‼
ማስታወቂያ
ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በሪዚደንሲ ማቺንግ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በኹሉም ስፔሺያሊቲ ሥልጠና ለተመደባችሁ በሙሉ፡-
የምዝገባ ቀን ከመስከረም 28 እስከ መስከረም 30 ቀን 2012 ዓ.ም ስለኾነ የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽሕፈት ቤት በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ፡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፦
• ጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም ቅድመ ገለጻ (ኦሬንቴሽን) ይሰጣል፡፡
• ከተጠቀሰው የምዝገባ ቀን ውጪ የሚመጣ አይስተናገድም/አትስተናገድም
• ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት መጀመሪያ ከተማሩበት ተቋም በኮሌጁ መልዕክት ሳጥን ቁጥር 1271 ማስላክ ያስፈልጋል፡፡
• በምዝገባ ወቅት መቅረብ ያለባቸው ማሥረጃዎች፡-
o የትምህርት ማስረጃ ( የዲግሪ ኮፒ እና ዋናውን፣ ስቱደንት ኮፒ ዋናውን እና ኮፒ)
o ስፖንሰር ካድራጊው መስሪያ ቤት የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ፤
o ሁለት 4x4 የሆነ ከተነሱ ስድሰት ወር ያልሞላው ፎቶግራፍ
የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
•
መረጃ ኅይልም ሕይወትም ነው! ለምታውቋቸው ሐኪሞች ላኩላቸው።
ማስታወቂያ
ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በሪዚደንሲ ማቺንግ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ በኹሉም ስፔሺያሊቲ ሥልጠና ለተመደባችሁ በሙሉ፡-
የምዝገባ ቀን ከመስከረም 28 እስከ መስከረም 30 ቀን 2012 ዓ.ም ስለኾነ የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽሕፈት ቤት በአካል በመቅረብ እንድትመዘገቡ፡ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፦
• ጥቅምት 3 ቀን 2012 ዓ.ም ቅድመ ገለጻ (ኦሬንቴሽን) ይሰጣል፡፡
• ከተጠቀሰው የምዝገባ ቀን ውጪ የሚመጣ አይስተናገድም/አትስተናገድም
• ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት መጀመሪያ ከተማሩበት ተቋም በኮሌጁ መልዕክት ሳጥን ቁጥር 1271 ማስላክ ያስፈልጋል፡፡
• በምዝገባ ወቅት መቅረብ ያለባቸው ማሥረጃዎች፡-
o የትምህርት ማስረጃ ( የዲግሪ ኮፒ እና ዋናውን፣ ስቱደንት ኮፒ ዋናውን እና ኮፒ)
o ስፖንሰር ካድራጊው መስሪያ ቤት የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ፤
o ሁለት 4x4 የሆነ ከተነሱ ስድሰት ወር ያልሞላው ፎቶግራፍ
የኮሌጁ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
•
መረጃ ኅይልም ሕይወትም ነው! ለምታውቋቸው ሐኪሞች ላኩላቸው።
መስከረም 09/2012 (20 September 2019)
Wollega University
548 - ቦታዎች በ0አመት 3 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Wollega University
548 - ቦታዎች በ0አመት 3 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
መስከረም 09/2012 (20 September 2019)
Advert on Addis Zemen
Oda Bultum University
99 - ቦታዎች በ0አመት
Advert on Addis Zemen
Oda Bultum University
99 - ቦታዎች በ0አመት
መስከረም 09/2012 (20 September 2019)
Advert on Addis Zemen
Federal Auditor General
37 - ቦታዎች በ0አመት
Advert on Addis Zemen
Federal Auditor General
37 - ቦታዎች በ0አመት