ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ.ም
አልፋ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር በልዩ ሀገር አቋራጭ አውቶቡስ አገልግሎት ላይ የተሰማራ ኩባንያ ሲሆን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፤ በዚህ መሠረት አመልካቾች የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ አንድ ኮፒና ዋናውን በመያዝ ከጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቦሌ መንገድ ደንበል ሲቲ ሴንተር ፊት ለፊት ከአበሩስ ህንፃ ጎን ሞባይል ፕላዛ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ዲ 8-9 ድረስ በአካል በመቅረብ ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0941-25-52-26 ደውለው ማግኘት ይችላሉ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም የሥራ መደቦች የወር ደመወዝ ክፍያ መጠን በስምምነት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አልፋ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ.ም
አልፋ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር በልዩ ሀገር አቋራጭ አውቶቡስ አገልግሎት ላይ የተሰማራ ኩባንያ ሲሆን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፤ በዚህ መሠረት አመልካቾች የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ አንድ ኮፒና ዋናውን በመያዝ ከጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቦሌ መንገድ ደንበል ሲቲ ሴንተር ፊት ለፊት ከአበሩስ ህንፃ ጎን ሞባይል ፕላዛ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ዲ 8-9 ድረስ በአካል በመቅረብ ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0941-25-52-26 ደውለው ማግኘት ይችላሉ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም የሥራ መደቦች የወር ደመወዝ ክፍያ መጠን በስምምነት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አልፋ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም
በድጋሚ የወጣ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
የምዝገባ ቦታ:- በጂንካ ዩኒቨርሲቲ ሰ/ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር ፣ 003 አዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ በሚገኘው ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
ስልክ ቁጥር 09-26-01-19-81
ለምዝገባው የሚያስፈልጉ ማስረጃዎች:-
1. የትምህርት ማስረጃ ኮፒ የማይመለስ
2. የስራ ልምድ ኮፒ የማይመለስ
3. ሌሎች ተያያዥ ማስረጃዎች የማይመለስ ኮፒ
የምዝገባ ጊዜ :- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ
- ስርዝ ድልዝ ያለበት የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ ተቀባይነት የለውም::
- ከ1995 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም በሌቭል(በደረጃ) ተመራቂ የCOC ማስረጃ
ማቅረብ ይኖርበታል::
- ከድርጅት የሚቀርብ የስራ ልምድ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑ ማስረጃ መቅረብ አለበት።
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ
በድጋሚ የወጣ ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
የምዝገባ ቦታ:- በጂንካ ዩኒቨርሲቲ ሰ/ሀ/አስ/ል/ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር ፣ 003 አዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ በሚገኘው ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
ስልክ ቁጥር 09-26-01-19-81
ለምዝገባው የሚያስፈልጉ ማስረጃዎች:-
1. የትምህርት ማስረጃ ኮፒ የማይመለስ
2. የስራ ልምድ ኮፒ የማይመለስ
3. ሌሎች ተያያዥ ማስረጃዎች የማይመለስ ኮፒ
የምዝገባ ጊዜ :- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ
- ስርዝ ድልዝ ያለበት የትምህርት ማስረጃና የስራ ልምድ ተቀባይነት የለውም::
- ከ1995 ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውም በሌቭል(በደረጃ) ተመራቂ የCOC ማስረጃ
ማቅረብ ይኖርበታል::
- ከድርጅት የሚቀርብ የስራ ልምድ ግብር የተከፈለበት ስለመሆኑ ማስረጃ መቅረብ አለበት።
የጂንካ ዩኒቨርሲቲ
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም
የሀዋሣ ዩኒቨርስቲ ግብርና ኮሌጅ ከዚህ በታች በተገለፀው የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
የማመልከቻ ጊዜና ቦታ ፤ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ሀዋሣ ዩኒቨርስቲ ግብርና ኮሌጅ የሰው ሀብት አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ
እና በፋክስ እንዲሁም አዲስ አበባ አሜሪካን ኤምባሲ ፊትለፊት በሚገኘው
የዩኒቨርስቲው ጉዳይ አስፈፃሚ የቢሮ ቁጥር 352 መመዝገብ ይቻላል፡፡
* ደመወዝ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የደመወዝ ስኬል መሠረት ነው ፡፡
* ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
* የሥራ ቦታ ሀዋሣ ከተማ ነው፡፡
* ስልከ ቁጥር 046-220-16-72 ፋክስ 046-220-67-11 ፖ.ሳ.ቁ 05 ሀዋሣ ዩኒቨርሲቲ
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ኮሌጅ
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም
የሀዋሣ ዩኒቨርስቲ ግብርና ኮሌጅ ከዚህ በታች በተገለፀው የሥራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
የማመልከቻ ጊዜና ቦታ ፤ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ሀዋሣ ዩኒቨርስቲ ግብርና ኮሌጅ የሰው ሀብት አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ በአካል በመገኘት ወይም በተወካይ
እና በፋክስ እንዲሁም አዲስ አበባ አሜሪካን ኤምባሲ ፊትለፊት በሚገኘው
የዩኒቨርስቲው ጉዳይ አስፈፃሚ የቢሮ ቁጥር 352 መመዝገብ ይቻላል፡፡
* ደመወዝ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የደመወዝ ስኬል መሠረት ነው ፡፡
* ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
* የሥራ ቦታ ሀዋሣ ከተማ ነው፡፡
* ስልከ ቁጥር 046-220-16-72 ፋክስ 046-220-67-11 ፖ.ሳ.ቁ 05 ሀዋሣ ዩኒቨርሲቲ
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ግብርና ኮሌጅ
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን በማወዳደር በቅጥር ለማሟላት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በተጠቀሱት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ
ተወዳዳሪዎች አስፈላጊውን መረጃ በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ
1. የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት ሆኖ ለሁሉም የስራ መደቦች የስራ ቦታ አዲስ አበባ ነው፡፡
2. ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ ያላቸው አመልካቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡ ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
3. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት
4. አመልካቾች በትራንስክሪፕት የተደገፈ የትምህርት ማስረጃና ስርዝ ድልዝ ወይም ፍቀት የሌለው የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከየግል ሁኔታ መግለጫ ቅጽ (Curriculum
Vittae) እና ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. የሚቀርበው የሥራ ልምድ ማስረጃ የስራ ልምድ መጠሪያ፣ ከመቼ እስከመቼ እንደሰሩ ቀን ወር ዓመተ ምህረት እንዲሁም የስንብቱን ምክንያት የሚገልጽ መሆን ይኖርበታል፡፡
6. ከመንግስት መ/ቤቶች የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች በተራ ቁጥር 5 ከተጠቀሰ ው በተጨማሪ የስራ ግብር ስለመከፈሉ የሚያረጋግጥ መሆ ን ይኖርበታል፡፡
7. በግንባር ቀርበው መመዝገብ ለማይችሉ በወኪል ወይም በፖ.ሣ.ቁ. መላክ ይችላሉ፡፡ሆኖም የምዝገባው ቀን ካለፈ የሚደርሱን ማስረጃዎች አይስተናገዱም፡፡
8. የምዝገባ ቦታ ከፍላሚንጎ አጠገብ 50 ሜትር ገባ ብሎ ከኤግዚብሽን ማዕከል ጀርባ
በባለሥልጣን መ/ቤቱ 2ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 204 ነው፡፡
ፖ.ሣ.ቁ. 43142 ስልክ፡- 011538763
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን
አዲስ ዘመን ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ከዚህ በታች በተመለከቱት ክፍት የስራ መደቦች ላይ አመልካቾችን በማወዳደር በቅጥር ለማሟላት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በተጠቀሱት የስራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የምታሟሉ
ተወዳዳሪዎች አስፈላጊውን መረጃ በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ
1. የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት ሆኖ ለሁሉም የስራ መደቦች የስራ ቦታ አዲስ አበባ ነው፡፡
2. ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ ያላቸው አመልካቾች መወዳደር ይችላሉ፡፡ ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
3. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት
4. አመልካቾች በትራንስክሪፕት የተደገፈ የትምህርት ማስረጃና ስርዝ ድልዝ ወይም ፍቀት የሌለው የስራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከየግል ሁኔታ መግለጫ ቅጽ (Curriculum
Vittae) እና ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. የሚቀርበው የሥራ ልምድ ማስረጃ የስራ ልምድ መጠሪያ፣ ከመቼ እስከመቼ እንደሰሩ ቀን ወር ዓመተ ምህረት እንዲሁም የስንብቱን ምክንያት የሚገልጽ መሆን ይኖርበታል፡፡
6. ከመንግስት መ/ቤቶች የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች በተራ ቁጥር 5 ከተጠቀሰ ው በተጨማሪ የስራ ግብር ስለመከፈሉ የሚያረጋግጥ መሆ ን ይኖርበታል፡፡
7. በግንባር ቀርበው መመዝገብ ለማይችሉ በወኪል ወይም በፖ.ሣ.ቁ. መላክ ይችላሉ፡፡ሆኖም የምዝገባው ቀን ካለፈ የሚደርሱን ማስረጃዎች አይስተናገዱም፡፡
8. የምዝገባ ቦታ ከፍላሚንጎ አጠገብ 50 ሜትር ገባ ብሎ ከኤግዚብሽን ማዕከል ጀርባ
በባለሥልጣን መ/ቤቱ 2ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 204 ነው፡፡
ፖ.ሣ.ቁ. 43142 ስልክ፡- 011538763
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ.ም
አልፋ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር በልዩ ሀገር አቋራጭ አውቶቡስ አገልግሎት ላይ የተሰማራ ኩባንያ ሲሆን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፤ በዚህ መሠረት አመልካቾች የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ አንድ ኮፒና ዋናውን በመያዝ ከጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቦሌ መንገድ ደንበል ሲቲ ሴንተር ፊት ለፊት ከአበሩስ ህንፃ ጎን ሞባይል ፕላዛ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ዲ 8-9 ድረስ በአካል በመቅረብ ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0941-25-52-26 ደውለው ማግኘት ይችላሉ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም የሥራ መደቦች የወር ደመወዝ ክፍያ መጠን በስምምነት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አልፋ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ.ም
አልፋ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር በልዩ ሀገር አቋራጭ አውቶቡስ አገልግሎት ላይ የተሰማራ ኩባንያ ሲሆን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፤ በዚህ መሠረት አመልካቾች የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ አንድ ኮፒና ዋናውን በመያዝ ከጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ለሰባት ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቦሌ መንገድ ደንበል ሲቲ ሴንተር ፊት ለፊት ከአበሩስ ህንፃ ጎን ሞባይል ፕላዛ ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር ዲ 8-9 ድረስ በአካል በመቅረብ ማመልከት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0941-25-52-26 ደውለው ማግኘት ይችላሉ፡፡
ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም የሥራ መደቦች የወር ደመወዝ ክፍያ መጠን በስምምነት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አልፋ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማኅበር
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ሰኞ ጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም
ቲቢኦ ፕሪንቲንግና ፐብሊሺንግ አ.ማ ከዚህ በታች ለተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደቦች ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ለሥራ መደቡ የተቀመጠውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች በማስታወቂያ በተገለጸው ቀንና ቦታ በመገኘት እንድትመዘገቡ እናስታውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ
1. ተፈላጊ ችሎታውን የምታሟሉ አመልካቾች የግል መግለጫ CV እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
2. ፆታ አይለይም
3. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 የስራ ቀናት ውስጥ በሥራ ሰዓት ማመልከት ትትላላችሁ፡፡
4. ቋንቋ - ኦሮሚኛ ቋንቋ የሚችል ቢሆን ይመረጣል
አድራሻ ፡- ካሳንቺስ ኦዳ ታወር 4ኛፎቅ ቢሮ ቁጥር 403 ስልክ ቁጥር፡- 01 1-557-14-20/09-11-72-43-43
ቲቢኦ ፕሪንቲንግና ፐብሊሺንግ አ.ማ
አዲስ ዘመን ሰኞ ጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም
ቲቢኦ ፕሪንቲንግና ፐብሊሺንግ አ.ማ ከዚህ በታች ለተጠቀሰው ክፍት የሥራ መደቦች ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ለሥራ መደቡ የተቀመጠውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች በማስታወቂያ በተገለጸው ቀንና ቦታ በመገኘት እንድትመዘገቡ እናስታውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ
1. ተፈላጊ ችሎታውን የምታሟሉ አመልካቾች የግል መግለጫ CV እና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ከማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
2. ፆታ አይለይም
3. የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 የስራ ቀናት ውስጥ በሥራ ሰዓት ማመልከት ትትላላችሁ፡፡
4. ቋንቋ - ኦሮሚኛ ቋንቋ የሚችል ቢሆን ይመረጣል
አድራሻ ፡- ካሳንቺስ ኦዳ ታወር 4ኛፎቅ ቢሮ ቁጥር 403 ስልክ ቁጥር፡- 01 1-557-14-20/09-11-72-43-43
ቲቢኦ ፕሪንቲንግና ፐብሊሺንግ አ.ማ
ጥቅምት 02/2012 (13 October 2019)
Hanson Trading
5 - ቦታዎች በ0አመት 8 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት
http://ethiopianreporterjobs.com
Hanson Trading
5 - ቦታዎች በ0አመት 8 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት
http://ethiopianreporterjobs.com