አዲስ ዘመን ሐሙስ ጥቅምት 6 ቀን 2012 ዓ.ም
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
የኦሮሚያ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል
ማሳሰቢያ
ሀ. አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የሰው ኃይል አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 311 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለ. አመልካቾች የክልሉን የስራ ቋንቋ መፃፍ፣ ማንበብ፣ መናገር መቻል ይኖርባቸዋል፡፡
ሐ. የስራ መደቡ ከሚጠይቀው ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና ስራ ልምድ በላይ ያለው/ያላት ቀርበው ሊወዳደሩ ይችላሉ፡፡
መ. የስራ ልምድ ከተፃፈ ከስድስት /6/ ወር በላይ የሆነው ተቀባይነት አይኖረውም
ሠ. ሴት ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ
ረ. አስፈላጊው ፈተና የሚሰጥበት ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል
አድራሻችን ፡ ቦሌ መንገድ ከሚገኘው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ
ፋክስ 0115152328 0115510098 ኦሮሚያ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
የኦሮሚያ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል
ማሳሰቢያ
ሀ. አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ የሰው ኃይል አስተዳደር ዳይሬክቶሬት 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 311 በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለ. አመልካቾች የክልሉን የስራ ቋንቋ መፃፍ፣ ማንበብ፣ መናገር መቻል ይኖርባቸዋል፡፡
ሐ. የስራ መደቡ ከሚጠይቀው ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና ስራ ልምድ በላይ ያለው/ያላት ቀርበው ሊወዳደሩ ይችላሉ፡፡
መ. የስራ ልምድ ከተፃፈ ከስድስት /6/ ወር በላይ የሆነው ተቀባይነት አይኖረውም
ሠ. ሴት ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ
ረ. አስፈላጊው ፈተና የሚሰጥበት ቀን በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል
አድራሻችን ፡ ቦሌ መንገድ ከሚገኘው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ
ፋክስ 0115152328 0115510098 ኦሮሚያ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣ
ሐሙስ ጥቅምት 6 ቀን 2012 ዓ.ም
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በሚከተሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ
* የሚያገኙት ጥቅማጥቅምን በተመለከተ የቤት አበል ለከፍተኛ ተመራማሪ ብር 8,000 ለተመራማሪ 4,000፣ እንዲሁም የጤና ኢንሹራንስ፣ የልጆች የት/ቤት ክፍያ፣ የሞባይል ካርድ፣ የኢንተርኔት ተጨማሪ ጥቅማጥቅሞች እንደደረጃው የሚኖር ሲሆን ለተመራማሪ የልጆች የት/ቤት ክፍያ የማይሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
• ከላይ የተመለከተውን መመዘኛ የሚያሟሉ አመልካቾች አግባብ ያለው የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና ኮፒ በማቅረብ መመዝገብ ይችላል፡፡
• የመመዝገቢያ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
• አድራሻችን፡- ስቴድየም አካባቢ መንገዶች ባለስልጣን አጠገብ ያለው ሰማያዊ ፎቅ ወይም ከቤተ-ዛታ ሆስፒታል ጎን ሲሆን የሰው ሀብት ሥራ ቢሮ መረጃ ዴስክ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011-661-01-03 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት
አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣ
ሐሙስ ጥቅምት 6 ቀን 2012 ዓ.ም
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በሚከተሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ
* የሚያገኙት ጥቅማጥቅምን በተመለከተ የቤት አበል ለከፍተኛ ተመራማሪ ብር 8,000 ለተመራማሪ 4,000፣ እንዲሁም የጤና ኢንሹራንስ፣ የልጆች የት/ቤት ክፍያ፣ የሞባይል ካርድ፣ የኢንተርኔት ተጨማሪ ጥቅማጥቅሞች እንደደረጃው የሚኖር ሲሆን ለተመራማሪ የልጆች የት/ቤት ክፍያ የማይሰጥ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
• ከላይ የተመለከተውን መመዘኛ የሚያሟሉ አመልካቾች አግባብ ያለው የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና ኮፒ በማቅረብ መመዝገብ ይችላል፡፡
• የመመዝገቢያ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
• አድራሻችን፡- ስቴድየም አካባቢ መንገዶች ባለስልጣን አጠገብ ያለው ሰማያዊ ፎቅ ወይም ከቤተ-ዛታ ሆስፒታል ጎን ሲሆን የሰው ሀብት ሥራ ቢሮ መረጃ ዴስክ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011-661-01-03 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ
ሐሙስ ጥቅምት 6 ቀን 2012 ዓ.ም
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በሚከተሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል
ማሳሰቢያ:
ከላይ የተመለከተውን መመዘኛ የሚያሟሉ ኣመልካቾች አግባብ ያለው የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ መመዝገብ ይችላል፡፡
የመመዝገቢያ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
አድራሻችን፡- ስቴድየም አካባቢ መንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን መስሪያ ቤት አጠገብ ያለው ሰማያዊ ፎቅ ወይም ከቤተ-ዛታ ሆስፒታል ጎን ሲሆን
የሰው ኃብት ሥራ ቢሮ መረጃ ዴስክ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
• የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011-661-01-03 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት
አዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ
ሐሙስ ጥቅምት 6 ቀን 2012 ዓ.ም
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በሚከተሉት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ቀጥሮ ማሰራት ይፈልጋል
ማሳሰቢያ:
ከላይ የተመለከተውን መመዘኛ የሚያሟሉ ኣመልካቾች አግባብ ያለው የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ መመዝገብ ይችላል፡፡
የመመዝገቢያ ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት
አድራሻችን፡- ስቴድየም አካባቢ መንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን መስሪያ ቤት አጠገብ ያለው ሰማያዊ ፎቅ ወይም ከቤተ-ዛታ ሆስፒታል ጎን ሲሆን
የሰው ኃብት ሥራ ቢሮ መረጃ ዴስክ በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
• የሥራ ቦታ፡- አዲስ አበባ
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011-661-01-03 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ጥቅምት 07/2012 (18 October 2019)
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣ
Agency For Refugees And Returnees Affairs
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ጥቅምት 07/2012 (18 October 2019)
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣ
Agency For Refugees And Returnees Affairs
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት