Ethio Job Vacancy
46K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
ኑ ለሁላችን የምትበጅ ሀገር እንገንባ!
Koottaa Biyya Hunda Keenyaa Toltu Ijaarraa!
💚💛
🙏🙏🙏
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
CBE Vacancy
ማስታወቂያ

በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2012 የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ-ግብር ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ

በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2012 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ጥቅምት 01 ቀን እና ጥቅምት 02 ቀን 2012 ዓ.ም በተመደባችሁበት የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል፡፡ ተማሪዎችም ለምዝገባ ስትመጡ፣
- ብርድልብስና አንሶላ፣
- የአስራ ሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ፎቶ ኮፒ፣
- ስምንት ጉርድ ፎቶግራፍ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ያስታውቃል፡፡
- የስፖርት ትጥቅ
 በተጠቀሱት ቀናት ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚመጡት ተማሪዎች በመርካቶ አውቶብስ ተራ፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች በመገኘት ዩኒቨርስቲው የትራንስፖርት አገልግሎት ያቀርባል፡፡ ፡
 ከተገለጸው ቀን በፊት ለሚመጡ ተማሪዎች ምንም ዓይነት አገልግሎት ዩኒቨርስቲው አይሰጥም፡፡
 ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርስቲን ድረገጽ https://portal.aau.edu.et/ ወይም www.aau.edu.et ማየት የሚቻል ሲሆን
 ነዋሪነታችሁ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ሪፖርት የምታደርጉትና ስለ ዩኒቨርስቲው ገለጻ የምታገኙት ጥቅምት 03 ቀን 2012 ዓ.ም መሆኑን ያሳውቃል፡፡
 ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በዩኒቨርስቲው ውስጥ የመኝታ አገልግሎት ለማግኘት የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል 12ኛ ክፍል በተፈተናችሁበት ቁጥር በመጠቀም ከ portal.aau.edu.et ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
 ተማሪዎች ከወላጆቻቸውና በአካባቢያቸው ከሚገኙ ወረዳዎች ጋር ውል ተፈራርመው የማረጋገጫ ወረቀት ካላመጡ ዩኒቨርስቲው የማይቀበል መሆኑን በጥብቅ ያሳስባል፡፡
 በተጨማሪም ባለፈው ስርዓተ ትምህርት መሠረት በመጀመሪያ ዓመት 1ኛ እና 2ኛ ሴሚስተር በተለያየ ምክንያት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁ ተማሪዎች ከዘድሮ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በመቅረብ በ2012 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሴሚስተር መልሶ ቅበላ እንድታመለክቱ እናሳውቃለን፡፡
እንዲሁም መደበኛ የድህረ ምረቃ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 06 2012 ዓ.ም ሲሆን ትምህርት የሚጀመረው ጥቅምት 10 ቀን 2012 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ
Re-admission for Regular Undergraduate Students
ባለፈው ስርዓተ ትምህርት መሠረት በመጀመሪያ ዓመት 1ኛ እና 2ኛ ሴሚስተር በተለያየ ምክንያት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁ ተማሪዎች ከዘድሮ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በመቅረብ በ2012 ዓ.ም. የመጀመሪያ ሴሚስተር መልሶ ቅበላ እንድታመለክቱ እናሳውቃለን፡፡
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሬጅስትራር
የ አዲስ አበባ ገቢዎች ያወጣው ቅጥር
ይሄ ጥምጥም የዞረው ገነት ሆቴል አካባቢ የተሰለፈ ሥራ ፈላጊ ወጣት ነው። በዚህ ከቀጠልን በሚቀጥሉት ያልታወቁ ዓመታት.......
Give more attention for Unemployment strategy.
በዚህ አጋጣሚ ይሕን የሥራ አጥ ወጣቶች ሰልፍ እና ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተበራከተ ለመጣው ሥራ አጥነት የሚመለከተው የመንግስት አካል ትኩረት ሊያደርግ ይገባል።
ሰላም ለሁሉም የሰው ዘር ይሁን።
💚💛
🙏🙏🙏
ማስታወቂያ

ለኣክሱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ መደበኛ የቅድመ-ምረቃና ድህረ-ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ

የ2012 የትምህርት ዘመን የመግቢያ ጊዜ ጥቅምት 8-9 ቀን 2012 ዓ/ም መሆኑን እየገለፅን

 በቅድመ-ምረቃ በNatural Science የተመደባችሁ ወንድ ተማሪዎች የስማችሁ የመጀመርያው ፊደል ከA እስከ D እና ሴት ተማሪዎች ከA እስከ E የሆናችሁ በሽረ ካምፓስ እንዲሁም ሌሎች ሁሉም አዲስ ተማሪዎች በዋና ግቢ በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።

በተጨማሪም በ2011 ዓ/ም የአንደኛ ዓመት ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች የነበራችሁ በተለያዩ ምክንያቶች ዊዝድረው ያደረጋችሁና የመልሶ ቅበላ መስፈርት የምታሟሉ ተማሪዎች የስርዓተ-ትምህርት ( ካሪክለም) ለውጥ የተደረገ በመሆኑ በተጠቀሰው ቀን ቀርባችሁ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳውቃለን።

ማሳሰቢያ፡
ሁሉም የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትመጡ፡

 የ10ኛ ክፍል ሰርቴፊኬት፣ የመሰናዶ ትምህርት ትራንስክሪፕት እና የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ውጤት ሰርቴፊኬት ዋናውንና ፎቶኮፒ

 የፓስፖርት መጠን ያለው የቅርብ ጊዜ 8 ጉርድ ፎቶግራፍ
 የግል መጠቀሚያ አልባሳት ማለትም አንሶላ፣ ብርድ-ልብስ፣የስፖርት ትጥቅ

 የወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ክብ ማህተም ያረፈበት የተማሪ፣ ወላጅ እና ዩኒቨርሲቲ ውል በመያዝ በግቢያችሁ እንድትገኙ እያሳሰብን

 የሁለተኛ ዲግሪ አመልካቾች የአንደኛ ዲግሪ ኦፊሽያል ትራንስክሪፕታችሁን ከተማራችሁበት ዩኒቨርሲቲ ቀድማችሁ እንድታስልኩ እናሳውቃለን።

የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
መስከረም 25/2012 (06 October 2019)
Advert on Addis Zemen magazine
Paradise Valley College
73 - ቦታዎች በ0አመት
መስከረም 25/2012 (06 October 2019)
Advert on Fortune
Derba Midroc Cement PLC
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
መስከረም 25/2012 (06 October 2019)
Advert on Capital
UNDP
1 - ቦታ በ0አመት 1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
መስከረም 25/2012 (06 October 2019)
Advert on Addis Zemen magazine
Ethiopian Electric Service
8 - ቦታዎች በ0አመት 5 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
መስከረም 25/2012 (06 October 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Bishoftu Town Second Urban Water Supply AND Sanitation Project
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
መስከረም 25/2012 (06 October 2019)
Advert on Capital
Ministry of Labor and Social Affairs
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
THE ETHIOPIAN HERALD TUESDAY 8 OCTOBER 2019

Second time Vacancy announcement

The World Bank is financing for the project called East Africa Skills for Transformation and Regional Integration Project (EASTRIP), working with
three East African countries (Ethiopia, Kenya, and Tanzania). Hawassa polytechnic college is one among seven institutions selected from Ethiopia based

on countries priority sectors funding by this project to be flagship institute for textile and garment technology in the region. The Project’s development
objectives are to increase access, improve training quality and support regional integration. These objectives and results will be achieved accomplishing
activities which are designed under six identified sub components such as; strengthening governance and management, institutionalizing industry TVET
linkage, developing market relevant training programs, building capacity of management and staff, upgrading key training facilities and outreaching non
project TVET institutions.

The Hawassa polytechnic college as user of fund hereby wants to invite eligible individual consultant/applicant/ to indicate their interest to provide service
from qualified candidates for the following positions:

Name of the project: East Africa Skills for Transformation and Regional Integration Project (EASTRIP)
Project ID: P163399

Credit No./Grant No.: Credit No. 6335-ET and IDA Grant No. D395

Duration of employment: One year with possibility of extension

Interested and qualified consultants may obtain the Terms of Reference of the assignment and further information at the address below during office hours 08:00
to 12:00 & 14:00 to 17:00, in five working days (Mondays to Fridays).
Expressions of interest (CV, Cover letter and documentary evidence for fulfilling the qualifications) must be delivered in a written form to the address below in
person, or by mail, or by e-mail within 10 working days of this announcement and closed at 17:00 local time.

Address

• Hawassa Polytechnic College of Human resource administration office;

o Office Telephone: +251462210276,+251462210257,+251462207970, P.O.Box: 881;

o E-mail: hawassapoly@gmail.com

o Get ToR from Website: www.tveti.edu.et

Hawassa Polytechnic College