Ethio Job Vacancy
46.1K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
እንደምን አደርሽ እማማ ኢትዮጵያ
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።

┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈

💢 Company: Addis Pharmaceutical Factory Plc






Micro Biologist I

📌 የትምህርት ደረጃ፡ BSc Degree in Microbiology/Applied Microbiology from recognized higher academic Institution
📌 የሥራ ልምድ፡ Not Required
📌 Salary: Birr 6,374.00
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2mZMCl4
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።

┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈

💢 Company: ODAA INTEGRATED TRANSPORT S.C.




Accounting Clerk

📌 የትምህርት ደረጃ፡ Level IV/Diploma in Accounting/ Accounting and Finance.
📌 የሥራ ልምድ፡ 0 years
📌 Required number - 4
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2l3ZW6W
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።

┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈

💢 Company: Zemen Bank




Principal Credit Analyst

📌 የትምህርት ደረጃ፡ A. Degree in Management, Accounting, Economics. Banking, and Finance or equivalent.
📌 የሥራ ልምድ፡ Six years of relevant work experience out of which two years as a Senior Credit Analyst or equivalent.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2l9n6ch





Inspector/Principal Internal Auditor

📌 የትምህርት ደረጃ፡ A. in Accounting, Banking and Finance, Auditing or in related fields.
📌 የሥራ ልምድ፡ 6 years relevant experience of which two years as a Senior Auditor or equivalent.
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2mTSax7



💢 ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር ያድርጉ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
Addis Ababa Revenue Authority
734 - ቦታዎች በ0አመት 244 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ጀማሪ ሠራተኞችን መቅጠር ይፈልጋል
በጥራት ለማንበብ ዙም ያድርጉት፤
ለበለጠ መረጃ:
መስከረም 18/2012 አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ መመልከት ይቻላል
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ
Addis Ababa University
22 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣ
Addis Ababa University
2 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
መስከረም 18/2012 (29 September 2019)
Selale University
54 - ቦታዎች በ0አመት 5 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ለጎንደር ዮኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ

የ2012 የትምህርት ዘመን መግቢያ ቀናት ለነባር ተማሪዎች መስከረም 22 እና 23/2012ዓም እና ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ተማሪዎች መስከረም 28 እና 29/2012ዓ.ም እንደሆነ ማሳወቃችን ይታወሳል።

ነገር ግን በወቅታዊ ችግሮች ምክንያት የመግቢያ ቀናትን ማራዘም አስፈልጓል።

ስለሆነም የነባር ተማሪዎች መግቢያ ቀናት ወደ መስከረም 29 እና 30/2012ዓ.ም እንዲሁም የአዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ ወደ ጥቅምት 6 እና 7 ቀን 2012ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከይቅርታ ጋር እናሳውቃለን።

የጎንደር ዮኒቨርሲቲ
እንደምን አደርሽ እማማ ኢትዮጵያ
ሰላም ላንቺ ይሁን።
💚💛
🙏🙏🙏
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣ
መስከረም 20/2012 (01 October 2019)
Ministry of Finance (mof)
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
መረጃውን ሸር በማድረግ ለሌሎችም እናድርስ