አንድ ሠራተኛ የሥራ ውል ስምምነት ከፈፀመና ሥራውን መሥራት ከጀመረ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ የተለያዩ ፈቃዶችን የማግኘት ህገ መንግስታዊ መብት አለው፡፡ ይህም መብቱ በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 ተረጋግጧል፡፡ ከእነዚህ የፍቃድ አይነቶች ውስጥ ለዚህ ፅሁፍ ሲባል ሁለቱን ብቻ እናያለን፡፡ አንደኛው የአመት ፈቃድን የሚመለከት ሲሆን ለመጀመሪው የአንድ አመት አገልግሎት የሚሰጠው የፈቃድ መጠን አሥራ ስድስት (16) የሥራ ቀናት እንዲሆን ተደርጓል፡፡ ይህም በተሻረው የአሠሪ እና ሠራተኛ አዋጅ ላይ ከነበረው ለተመሳሳይ አንድ አመት አገልግሎት ይሰጥ ከነበረው የአሥራ አራት (14) የሥራ ቀናት የዓመት እረፍት የሁለት (2) ተጨማሪ የሥራ ቀናት ዕድገት እንዲያሳይ ተደርጓል፡፡ ከአንድ አመት በላይ ለሆነ አገልግሎት በአሥራ ስድስት ቀናት ላይ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ሁለት የአገልግሎት ዓመት አንድ የሥራ ቀን እንዲሆን ተደርጓል፡፡ በጠቅላላው ሲታይ ለሠራተኛው የሚሰጥ አመት ፈቃድ መጠን አንፃራዊ መሻሻል አሳይቷል ለማለት ይቻላል፡፡
ሁለተኛው የፈቃድ ዓይነት ልዩ ፍቃድ ሆኖ ለቤተሰብ ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ ሲሆን ከዚህ ቀደም ያልነበረው በዚህ በአዲሱ አዋጅ የተካተተው ባል የሆነ ሠራተኛ (Married Employee) የትዳር ጓደኛ ስትወልድ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ከክፍያ ጋር ፈቃድ እንዲያገኝ ሆኗል፡፡ ይህም ድንጋጌ የባል ሰራተኞችን ጥያቄ የመለሰ ነው ለማለት ይቻላል፡፡ ይህ (Paternity Leave) በሌላው አለም በበለፀጉትና በተለይ በስካንዲኒቪያን (Scandinivian) ሀገሮች የተለመደ አሰራር ሲሆን በሀገራችንም ይህ የፈቃድ ዓይነት ማህበራዊ ጠቀሜታው የጎላ ነው፡፡ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ለቅድመ ወሊድ የአንድ ወር እንዲሁም ለድህረ ወሊድ የሶስት ወር በጠቅላላው የአራት ወር የወሊድ ፈቃድ ዕረፍት የማግኘት መብትን አረጋግጦላታል፡፡ በዚህ አግባብ ከተሻረው አዋጅ ጋር ሲነፃፀር የአንድ ወር የወሊድ ፈቃድ ዕረፍት ጭማሪ እንዲኖረው ተደርጓ ተሻሽሏል፡፡ ይህም ድንጋጌ የሴት ሰራተኞችን ጤና ለመጠበቅ ከፍተኛ የሆነ አስተዋፅኦ ይኖረዋል፡፡
በአሠሪና ሠራተኛ የሥራ ውል ግንኙነት ላይ አለመግባባት የሚፈጥረው ዋናው ጉዳይ አሠሪው የሠራተኛውን የሥራ ውል ያለማስጠንቀቂያ የሚያቋርጥበት ጉዳይ ነው፡፡ መደበኛ ፍ/ቤቶችም በአብዛኛው የሥራ ክርክር ጉዳዩችን በሥራ ክርክር ችሎቶች ሲያዩ እንደጭብጥነት የሚይዙት ጉዳይ አሠሪው የሠራተኛውን ውል ያቋረጠው በሕጋዊ መንገድ ነው ወይስ አይደለም የሚል ነው ፡፡ ለዚህ ጭብጥ ደግሞ መፍትሄ ለመስጠት ፍ/ቤቶች የሰው እና የሰነድ ማስረጃዎችን ይሰማሉ፡፡
አሠሪው የሠራተኛውን የሥራ ውል ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ በአዋጅ ቁጥር 377/76 አንቀፅ 27(1) ላይ በተመለከቱት ምክንያቶች እና በህብረት ስምምነት ላይ በተገለፁት የሥራ ውል ለማቋረጥ ያስችላሉ ተብለው የተወሰኑ ጥፋቶችን ሠራተኛው ፈፅሞ ሲገኝ ብቻ ነው፡፡ ከነዚህም ጥፋቶች ውስጥ በአንቀፅ 27 (1) (ሀ) እና (ለ) የተጠቀሱት፡- ሀ) ያለበቂ ምክንያት እና ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው (warning) በመደጋገም የሥራ ሰዓት አለመክበር፣ እና ለ) በመደዳው ለአምስት የሥራ ቀናት ወይም በአንድ ወር ውስጥ በጠቅላላው ለ10 የሥራ ቀናት ወይም በአንድ አመት ውስጥ በጠቅላላው ለ30 የሥራ ቀናት ያለ በቂ ምክንያት ከሥራ መቅረት የሚሉት ይገኙበታል፤ እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ጥፋቶች በአዲሱ አሠሪ እና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ እንደሚከተለው ተሻሽለዋል፡፡
አዲሱ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ አንቀፅ 27 (1) (ሀ) ላይ የተመለከተው አንደኛው ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ማቋረጫ መንገድ ሠራተኛው የሥራ ሰዓት ለማክበር የማይችልባቸው ሁኔታዎች ተብለው በህብረት ስምምት፣ በሥራ ደንብ ወይም በሥራ ውሉ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች ውጭ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት ወር ውስጥ በጠቅላላው ለስምንት ጊዜ የሥራ ሰዓት አለማክበር ነው፡፡ ይህ የሕግ ድንጋጌ ከአዋጅ 377/96 አንፃር ሲታይ ሠራተኛው የሥራ ሰዓት ባለማክበሩ የሚሰጠው ማስጠንቀቂያ በፅሁፍ እንዲሆን የተደረገ ሲሆን በመደጋገም የሥራ ሰዓት አለማክበር የሚለው ደግሞ በስድስት ወር ውስጥ በጠቅላላው ለስምንት ጊዜ የሥራ ሰዓት አለማክበር በሚል ግልፅ በሆነ መልኩ የጊዜ ገደብ እንዲበጅለት ተደርጓል፡፡
ይህ ድንጋጌ ለአሠሪው በህብረት ስምምነት፣ በሥራ ደንብ ወይም በሥራ ውሉ ከሚዘረዘሩት ወይም ከተዘረዘሩት የሥራ ሰዓት አለማክበር ምክንያቶች ውጭ ሠራተኛው ወደ ሥራ ገበታው አርፍዶ ቢገባ ወይም ከተቀመጠው የሥራ ሰዓት ቀድሞ ቢወጣ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ለስምንት ጊዜ የሥራ ሰዓቱን ካላከበረ አሠሪው የሥራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ እንዲያቋርጥ ይፈቅድለታል፡፡ ድንጋጌው አሠሪዎች አሁን በሀገራችን ያለውን የትራንስፖርት ችግር ከግምት ውስጥ አስገብተው በሀላፊነት መንፈስ ሠራተኛውን ካላስተዳደሩና ካልመሩ በሠራተኛው በኩል እንደ የሥራ ሰዓት አለማክበሪያ ምክንያት ተደጋግሞ ሊጠቀስ የሚችል የትራንስፖርት ችግር በመሆኑ የጊዜ ገደብ መቀመጡ በሠራተኛው ላይ የሥራ ዋስትና (Job Security) አደጋ ውስጥ የሚጥል ነው፡፡
በአንቀፅ 27 (1) (ለ) ስር የተደነገገው ሌላኛው ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውልን ማቋረጫ ምክንያት በዚህ አዋጅ ከተመለከቱት እረፍቶች እና ልዩ ልዩ ፈቃዶች ውጭ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት ወር ውስጥ ለአምስት ቀናት ከሥራ መቅረት ነው፡፡ ይህ አንቀፅ ከበፊቱ አዋጅ አንፃር ሲቃኝ አሠሪው በቀላሉ የሠራተኛን የሥራ ውል እንዲያቋርጥ የሚያስችል ነው፡፡ መሰረታዊው ጥያቄ “ከሥራ መቅረት” ማለት ምን ማለት ነው የሚለው ጥያቄ ሲሆን ይህም ማለት አንድ ሠራተኛ ሊሰራ በተስማማውና በአሠሪው በተመደበበት የሥራ ቦታ ላይ በተቀመጠው መደበኛ የሥራ ሰዓት እና ጊዜ አለመገኘት ማለት ነው፡፡ ነገር ግን አንዳንድ አሠሪዎች (ድርጅቶች) የሥራ ሰዓቱን ያላከበረ ( ያረፈደ ወይም ቀድሞ የወጣን) ሠራተኛን ከሥራ እንደቀረ (Absent) እንደሆነ አድርገው የሚቆጥሩና የሚተገብሩ በመሆናቸው አንድ ሠራተኛ ከሥራ ለቀረባቸው ጊዜያት ደሞዙን ከመቁረጥ አልያም ሌላ ቀላል አስተዳደራዊ እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ የመጨረሻውንና ከባድ የሚባለውን አስተዳደራዊ እርምጃ ማለትም የሥራ ውልን እንዲያቋርጡ የሚያደርግ ነው፡፡ ይህ ደግሞ የሠራተኛውን የሥራ ዋስትና (Job Security) አደጋ ላይ የሚጥልና በአሠሪና ሠራተኛ መካከል የኢንዱስትሪ ሰላምን ለማምጣት አዳጋች የሚያደርግና በዚህ ድንጋጌ ምክንያት ሊፈጠር በሚችለው አለመግባባት ፍ/ቤቶች ላይ ከፍተኛ የሆነ የሥራ ጫና ይፈጥራል የሚል እምነት አለኝ፡፡ በሌላ በኩል ሥራው ላይ የሚያለምጥ፣ የሚለግም ወይም የሚያሾፍ በጠቅላላው ሥራውን የማያከብር ሠራተኛን አሠሪው የመሸከም ግዴታ እንደሌለበት የሚያሳይ ድንጋጌ ነው፡፡
ሁለተኛው የፈቃድ ዓይነት ልዩ ፍቃድ ሆኖ ለቤተሰብ ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ ሲሆን ከዚህ ቀደም ያልነበረው በዚህ በአዲሱ አዋጅ የተካተተው ባል የሆነ ሠራተኛ (Married Employee) የትዳር ጓደኛ ስትወልድ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ከክፍያ ጋር ፈቃድ እንዲያገኝ ሆኗል፡፡ ይህም ድንጋጌ የባል ሰራተኞችን ጥያቄ የመለሰ ነው ለማለት ይቻላል፡፡ ይህ (Paternity Leave) በሌላው አለም በበለፀጉትና በተለይ በስካንዲኒቪያን (Scandinivian) ሀገሮች የተለመደ አሰራር ሲሆን በሀገራችንም ይህ የፈቃድ ዓይነት ማህበራዊ ጠቀሜታው የጎላ ነው፡፡ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ለቅድመ ወሊድ የአንድ ወር እንዲሁም ለድህረ ወሊድ የሶስት ወር በጠቅላላው የአራት ወር የወሊድ ፈቃድ ዕረፍት የማግኘት መብትን አረጋግጦላታል፡፡ በዚህ አግባብ ከተሻረው አዋጅ ጋር ሲነፃፀር የአንድ ወር የወሊድ ፈቃድ ዕረፍት ጭማሪ እንዲኖረው ተደርጓ ተሻሽሏል፡፡ ይህም ድንጋጌ የሴት ሰራተኞችን ጤና ለመጠበቅ ከፍተኛ የሆነ አስተዋፅኦ ይኖረዋል፡፡
በአሠሪና ሠራተኛ የሥራ ውል ግንኙነት ላይ አለመግባባት የሚፈጥረው ዋናው ጉዳይ አሠሪው የሠራተኛውን የሥራ ውል ያለማስጠንቀቂያ የሚያቋርጥበት ጉዳይ ነው፡፡ መደበኛ ፍ/ቤቶችም በአብዛኛው የሥራ ክርክር ጉዳዩችን በሥራ ክርክር ችሎቶች ሲያዩ እንደጭብጥነት የሚይዙት ጉዳይ አሠሪው የሠራተኛውን ውል ያቋረጠው በሕጋዊ መንገድ ነው ወይስ አይደለም የሚል ነው ፡፡ ለዚህ ጭብጥ ደግሞ መፍትሄ ለመስጠት ፍ/ቤቶች የሰው እና የሰነድ ማስረጃዎችን ይሰማሉ፡፡
አሠሪው የሠራተኛውን የሥራ ውል ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ በአዋጅ ቁጥር 377/76 አንቀፅ 27(1) ላይ በተመለከቱት ምክንያቶች እና በህብረት ስምምነት ላይ በተገለፁት የሥራ ውል ለማቋረጥ ያስችላሉ ተብለው የተወሰኑ ጥፋቶችን ሠራተኛው ፈፅሞ ሲገኝ ብቻ ነው፡፡ ከነዚህም ጥፋቶች ውስጥ በአንቀፅ 27 (1) (ሀ) እና (ለ) የተጠቀሱት፡- ሀ) ያለበቂ ምክንያት እና ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው (warning) በመደጋገም የሥራ ሰዓት አለመክበር፣ እና ለ) በመደዳው ለአምስት የሥራ ቀናት ወይም በአንድ ወር ውስጥ በጠቅላላው ለ10 የሥራ ቀናት ወይም በአንድ አመት ውስጥ በጠቅላላው ለ30 የሥራ ቀናት ያለ በቂ ምክንያት ከሥራ መቅረት የሚሉት ይገኙበታል፤ እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ጥፋቶች በአዲሱ አሠሪ እና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ እንደሚከተለው ተሻሽለዋል፡፡
አዲሱ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ አንቀፅ 27 (1) (ሀ) ላይ የተመለከተው አንደኛው ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ማቋረጫ መንገድ ሠራተኛው የሥራ ሰዓት ለማክበር የማይችልባቸው ሁኔታዎች ተብለው በህብረት ስምምት፣ በሥራ ደንብ ወይም በሥራ ውሉ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች ውጭ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት ወር ውስጥ በጠቅላላው ለስምንት ጊዜ የሥራ ሰዓት አለማክበር ነው፡፡ ይህ የሕግ ድንጋጌ ከአዋጅ 377/96 አንፃር ሲታይ ሠራተኛው የሥራ ሰዓት ባለማክበሩ የሚሰጠው ማስጠንቀቂያ በፅሁፍ እንዲሆን የተደረገ ሲሆን በመደጋገም የሥራ ሰዓት አለማክበር የሚለው ደግሞ በስድስት ወር ውስጥ በጠቅላላው ለስምንት ጊዜ የሥራ ሰዓት አለማክበር በሚል ግልፅ በሆነ መልኩ የጊዜ ገደብ እንዲበጅለት ተደርጓል፡፡
ይህ ድንጋጌ ለአሠሪው በህብረት ስምምነት፣ በሥራ ደንብ ወይም በሥራ ውሉ ከሚዘረዘሩት ወይም ከተዘረዘሩት የሥራ ሰዓት አለማክበር ምክንያቶች ውጭ ሠራተኛው ወደ ሥራ ገበታው አርፍዶ ቢገባ ወይም ከተቀመጠው የሥራ ሰዓት ቀድሞ ቢወጣ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ለስምንት ጊዜ የሥራ ሰዓቱን ካላከበረ አሠሪው የሥራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ እንዲያቋርጥ ይፈቅድለታል፡፡ ድንጋጌው አሠሪዎች አሁን በሀገራችን ያለውን የትራንስፖርት ችግር ከግምት ውስጥ አስገብተው በሀላፊነት መንፈስ ሠራተኛውን ካላስተዳደሩና ካልመሩ በሠራተኛው በኩል እንደ የሥራ ሰዓት አለማክበሪያ ምክንያት ተደጋግሞ ሊጠቀስ የሚችል የትራንስፖርት ችግር በመሆኑ የጊዜ ገደብ መቀመጡ በሠራተኛው ላይ የሥራ ዋስትና (Job Security) አደጋ ውስጥ የሚጥል ነው፡፡
በአንቀፅ 27 (1) (ለ) ስር የተደነገገው ሌላኛው ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውልን ማቋረጫ ምክንያት በዚህ አዋጅ ከተመለከቱት እረፍቶች እና ልዩ ልዩ ፈቃዶች ውጭ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት ወር ውስጥ ለአምስት ቀናት ከሥራ መቅረት ነው፡፡ ይህ አንቀፅ ከበፊቱ አዋጅ አንፃር ሲቃኝ አሠሪው በቀላሉ የሠራተኛን የሥራ ውል እንዲያቋርጥ የሚያስችል ነው፡፡ መሰረታዊው ጥያቄ “ከሥራ መቅረት” ማለት ምን ማለት ነው የሚለው ጥያቄ ሲሆን ይህም ማለት አንድ ሠራተኛ ሊሰራ በተስማማውና በአሠሪው በተመደበበት የሥራ ቦታ ላይ በተቀመጠው መደበኛ የሥራ ሰዓት እና ጊዜ አለመገኘት ማለት ነው፡፡ ነገር ግን አንዳንድ አሠሪዎች (ድርጅቶች) የሥራ ሰዓቱን ያላከበረ ( ያረፈደ ወይም ቀድሞ የወጣን) ሠራተኛን ከሥራ እንደቀረ (Absent) እንደሆነ አድርገው የሚቆጥሩና የሚተገብሩ በመሆናቸው አንድ ሠራተኛ ከሥራ ለቀረባቸው ጊዜያት ደሞዙን ከመቁረጥ አልያም ሌላ ቀላል አስተዳደራዊ እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ የመጨረሻውንና ከባድ የሚባለውን አስተዳደራዊ እርምጃ ማለትም የሥራ ውልን እንዲያቋርጡ የሚያደርግ ነው፡፡ ይህ ደግሞ የሠራተኛውን የሥራ ዋስትና (Job Security) አደጋ ላይ የሚጥልና በአሠሪና ሠራተኛ መካከል የኢንዱስትሪ ሰላምን ለማምጣት አዳጋች የሚያደርግና በዚህ ድንጋጌ ምክንያት ሊፈጠር በሚችለው አለመግባባት ፍ/ቤቶች ላይ ከፍተኛ የሆነ የሥራ ጫና ይፈጥራል የሚል እምነት አለኝ፡፡ በሌላ በኩል ሥራው ላይ የሚያለምጥ፣ የሚለግም ወይም የሚያሾፍ በጠቅላላው ሥራውን የማያከብር ሠራተኛን አሠሪው የመሸከም ግዴታ እንደሌለበት የሚያሳይ ድንጋጌ ነው፡፡
‼
ማስታወቂያ
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ
ለ 2ዐ12 የ Weekend MPH ተመዝጋቢዎች፡፡
በኅብረተሰብ ጤና ትምሕርት ክፍል በቅዳሜ እና እሑድ ትምህርት ኘሮግራም ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማሠልጠን በወጣው ማስታወቂያ ያመለከታችሁ ተወዳዳሪዎች የመግቢያ የጽሑፍ ፈተናው ቅዳሜ ጥቅምት 15/ 2ዐ12 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 በመድኃኒያለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ይሰጣል፡፡ ስለዚህ በሰዓቱ ተገኝታችሁ ፈተናውን እንድትወስዱ እያሳወቅን ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትመጡ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
SPHMMC
ማስታወቂያ
ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ
ለ 2ዐ12 የ Weekend MPH ተመዝጋቢዎች፡፡
በኅብረተሰብ ጤና ትምሕርት ክፍል በቅዳሜ እና እሑድ ትምህርት ኘሮግራም ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማሠልጠን በወጣው ማስታወቂያ ያመለከታችሁ ተወዳዳሪዎች የመግቢያ የጽሑፍ ፈተናው ቅዳሜ ጥቅምት 15/ 2ዐ12 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 በመድኃኒያለም አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ይሰጣል፡፡ ስለዚህ በሰዓቱ ተገኝታችሁ ፈተናውን እንድትወስዱ እያሳወቅን ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትመጡ በጥብቅ እናሳውቃለን፡፡
SPHMMC
አስደሳች ዜና ለከፍተኛ ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት እንኳን ለ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሠላም አደረሳችሁ እያለ በማታውና በዕረፍት ቀን የትምህርት መረሃ-ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ በተለያዩ የሥልጠና ዘርፎች አመልካቾችን ተቀብሎ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመማር ፍላጎት ያላችሁና የትምህርት ሚኒስቴርን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ መሥፈርት ማሟላት የምትችሉ አመልካቾች ከጥቅምት 05-15/2012 ዓ.ም ድረስ በመቱ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ዳይሬክቶሬት እና በበደሌ ማዕከል በለምለም ካርል 1ኛ ደረጃ ት/ት ቤት ዘወትር በሥራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ሥልጠናው የሚሰጥባቸው የት/ት ዘርፎች
BSc in Civil Engineering
BSc in Electrical Engineering
BSc in Mechanical Engineering
BSc in Const. Technology & Management
BSc in Chemical Engineering
BSc in Computer Science
BSc in Information Technology
BSc in Mathematics
BSc in Statistics
BSc in Biology
BSc in Chemistry
BSc in Physics
BSc in Sport Science
BA in Civics and Ethical Studies
BA in English Language and Literature
BA in Afan Oromo and Literature
BA in Oromo Folklore
BA in Geography and Env’t Studies
BA in Sociology
BA in Law
BA in Management
BA in Management Information System
BA in Accounting
BA in Economics
BA in Marketing
BA in Adult Education & Community Development
BA in Educational Technology
BA in Special need Education
BA in Psychology
BA in Early Child Care
BSc in Agro-Economics
BSc in Forestry
BSc in Plant Science
BSc in Animal Science
BSc in Agribusiness & Value Chain Mgt
BSc in Ecotourism & Biodiversity Conservation
BSC in Horticulture
የማመልከቻ መሥፈርቶች
12ኛ ክፍል ያጠናቀቁ እና ት/ት ሚኒስቴር ለከፍተኛ ት/ት ተቋም መግቢያ በየዓመቱ የሚያወጣውን ዝቅተኛ የመቁረጫ ነጥብ ማሟላት የሚችሉ፡፡
ህጋዊ እውቅና ካለው የት/ት ተቋም 12+2 ወይም 10+3 ተመርቀው ዲፕሎማ ያላቸው፡፡
ለቴክኒክና ሙያ ተቋማት ሠልጣኞች በሰለጠኑበት የሙያ መስክ የደረጃ 4 ሰርተፍኬት (COC) ያላቸው
ማሳሰቢያ
• በምዝገባ ወቅት ሁሉም አመልካቾች አንድ ክላሴር፣ ፋስትነር፣ ዋናውን የትምህርት ማስረጃ ከማይመለስ ሁለት ኮፒ እና ሁለት ጉርድ ፎቶ ጋር ይዘው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የማታ ትምህርትን በተመለከተ የግብርና ት/ት መስኮች በበደሌ ግብርና ኮሌጅ ሌሎች የት/ት መስኮች የሚሰጡት በመቱ ማዕከል ይሆናል፡፡
የመቱ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት እንኳን ለ2012 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሠላም አደረሳችሁ እያለ በማታውና በዕረፍት ቀን የትምህርት መረሃ-ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ በተለያዩ የሥልጠና ዘርፎች አመልካቾችን ተቀብሎ ማሠልጠን ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የመማር ፍላጎት ያላችሁና የትምህርት ሚኒስቴርን የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ መሥፈርት ማሟላት የምትችሉ አመልካቾች ከጥቅምት 05-15/2012 ዓ.ም ድረስ በመቱ ዩኒቨርሲቲ ተከታታይና ርቀት ትምህርት ዳይሬክቶሬት እና በበደሌ ማዕከል በለምለም ካርል 1ኛ ደረጃ ት/ት ቤት ዘወትር በሥራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ሥልጠናው የሚሰጥባቸው የት/ት ዘርፎች
BSc in Civil Engineering
BSc in Electrical Engineering
BSc in Mechanical Engineering
BSc in Const. Technology & Management
BSc in Chemical Engineering
BSc in Computer Science
BSc in Information Technology
BSc in Mathematics
BSc in Statistics
BSc in Biology
BSc in Chemistry
BSc in Physics
BSc in Sport Science
BA in Civics and Ethical Studies
BA in English Language and Literature
BA in Afan Oromo and Literature
BA in Oromo Folklore
BA in Geography and Env’t Studies
BA in Sociology
BA in Law
BA in Management
BA in Management Information System
BA in Accounting
BA in Economics
BA in Marketing
BA in Adult Education & Community Development
BA in Educational Technology
BA in Special need Education
BA in Psychology
BA in Early Child Care
BSc in Agro-Economics
BSc in Forestry
BSc in Plant Science
BSc in Animal Science
BSc in Agribusiness & Value Chain Mgt
BSc in Ecotourism & Biodiversity Conservation
BSC in Horticulture
የማመልከቻ መሥፈርቶች
12ኛ ክፍል ያጠናቀቁ እና ት/ት ሚኒስቴር ለከፍተኛ ት/ት ተቋም መግቢያ በየዓመቱ የሚያወጣውን ዝቅተኛ የመቁረጫ ነጥብ ማሟላት የሚችሉ፡፡
ህጋዊ እውቅና ካለው የት/ት ተቋም 12+2 ወይም 10+3 ተመርቀው ዲፕሎማ ያላቸው፡፡
ለቴክኒክና ሙያ ተቋማት ሠልጣኞች በሰለጠኑበት የሙያ መስክ የደረጃ 4 ሰርተፍኬት (COC) ያላቸው
ማሳሰቢያ
• በምዝገባ ወቅት ሁሉም አመልካቾች አንድ ክላሴር፣ ፋስትነር፣ ዋናውን የትምህርት ማስረጃ ከማይመለስ ሁለት ኮፒ እና ሁለት ጉርድ ፎቶ ጋር ይዘው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
• የማታ ትምህርትን በተመለከተ የግብርና ት/ት መስኮች በበደሌ ግብርና ኮሌጅ ሌሎች የት/ት መስኮች የሚሰጡት በመቱ ማዕከል ይሆናል፡፡
ቀን፡ 04/02/2012 ዓ.ም
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
-------------------------------
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ‘’በመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአመራሮችና አስተዳዳሪዎችን ምርጫ፣ ሹመት/ምደባ ለመደንገግ ባወጣው መመሪያ 002/2009 መሰረት ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ‘’የመካከለኛ አመራር ምርጫ፣ ሹመት/ምደባ መመሪያ ቁጥር 002/2010’’ በዩኒቨርሰቲው ሴኔት አጸድቆ ተግባራዊ እያደረገ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ከዚህ ቀጥሎ በተዘረዘሩት አካዳሚክ ክፍሎች በሃላፊነት ላይ የቆዩት ምክትል ዲኖች የሀላፊነት ጊዜያቸውን ስላጠናቀቁ በምትካቸው በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ አካዳሚክ ዲን - ለግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ
የማወዳደሪያ መስፈርት
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማት ወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
3ኛ. በሚያመለክቱበት አካዳሚክ ክፍልና ዘርፍ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽነት፣ ፍትኃዊነት፣ ጥራት፣ ተገቢነትና ዓለምአቀፋዊነትን ለማሳካት፣ አካዳሚክ ክፍሉን የልህቀት ማዕከል ለማድረግ፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለማቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ለማስፋት በሚደረገው ሂደት አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
4ኛ. የአካዳሚክ ክፍሉ ማህበረሰብ፣ የአካዳሚክ ኮሚሽኑ አባላት እንዲሁም የሚመለከታቸው ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለጻ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
አመልካቾች፡- ይህ ማስታወቂያ በዩኒቨርሰቲው ድህረ-ገጽ፣ ፌስቡክና ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ከተገለጸበት ጥቅምት 4/2011 ዓ/ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምዳቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም ያዘጋጁትን ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ባሕር ዳር ዩኒቨርሰቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ወይም አዲስ አበባ በሚገኘው የዩኒቨርሰቲው ግንኙነት ጽ/ቤት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች 0923 297333 ወይም 0918353494 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡
ኢንፎርሜሽንና ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
ክፍት የኃላፊነት ቦታ ማስታወቂያ
-------------------------------
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ትምህርት ሚኒስቴር ‘’በመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአመራሮችና አስተዳዳሪዎችን ምርጫ፣ ሹመት/ምደባ ለመደንገግ ባወጣው መመሪያ 002/2009 መሰረት ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ‘’የመካከለኛ አመራር ምርጫ፣ ሹመት/ምደባ መመሪያ ቁጥር 002/2010’’ በዩኒቨርሰቲው ሴኔት አጸድቆ ተግባራዊ እያደረገ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ከዚህ ቀጥሎ በተዘረዘሩት አካዳሚክ ክፍሎች በሃላፊነት ላይ የቆዩት ምክትል ዲኖች የሀላፊነት ጊዜያቸውን ስላጠናቀቁ በምትካቸው በመመሪያው በወጣው መስፈርት መሰረት ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መሾም ይፈልጋል፡፡
ክፍት የኃላፊነት ቦታ፡ አካዳሚክ ዲን - ለግብርናና አካባቢ ሳይንስ ኮሌጅ
የማወዳደሪያ መስፈርት
1ኛ. የትምህርት ደረጃ፡ ሌክቸረርና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
2ኛ. በከፍተኛ ትምህርት ተቋም፣ በኢንዱስትሪ፣ በምርምር ተቋማት ወይም መሰል ተልዕኮ ባላቸው ተቋማት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ዕርከን ያገለገለ/ችና ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከተ/ች፤
3ኛ. በሚያመለክቱበት አካዳሚክ ክፍልና ዘርፍ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ የከፍተኛ ትምህርት ተደራሽነት፣ ፍትኃዊነት፣ ጥራት፣ ተገቢነትና ዓለምአቀፋዊነትን ለማሳካት፣ አካዳሚክ ክፍሉን የልህቀት ማዕከል ለማድረግ፣ ተጨማሪ ሀብት ለማስገኘት፣ እንዲሁም ዓለማቀፋዊና አገራዊ ጉድኝቶችን ለመፍጠርና ለማስፋት በሚደረገው ሂደት አስተዋጽኦ ለማበርከት የሚያስችል ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ማዘጋጀትና ማብራሪ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
4ኛ. የአካዳሚክ ክፍሉ ማህበረሰብ፣ የአካዳሚክ ኮሚሽኑ አባላት እንዲሁም የሚመለከታቸው ተጋብዘው በሚገኙበት መድረክ በአጀንዳዎች ላይ በአካል ተገኝቶ/ታ ማብራሪያና ገለጻ መስጠት የሚችል/ምትችል፤
አመልካቾች፡- ይህ ማስታወቂያ በዩኒቨርሰቲው ድህረ-ገጽ፣ ፌስቡክና ማስታወቂያ ሰሌዳዎች ከተገለጸበት ጥቅምት 4/2011 ዓ/ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምዳቸውን ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም ያዘጋጁትን ከአምስት ገጽ ያልበለጠ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ባሕር ዳር ዩኒቨርሰቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ወይም አዲስ አበባ በሚገኘው የዩኒቨርሰቲው ግንኙነት ጽ/ቤት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች 0923 297333 ወይም 0918353494 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡
ኢንፎርሜሽንና ስትራቴጂክ ኮሚኒኬሽን ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ
"ተስፋ ካለህ ፈረሱ ክንፍ ያበቅላል"
በድሮ ጊዜ አንድ የፐርሺያ ንጉስ ፤ በሶስት ሰዎች ላይ የሞት ፍርድ ፈርዶባቸው የስቅላት ስነስርአቱ ከመፈፀሙ በፊት ለመጨረሻ ጊዜ የሚሉት ነገር ካለ እንዲናገሩ ለእያንዳንዳቸው እድል ሰጣቸው ። የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ ሰዎች ተስፋ በቆረጠ ስሜት ውስጥ ሆነው እያለቀሱ ቤተሰቦቻቸውን ተሰናበቱ ። የሶስተኛው ሰውዬ ተራ ሲደርስ ግን ሰውዬው ንጉሱን አንድ ጥያቄ መጠየቅ እንደሚፈልግ ተናገረ ። ንጉሱም "በል ተናገር" ብለው ፈቀዱለት ። ሰውዬው ንጉሱን "የስምንት ወር እድል ከሰጡኝ የሚወዱትን ፈረሶን አሰልጥኜ ክንፍ አብቅሎ እንዲበር ማድረግ እችላለው!" ሲል ለንጉሱ ተናገሩ ። ንጉሱም ደስ እያላቸው" ስምንት ወር ይበዛል ባይሆን ሁለት ወር ልሰጥህ እችላለው "። ነገር ግን ፈረሴ በሁለት ወር ውስጥ ክንፍ አብቅሎ መብረር ካልቻለ ተሰቃይተህ እንድትገደል አደርግሃለው! "አሉት ። ሰውየው በዚህ ተስማማ ።
ይህን የሰሙት አብረው ስቅላት የተፈረደባቸው ሰዎች " አንተ ሰውዬ መቼስ ፈረስ ክንፍ አውጥቶ እንደማይበር ታውቃለህ ። ታዲያ ይሄን እያወክ ተሰቃይተህ ለመሞት እንዴት ትስማማለህ...ቆይ ምን አስበህ ነው ?" ብለው ጮሁበት ።
ሰውየውም እንዲ ሲል መለሰላቸው "አስቡት እስኪ...በዚህ ሁለት ወር ውስጥ አራት አማራጮች አሉኝ፦
አንደኛ ማንም ሳይገለኝ በተፈጥሮ ሞት ልሞት እችላለው ። ሁለተኛ ፈረሱ እራሱ ሊሞት ይችላል ። ሶስተኛ ንጉሱም ሊሞት ይችላል ። አራተኛው ደግሞ ማን ያውቃል ፈረሱ እራሱ ክንፍ አውጥቶ መብረር ቢችልስ ? አላቸው ።
ብዙ ጊዜ አንድ ችግር ሲደርስብን ልባችን ይሰበራል ፤ ሌላ አማራጭና መንገድ ያለ አይመስለንም ፤ የኔ ነገር አበቃለት ፣ እድሌ ነው ምንም ማድረግ አልችልም ፣ ከዚ በኋላ ተስፋ የለኝም እያልን በችግሩ መቆዘም ይቀናናል ፤ እንዴት ይህን ችግር አልፋለው የተሻለውን የመፍትሄ ሀሳብ ለማምጣት ምን ማድረግ አለብኝ ከማለት ይልቅ ተስፋ ወደ መቁረጥ እንሄዳለን ። ይህ ደሞ ብዙ ጊዜ ዋጋ ያስከፍለናል ። ከዚህ ታሪክ ብዙ እንማራለን ።
ተስፋ ባለመቁረጡ አንገቱ ላይ የጠለቀችውን ገመድ በጥሶ ህይወቱን ለማርዘም በቅቷል ። አበቃለት በተባለበት ሰዓት እሱ ግን በተሰጠችው ሽርፍራፊ ደቂቃ ተስፋ ሳይቆርጥ የመፍትሄ ሀሳብ ማመንጨት በመቻሉ ይህወቱን ለማትረፍ ችሏል ። አስቸጋሪ በተባለ ሁኔታ ውስጥ ብንሆን እንኳ እይታችን የተስተካከለና ወደ ኋላ ከሚጎትተን አሉታዊ ሀሳቦች ከራቅን አማራጭ መንገድ ሁሌም በየትም ቦታ አለ። የጥዋት ፀሐይን ለመሞቅ ድቅድቁን ጨለማ ማለፍ ግድ እንደሆነ ሁሉ ፤ አብቅቶለታል የተባለው ነገር ለአዲስ የህይወት ጅማሮ መማሪያና መንደርደሪያ ሊሆን እንደሚችል ማመን ትርፋማ ያደርጋል ።
"አልማዝ ሳይሞረድ እንደማያንፀባርቅ ሁሉ ስብዕናም ያለመከራ ቦግ አይልም"
ሰላም፣ ፍቅር፣ ተስፋ ለሁላችን።
