Vacancy for Academic Staff
Please check the below attachments and apply before the deadline!
Deadline for application: October 18, 2019
Place of Application: Jigjiga University, Office of Human Resource Management.
Please check the below attachments and apply before the deadline!
Deadline for application: October 18, 2019
Place of Application: Jigjiga University, Office of Human Resource Management.
መልካም ሰው መልካም ህይወት ያገኛል
👉መልካም ወንድ መልካም ሴት ያገኛል
👉መልካም ሴት መልካም ባል ታገኛለች
👉መልካም ሰው መልካም ልጆችን ያገኛል
👉መልካም ሰው ደስታን ያገኛል
👉መልካም ሰው ሰላምን ያገኛል
👉መልካም ሰው ፍቅርን ያውቃል
👉መልካም ሰው መስጠትን ያውቃል
👉መልካም ሰው የታመመ ይጠይቃል
👉መልካም ሰው የተራበን ያበላል
👉መልካም ሰው የተጠማን ያጠጣል
👉መልካም ሰው ከአንደበቱ መልካም ቃል ያወጣል
👉መልካም ሰው ይቅር ባይ አንደበት አለው
👇
ሰው ሆይ የመጠሪያህን ጊዜ አታቅምና በደልን አትፈፅም
መልካም ጊዜ ይሁንልን 🙏😍 Via Social Media
👉መልካም ወንድ መልካም ሴት ያገኛል
👉መልካም ሴት መልካም ባል ታገኛለች
👉መልካም ሰው መልካም ልጆችን ያገኛል
👉መልካም ሰው ደስታን ያገኛል
👉መልካም ሰው ሰላምን ያገኛል
👉መልካም ሰው ፍቅርን ያውቃል
👉መልካም ሰው መስጠትን ያውቃል
👉መልካም ሰው የታመመ ይጠይቃል
👉መልካም ሰው የተራበን ያበላል
👉መልካም ሰው የተጠማን ያጠጣል
👉መልካም ሰው ከአንደበቱ መልካም ቃል ያወጣል
👉መልካም ሰው ይቅር ባይ አንደበት አለው
👇
ሰው ሆይ የመጠሪያህን ጊዜ አታቅምና በደልን አትፈፅም
መልካም ጊዜ ይሁንልን 🙏😍 Via Social Media
በ2012 የትምህርት ዘመን በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ
ወደ ዩኒቨርስቲያችን የምትመጡበት ቀን በዩኒቨርስትያችን ድረገፅ፣ ፌስቡክ እና ትዊተር እንዲሁም በሬድዩና ቴሌቪዥን በቅርቡ እስከምናሳውቃችሁ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን ለመግለፅ እንወዳለን
የሬጅስትራር ዳ/ፅ/ቤት
ወደ ዩኒቨርስቲያችን የምትመጡበት ቀን በዩኒቨርስትያችን ድረገፅ፣ ፌስቡክ እና ትዊተር እንዲሁም በሬድዩና ቴሌቪዥን በቅርቡ እስከምናሳውቃችሁ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን ለመግለፅ እንወዳለን
የሬጅስትራር ዳ/ፅ/ቤት