ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን
Addis Ababa Revenue Authority
734 - ቦታዎች በ0አመት 244 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ጀማሪ ሠራተኞችን ለመቀጠር ያወጣው ማስታወቂያ አይነበብም ላላችሁና ዝርዝር ማብራሪያ ለጠየቃችሁ በድጋሚ ፖስት የተደረገ
የምዝገባ ቀን
የፊደል ተራ /Alphabet/
26/01/2012 ዓ.ም A,B,C,D፣
27/1/2012 ዓ.ም E, F, G&H
28/1/2012 ዓ.ም J, K & L
29/1/2012 ዓ.ም M, N,O & P
30/1/2012 ዓ.ም Q, R,S & I
01/02/2012 ዓ.ም U, V, W, X, Y & Z
ማሳሰቢያ:-
1. ለደረጃ 6 እና 7 ተመዝጋቢዎች የ2010 እና የ2011 ዓ.ም ምሩቃን መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተመዝጋቢዎች የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን
እንገልፃለን፡፡ ደረጃ 6 (V) እና ደረጃ 7 (V) ለምትመዘገቡ አመልካቾች በማንኛውም ጊዜ የስራ ልምድ የማንይዝ
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
3 አመልካቾች ምዝገባው ከሚጀምርበት ከ26/01/2012 ዓ.ም አንስቶ ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ሙሉ ቀን ጨምሮ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመመዝገቢያ ሰዓት ጠዋት 2፡30-6፡30 ከሰዓት ከ7፡30-1፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡ | 4. በመጀመሪያ ዲግሪና በላይ የት/ት ደረጃ ለሚጠይቁ መደቦች የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ለሴቶች 2.7 እና በላይ
ያለው/ያላት እንዲሁም በሌቭል ወይም በቀድሞ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በዲፕሎማ የተመረቀ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
5. ማንኛውም የስራ ልምድ የሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ አመልካቾች ከምትሰሩበት መ/ቤት በስነ-ምግባር ጉድለት ነፃ መሆኑን
የሚገልጽ የጽሑፍ ማስረጃ እና ከግል መስሪያ ቤት ለተገኘ የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ
ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
6. የመመዝገቢያ ቦታ ለዋና መ/ቤት ከደረጃ 1-5 ተብሎ የተገለጸው እና ደረጃ 6 እና 7 ሜክሲኮ ገነት ሆቴል ወደ ቡልጋሪያ መሄጃ ሲሆን ቀሪው ከደረጃ 1-5 በተገለፀው የስራ ቦታ መሰረት የ15ቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምዝገባ በየቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ከደረጃ 1-5 ለምትመዘገቡ አመልካቾች በተጠቀሰው የስራ ቦታ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት/ ላይ ብቻ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን አንድ አመልካች አንድ የስራ መደብና አንድ ቅ/ጽ/ቤት ላይ ብቻ መመዝገብ አለበት፡፡ ከአንድ ቅ/ጽ/ቤት የስራ መደብ በላይ ተመዝግቦ የተገኘ ተመዝጋቢ ምዝገባው የሚሰረዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
7. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ በመጀመሪያ ስም መጠሪያ ፊደል ተራ [Alphabet/ በማየት መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
( በሰንጠረዡ መሠረት ከተቀመጠው የስራ ዝርዝር Alphabet/ ውጭ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 05575732/08332266 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት 04704744፣ አዲስ አበባ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስልክ ቁጥር ቁ 1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01
55776፣ አዲስ አበባ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት ou 558 1802፣ መርካቶ ቁ.1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 126 4592፣ መርካቶ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 276 9950፣ አዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 827 8943፣ አራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 167106፣አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 888 9424፣ ቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 639 497፣ ቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 553 034 ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 03 692975/ ou3 69 2270፣ ንፋስ ስልክ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 369 88 96 ጉለሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት on 867 7687፣ ልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 86 0453፣ የካ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን የሪከርድ ሥራ አመራር
ለበለጠ መረጃ:
መስከረም 18/2012 አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መመልከት ይቻላል
መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን
Addis Ababa Revenue Authority
734 - ቦታዎች በ0አመት 244 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ጀማሪ ሠራተኞችን ለመቀጠር ያወጣው ማስታወቂያ አይነበብም ላላችሁና ዝርዝር ማብራሪያ ለጠየቃችሁ በድጋሚ ፖስት የተደረገ
የምዝገባ ቀን
የፊደል ተራ /Alphabet/
26/01/2012 ዓ.ም A,B,C,D፣
27/1/2012 ዓ.ም E, F, G&H
28/1/2012 ዓ.ም J, K & L
29/1/2012 ዓ.ም M, N,O & P
30/1/2012 ዓ.ም Q, R,S & I
01/02/2012 ዓ.ም U, V, W, X, Y & Z
ማሳሰቢያ:-
1. ለደረጃ 6 እና 7 ተመዝጋቢዎች የ2010 እና የ2011 ዓ.ም ምሩቃን መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተመዝጋቢዎች የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን
እንገልፃለን፡፡ ደረጃ 6 (V) እና ደረጃ 7 (V) ለምትመዘገቡ አመልካቾች በማንኛውም ጊዜ የስራ ልምድ የማንይዝ
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
3 አመልካቾች ምዝገባው ከሚጀምርበት ከ26/01/2012 ዓ.ም አንስቶ ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ሙሉ ቀን ጨምሮ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመመዝገቢያ ሰዓት ጠዋት 2፡30-6፡30 ከሰዓት ከ7፡30-1፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡ | 4. በመጀመሪያ ዲግሪና በላይ የት/ት ደረጃ ለሚጠይቁ መደቦች የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ለሴቶች 2.7 እና በላይ
ያለው/ያላት እንዲሁም በሌቭል ወይም በቀድሞ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በዲፕሎማ የተመረቀ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
