በ2012 የትምህርት ዘመን በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ
ወደ ዩኒቨርስቲያችን የምትመጡበት ቀን በዩኒቨርስትያችን ድረገፅ፣ ፌስቡክ እና ትዊተር እንዲሁም በሬድዩና ቴሌቪዥን በቅርቡ እስከምናሳውቃችሁ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን ለመግለፅ እንወዳለን
የሬጅስትራር ዳ/ፅ/ቤት
ወደ ዩኒቨርስቲያችን የምትመጡበት ቀን በዩኒቨርስትያችን ድረገፅ፣ ፌስቡክ እና ትዊተር እንዲሁም በሬድዩና ቴሌቪዥን በቅርቡ እስከምናሳውቃችሁ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን ለመግለፅ እንወዳለን
የሬጅስትራር ዳ/ፅ/ቤት
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ለ2012ዓ.ም የት/ት ዘመን በሳይንስ እና ከፍተኛ ት/ት ሚኒስቴር ለተመደባችሁ አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ!
****************************************************
ምዝገባችሁ የሚፈጸመው ጥቅምት 10 እና 11/2012ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን ትምህርታችሁን የምትከታተሉበትን ካምፓስ እና ተያያዥ ዝርዝር መረጃዎችን የአድሚሽን ቁጥራችሁን በመጠቀም ባላችሁበት ቦታ ሆናችሁ የምታውቁበትን መተግበሪያ (Mobile App) በሚከተሉት የዩኒቨርሲቲው የድረ ገጽ አድራሻዎች በቀጣይ ቀናት የምናሳውቅ ስለሆነ ድረ ገጻችን እና ማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ትጎበኙ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
Jimma University Official Website፡ www.ju.edu.et
Telegram Channel፡ https://t.me/JimmaUniversityOfficial
Facebook፡ https://www.facebook.com/JimmaUniv/
ከሰላምታ ጋር
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
****************************************************
ምዝገባችሁ የሚፈጸመው ጥቅምት 10 እና 11/2012ዓ.ም መሆኑን እየገለጽን ትምህርታችሁን የምትከታተሉበትን ካምፓስ እና ተያያዥ ዝርዝር መረጃዎችን የአድሚሽን ቁጥራችሁን በመጠቀም ባላችሁበት ቦታ ሆናችሁ የምታውቁበትን መተግበሪያ (Mobile App) በሚከተሉት የዩኒቨርሲቲው የድረ ገጽ አድራሻዎች በቀጣይ ቀናት የምናሳውቅ ስለሆነ ድረ ገጻችን እና ማህበራዊ ትስስር ገጾቻችን ትጎበኙ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
Jimma University Official Website፡ www.ju.edu.et
Telegram Channel፡ https://t.me/JimmaUniversityOfficial
Facebook፡ https://www.facebook.com/JimmaUniv/
ከሰላምታ ጋር
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
Telegram
Jimma University Official
This channel is an official Telegram channel of Jimma University; the country's leading university which is known for its community based education philosophy.
We are in the Community!
We are in the Community!
1.ያለ ቅጣት ቅዳሜ ጥቅምት 1 እና እሁድ ጥቅምት 2 ቀን 2012 ዓ.ም
2.በቅጣት ሐሙስ ጥቅምት 6 2012 ዓ.ም እንደሚካሄድ አውቃችሁ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ከተገለጹት ቀናት ዉጪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡ - መመዝገቢያ ያለ ቅጣት ምዝገባ 50 ብር፣ በቅጣት ምዝገባ 100 ብር መሆኑን እናሳውቃለን::
የተከታታይና ርቀት ትምህርት ዳይሬክቶሬት
http://www.kmu.edu.et/index.php
2.በቅጣት ሐሙስ ጥቅምት 6 2012 ዓ.ም እንደሚካሄድ አውቃችሁ እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ከተገለጹት ቀናት ዉጪ የማናስተናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡ - መመዝገቢያ ያለ ቅጣት ምዝገባ 50 ብር፣ በቅጣት ምዝገባ 100 ብር መሆኑን እናሳውቃለን::
የተከታታይና ርቀት ትምህርት ዳይሬክቶሬት
http://www.kmu.edu.et/index.php