በድሮ ጊዜ አንድ የፐርሺያ ንጉስ ፤ በሶስት ሰዎች ላይ የሞት ፍርድ ፈርዶባቸው የስቅላት ስነስርአቱ ከመፈፀሙ በፊት ለመጨረሻ ጊዜ የሚሉት ነገር ካለ እንዲናገሩ ለእያንዳንዳቸው እድል ሰጣቸው ። የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ ሰዎች ተስፋ በቆረጠ ስሜት ውስጥ ሆነው እያለቀሱ ቤተሰቦቻቸውን ተሰናበቱ ። የሶስተኛው ሰውዬ ተራ ሲደርስ ግን ሰውዬው ንጉሱን አንድ ጥያቄ መጠየቅ እንደሚፈልግ ተናገረ ። ንጉሱም "በል ተናገር" ብለው ፈቀዱለት ። ሰውዬው ንጉሱን "የስምንት ወር እድል ከሰጡኝ የሚወዱትን ፈረሶን አሰልጥኜ ክንፍ አብቅሎ እንዲበር ማድረግ እችላለው!" ሲል ለንጉሱ ተናገሩ ። ንጉሱም ደስ እያላቸው" ስምንት ወር ይበዛል ባይሆን ሁለት ወር ልሰጥህ እችላለው "። ነገር ግን ፈረሴ በሁለት ወር ውስጥ ክንፍ አብቅሎ መብረር ካልቻለ ተሰቃይተህ እንድትገደል አደርግሃለው! "አሉት ። ሰውየው በዚህ ተስማማ ።
ይህን የሰሙት አብረው ስቅላት የተፈረደባቸው ሰዎች " አንተ ሰውዬ መቼስ ፈረስ ክንፍ አውጥቶ እንደማይበር ታውቃለህ ። ታዲያ ይሄን እያወክ ተሰቃይተህ ለመሞት እንዴት ትስማማለህ...ቆይ ምን አስበህ ነው ?" ብለው ጮሁበት ።
ሰውየውም እንዲ ሲል መለሰላቸው "አስቡት እስኪ...በዚህ ሁለት ወር ውስጥ አራት አማራጮች አሉኝ፦
አንደኛ ማንም ሳይገለኝ በተፈጥሮ ሞት ልሞት እችላለው ። ሁለተኛ ፈረሱ እራሱ ሊሞት ይችላል ። ሶስተኛ ንጉሱም ሊሞት ይችላል ። አራተኛው ደግሞ ማን ያውቃል ፈረሱ እራሱ ክንፍ አውጥቶ መብረር ቢችልስ ? አላቸው ።
ብዙ ጊዜ አንድ ችግር ሲደርስብን ልባችን ይሰበራል ፤ ሌላ አማራጭና መንገድ ያለ አይመስለንም ፤ የኔ ነገር አበቃለት ፣ እድሌ ነው ምንም ማድረግ አልችልም ፣ ከዚ በኋላ ተስፋ የለኝም እያልን በችግሩ መቆዘም ይቀናናል ፤ እንዴት ይህን ችግር አልፋለው የተሻለውን የመፍትሄ ሀሳብ ለማምጣት ምን ማድረግ አለብኝ ከማለት ይልቅ ተስፋ ወደ መቁረጥ እንሄዳለን ። ይህ ደሞ ብዙ ጊዜ ዋጋ ያስከፍለናል ። ከዚህ ታሪክ ብዙ እንማራለን ።
ተስፋ ባለመቁረጡ አንገቱ ላይ የጠለቀችውን ገመድ በጥሶ ህይወቱን ለማርዘም በቅቷል ። አበቃለት በተባለበት ሰዓት እሱ ግን በተሰጠችው ሽርፍራፊ ደቂቃ ተስፋ ሳይቆርጥ የመፍትሄ ሀሳብ ማመንጨት በመቻሉ ይህወቱን ለማትረፍ ችሏል ። አስቸጋሪ በተባለ ሁኔታ ውስጥ ብንሆን እንኳ እይታችን የተስተካከለና ወደ ኋላ ከሚጎትተን አሉታዊ ሀሳቦች ከራቅን አማራጭ መንገድ ሁሌም በየትም ቦታ አለ። የጥዋት ፀሐይን ለመሞቅ ድቅድቁን ጨለማ ማለፍ ግድ እንደሆነ ሁሉ ፤ አብቅቶለታል የተባለው ነገር ለአዲስ የህይወት ጅማሮ መማሪያና መንደርደሪያ ሊሆን እንደሚችል ማመን ትርፋማ ያደርጋል ።
"አልማዝ ሳይሞረድ እንደማያንፀባርቅ ሁሉ ስብዕናም ያለመከራ ቦግ አይልም"
ሰላም፣ ፍቅር፣ ተስፋ ለሁላችን።
ጥቅምት 05/2012 (16 October 2019)
Seliho Medium Clinic
2 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com
Seliho Medium Clinic
2 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com
ጥቅምት 05/2012 (16 October 2019)
Bank of Abyssinia
5 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com
Bank of Abyssinia
5 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com
ጥቅምት 05/2012 (16 October 2019)
Lion Security Service PLC
8 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com
Lion Security Service PLC
8 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com
ጥቅምት 05/2012 (16 October 2019)
Spidi Border Level 2 Fright Transport Association
1 - ቦታ በ0አመት
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com
Spidi Border Level 2 Fright Transport Association
1 - ቦታ በ0አመት
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com
ጥቅምት 05/2012 (16 October 2019)
Blue Sky Dental Clinic
1 - ቦታ በ0አመት 1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com
Blue Sky Dental Clinic
1 - ቦታ በ0አመት 1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት …
https://www.ethiopianreporterjobs.com