ ወጣቶች ምክንያት ሰላም ደፍርሷል፤ ህብረተሰቡም ስጋት ውስጥ ወድቋል፡፡
የተደራጁ ወጣቶቹ ከየት መጡ ሳይባል መንገድ ይዘጋሉ፣ የጥላቻ ንግግሮችን በአደባባይ ያስተላልፋሉ፣ የተለያዩ መሳሪያዎችን በመጠቀም ዜጎችን ያስፈራራሉ ንብረትም ያወደሙ እንዳልጠፉ ለማወቅ ችለናል፡፡
በማህበራዊ ድህረገፆች ደግሞ መንገድ በድንጋይ ከመዝጋት ጀምሮ የተለያዩ የድርጅቶች ማስታወቂያዎችን እና አርማዎችን ሲያወርዱ፣መንገድ ዘግተው በርካታ ህገወጥ ድርጊቶችን ሲፈፅሙ ተመልክተናል፡፡
የደንብ ልብስ የለበሱ የፀጥታ አካላት ህግ ከማስከበር ይልቅ ቆመው ሲታዘቡ ለማየትም ችለናል፡፡
ጉዳዩ በጊዜ ካልተቀረፈ ስጋቱ ወደ መሀል ከተማ የማይመጣበት ምክንያት የለም እና ቆሞ ከመታዘብ ውጪ የፀጥታ ሀይሎች ህግ እንዲያስከብሩ የየአካባቢው ነዋሪዎች ሀሳባቸውን አካፍለውናል፡፡
በአዲስ አበባ የተፈጠረው የሰላም እጦት አሁንም ቀጥሏል፤ ይህ ሁሉ ሲፈጠር ለመሆኑ ፖሊስ ቆሞ መታዘቡን ይቀጥላል፣ ወይስ ሰላም ያስከብራል በሚለው ጉዳይ ላይ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ተደጋጋሚ ጥረት አልተሳካም፡፡
በትግስት ዘላለም
Via Ethio FM 107.8