5. ማንኛውም የስራ ልምድ የሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ አመልካቾች ከምትሰሩበት መ/ቤት በስነ-ምግባር ጉድለት ነፃ መሆኑን
የሚገልጽ የጽሑፍ ማስረጃ እና ከግል መስሪያ ቤት ለተገኘ የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ
ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
6. የመመዝገቢያ ቦታ ለዋና መ/ቤት ከደረጃ 1-5 ተብሎ የተገለጸው እና ደረጃ 6 እና 7 ሜክሲኮ ገነት ሆቴል ወደ ቡልጋሪያ መሄጃ ሲሆን ቀሪው ከደረጃ 1-5 በተገለፀው የስራ ቦታ መሰረት የ15ቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምዝገባ በየቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ከደረጃ 1-5 ለምትመዘገቡ አመልካቾች በተጠቀሰው የስራ ቦታ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት/ ላይ ብቻ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን አንድ አመልካች አንድ የስራ መደብና አንድ ቅ/ጽ/ቤት ላይ ብቻ መመዝገብ አለበት፡፡ ከአንድ ቅ/ጽ/ቤት የስራ መደብ በላይ ተመዝግቦ የተገኘ ተመዝጋቢ ምዝገባው የሚሰረዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
7. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ በመጀመሪያ ስም መጠሪያ ፊደል ተራ [Alphabet/ በማየት መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
( በሰንጠረዡ መሠረት ከተቀመጠው የስራ ዝርዝር Alphabet/ ውጭ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 05575732/08332266 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት 04704744፣ አዲስ አበባ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስልክ ቁጥር ቁ 1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01
55776፣ አዲስ አበባ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት ou 558 1802፣ መርካቶ ቁ.1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 126 4592፣ መርካቶ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 276 9950፣ አዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 827 8943፣ አራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 167106፣አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 888 9424፣ ቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 639 497፣ ቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 553 034 ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 03 692975/ ou3 69 2270፣ ንፋስ ስልክ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 369 88 96 ጉለሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት on 867 7687፣ ልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 86 0453፣ የካ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን የሪከርድ ሥራ አመራር
ለበለጠ መረጃ:
መስከረም 18/2012 አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መመልከት ይቻላል
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን መስከረም 18 ቀን 2012 ዓ.ም
External Vacancy Announcement
Addis Ababa University Invites Committed Experienced &Competent Applicants for the following Position.
Interested Applicants.
• Should submit their letter of application stating the position they are apply, original and one copy of their credentials including transcripts and degrees.
• Registration date: with in 7 working days after the date of this advertisement.
• Place of registration; Addis Ababa University, main campus Human Resource & Development Director Office number one.
• Work place: Addis Ababa University, Aklilu lemma pathobiology
• For more information Tel. 0111- 22-59- 55
Addis Ababa University
External Vacancy Announcement
Addis Ababa University Invites Committed Experienced &Competent Applicants for the following Position.
Interested Applicants.
• Should submit their letter of application stating the position they are apply, original and one copy of their credentials including transcripts and degrees.
• Registration date: with in 7 working days after the date of this advertisement.
• Place of registration; Addis Ababa University, main campus Human Resource & Development Director Office number one.
• Work place: Addis Ababa University, Aklilu lemma pathobiology
• For more information Tel. 0111- 22-59- 55
Addis Ababa University
ዲስ ዘመን ቅዳሜ መስከረም 17 ቀን 2012 ዓ.ም
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከታች በተገለፁት የስራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት
ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ ፡-
1. የቅጥር ሁኔታ:- በቋሚነት
2. ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
3. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ብሔራዊ ቲያትር ወይም አዋሽ ባንክ ዋናው መ/ቤት ጀርባ በሚገኘው የድርጅቱ ዋናው
መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ሰራተኛ ምደባ ቢሮ ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ይዛችሁ በመቅረብ ይህ
ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከታች በተገለፁት የስራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት
ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ ፡-
1. የቅጥር ሁኔታ:- በቋሚነት
2. ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
3. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ብሔራዊ ቲያትር ወይም አዋሽ ባንክ ዋናው መ/ቤት ጀርባ በሚገኘው የድርጅቱ ዋናው
መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ሰራተኛ ምደባ ቢሮ ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ይዛችሁ በመቅረብ ይህ
ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል