Ethio Job Vacancy
46.1K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
አዲስ ዘመን ዓርብ መስከረም 16 ቀን 2012 ዓ.ም
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን
Addis Ababa Revenue Authority
734 - ቦታዎች በ0አመት 244 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ጀማሪ ሠራተኞችን ለመቀጠር ያወጣው ማስታወቂያ አይነበብም ላላችሁና ዝርዝር ማብራሪያ ለጠየቃችሁ በድጋሚ ፖስት የተደረገ
የምዝገባ ቀን
የፊደል ተራ /Alphabet/
26/01/2012 ዓ.ም A,B,C,D፣
27/1/2012 ዓ.ም E, F, G&H
28/1/2012 ዓ.ም J, K & L
29/1/2012 ዓ.ም M, N,O & P
30/1/2012 ዓ.ም Q, R,S & I
01/02/2012 ዓ.ም U, V, W, X, Y & Z
ማሳሰቢያ:-
1. ለደረጃ 6 እና 7 ተመዝጋቢዎች የ2010 እና የ2011 ዓ.ም ምሩቃን መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
2. ተመዝጋቢዎች የትምህርት ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን
እንገልፃለን፡፡ ደረጃ 6 (V) እና ደረጃ 7 (V) ለምትመዘገቡ አመልካቾች በማንኛውም ጊዜ የስራ ልምድ የማንይዝ
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
3 አመልካቾች ምዝገባው ከሚጀምርበት ከ26/01/2012 ዓ.ም አንስቶ ለ6 ተከታታይ የስራ ቀናት ቅዳሜ ሙሉ ቀን ጨምሮ
መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን የመመዝገቢያ ሰዓት ጠዋት 2፡30-6፡30 ከሰዓት ከ7፡30-1፡00 ሰዓት ይሆናል፡፡ | 4. በመጀመሪያ ዲግሪና በላይ የት/ት ደረጃ ለሚጠይቁ መደቦች የመመረቂያ ነጥብ ለወንዶች 3.00 ለሴቶች 2.7 እና በላይ
ያለው/ያላት እንዲሁም በሌቭል ወይም በቀድሞ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በዲፕሎማ የተመረቀ የብቃት ማረጋገጫ (COC) ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡
5. ማንኛውም የስራ ልምድ የሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ አመልካቾች ከምትሰሩበት መ/ቤት በስነ-ምግባር ጉድለት ነፃ መሆኑን
የሚገልጽ የጽሑፍ ማስረጃ እና ከግል መስሪያ ቤት ለተገኘ የስራ ልምድ የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ
ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡
6. የመመዝገቢያ ቦታ ለዋና መ/ቤት ከደረጃ 1-5 ተብሎ የተገለጸው እና ደረጃ 6 እና 7 ሜክሲኮ ገነት ሆቴል ወደ ቡልጋሪያ መሄጃ ሲሆን ቀሪው ከደረጃ 1-5 በተገለፀው የስራ ቦታ መሰረት የ15ቱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ምዝገባ በየቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ከደረጃ 1-5 ለምትመዘገቡ አመልካቾች በተጠቀሰው የስራ ቦታ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት/ ላይ ብቻ እንድትመዘገቡ እያሳወቅን አንድ አመልካች አንድ የስራ መደብና አንድ ቅ/ጽ/ቤት ላይ ብቻ መመዝገብ አለበት፡፡ ከአንድ ቅ/ጽ/ቤት የስራ መደብ በላይ ተመዝግቦ የተገኘ ተመዝጋቢ ምዝገባው የሚሰረዝ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
7. አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ በመጀመሪያ ስም መጠሪያ ፊደል ተራ [Alphabet/ በማየት መምጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡
( በሰንጠረዡ መሠረት ከተቀመጠው የስራ ዝርዝር Alphabet/ ውጭ የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን የማናስተናግድ መሆኑን ከወዲሁ እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 05575732/08332266 ደውላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ፡፡ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት 04704744፣ አዲስ አበባ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስልክ ቁጥር ቁ 1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01
55776፣ አዲስ አበባ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት ou 558 1802፣ መርካቶ ቁ.1 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 126 4592፣ መርካቶ ቁ. 2 መ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 276 9950፣ አዲስ ከተማ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 827 8943፣ አራዳ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 167106፣አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 888 9424፣ ቦሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 639 497፣ ቂርቆስ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 553 034 ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 03 692975/ ou3 69 2270፣ ንፋስ ስልክ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 01 369 88 96 ጉለሌ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት on 867 7687፣ ልደታ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት 011 86 0453፣ የካ ክ/ከ/አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢዎች ባስሥልጣን የሪከርድ ሥራ አመራር
ለበለጠ መረጃ:
መስከረም 18/2012 አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መመልከት ይቻላል
አዲስ ዘመን
ቅዳሜ መስከረም 17 ቀን 2012 ዓ.ም
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን መስከረም 18 ቀን 2012 ዓ.ም

External Vacancy Announcement

Addis Ababa University Invites Committed Experienced &Competent Applicants for the following Position.
Interested Applicants.

• Should submit their letter of application stating the position they are apply, original and one copy of their credentials including transcripts and degrees.

• Registration date: with in 7 working days after the date of this advertisement.

• Place of registration; Addis Ababa University, main campus Human Resource & Development Director Office number one.

• Work place: Addis Ababa University, Aklilu lemma pathobiology

• For more information Tel. 0111- 22-59- 55

Addis Ababa University
ዲስ ዘመን ቅዳሜ መስከረም 17 ቀን 2012 ዓ.ም

ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከታች በተገለፁት የስራ መደቦች መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት
ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ማሳሰቢያ ፡-
1. የቅጥር ሁኔታ:- በቋሚነት
2. ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት
3. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች ብሔራዊ ቲያትር ወይም አዋሽ ባንክ ዋናው መ/ቤት ጀርባ በሚገኘው የድርጅቱ ዋናው
መ/ቤት 1ኛ ፎቅ ሰራተኛ ምደባ ቢሮ ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ይዛችሁ በመቅረብ ይህ
ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል