The Center of Excellence in Phytochemicals, Textile and Renewable Energy (ACEII PTRE) at Moi University, Kenya is offering limited postgraduate scholarships for Masters (MSc) and Doctorate (PhD) to highly deserving students on a competitive basis. The Center’s scholarships will be offered to both national and regional students in the following fields: Analytical Chemistry (MSc and Ph.D), Materials & Textile Engineering (Ph.D), Industrial Engineering (MSc), Textile Engineering (MSc), and Renewable Energy (Msc and Ph.D). Doctorate (Ph.D) scholarships will be awarded for a maximum of three years (36 months) while Masters (MSc) scholarships will be awarded for a maximum of two years (24 months).
The following candidates are highly encouraged to apply for the scholarship: female, regional, disadvantaged, marginalized groups and candidates with disabilities. The application deadline is 20th May 2019.
For more about PTRE - https://excellencecenter.mu.ac.ke/
The following candidates are highly encouraged to apply for the scholarship: female, regional, disadvantaged, marginalized groups and candidates with disabilities. The application deadline is 20th May 2019.
For more about PTRE - https://excellencecenter.mu.ac.ke/
ሚያዝያ 22/2011 (30 April 2019) ...
Advert on Addis Zemen
Wolayita Sodo Univeristy ...
40 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Advert on Addis Zemen
Wolayita Sodo Univeristy ...
40 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ወደ ኋላ የሚያንደረድረን የዘር ፖለቲካችን በጥይት ከመግደል ወደ ጦር እና ቀስት ግድያ ወስዶናል። ከቀስት ሞት በአንፃሩ የጥይት ሞት የተሻለም "ዘመናዊም" ነው። የቀስት ሞት ብዙ ነገር ያሳያል -የገዳዩን አረመኔነት ፣የዘር ፖለቲካችንን ክርፋት፣የወደፊታችንን አስፈሪነት፣ከሰው ደረጃ የመውረዳችንን ቁልቁለት ወዘተ ።
ከሁሉ በላይ የዘር ፖለቲካ ጉዞው ወደ ኋላ ወደ ጦር እና ቀስት ዘመን እንደሆነ አመላካች ነው። ልቦናችን ወደ ኋላ እየነጎደ፣ አረመኔነታችን እየባሰ እንዴት ዘመኑን መመጠን ይቻለናል?በየት አልፈን ሰው የደረሰበት እንደርሳለን?እንዴት ሆነን በምን ቀዳዳ አምልጠን ከብሄር ብሄረሰብነት ወደ ሰውነት ከፍታ እናድጋለን?ሰው ስንሆን ብቻ ሌላውም እንደ እኛው ክፉ ሊሆንበት የማይገባ ክቡር የሰው ፍጡር እንደሆነ እናምናለን።
ብሄር ብሄረሰብ ስንሆን ነው የሌላውን ክቡርነት የምንክደው ፨ክደን ቀስት ሰንጥቆት ያልፍ ዘንድ የተገባ በአወቃቀሩ ከእኛ ያነሰ ፍጡር መስሎ የሚሰማን። ሰው መሆን ብቻ ርህራሄ በልቦናችን ያሳድራል።በሌላው ጫማ ገብቶ የማሰብ ማስተዋል ይሰጣል ፨ሰው መሆን ብቻ እኔስ ብሆን ቀስት ያለፈብኝ ፣በልስልስ የህፃን ገላው የቀስት ብረት ያለፈው ልጄስ ቢሆን ያስብላል። ዘራዊነት ከሰውነት የትየለሌ ቁልቁለት ላይ ያለ ፣ፊት ከሰጡት ማስተዋልን የሚቀማ ወደ አውሬነት የሚነዳ አደገኛ ህመም ነው። የሩዋንዳ ሁቱዎችሰው መሆናቸውን እየተው ሲሄዱ የቱትሲዎችን ሰውነት በረሮነት ቀይረው ማሰብ ጀመሩ። ከዛ በገጀራ አናቱን የሚሰነጥቁት ቱትሲ በረሮ አንጅ ሰው አልነበረም ለነሱ።
የሌላውን ሰውነት የሚያስረሳን የዘረኝነት ቅመም መጀመሪያ ራሳችንን ከሰውነት ደረጃ አውርዶ ብሄር ብሄረሰብ ካደረገን በኋላ ነው። ከዛ በኋላ ሲኦል ወለል እንደሌለው ሁሉ የእኛ ዝቅጠትም ማቆሚያ አይኖረውም-ሩዋንዳ ምስክር ነች!ያኔ ትምህርታችን አይረዳንም፣ከሰውነት ወርደን ዘራዊ ማንነት ስንላበስ "ሃይ" ያላለን ትምህርታችን ቁልቁለቱን ከተያያዝነው በኋላ ይበልጥ ወደታች ይነዳን ይሆናል እንጅ ወደ ከፍታ አያመጣንም።ዋናው ነገር ዝቅታውን አለመጀመር ነው፣ከተጀመረ ማብቂያው እያደር የሚወርድ አዘቅት ነው ፨
ከዚህ ለመዳን ከሰውነት ከፍታ አለመውረድ ነው። ከሰውነት ካልወረድን በእኛ ላይ ቢደረግ የማንወደውን በሌላ ሰው ላይ አናደርግም። የዚህ ማገሩ ፖለቲካችንን ከዘራዊነት ዝቅታ ወደ እሴታዊነት ከፍታ መሳብ ነው፨ አሁን አሁን በጣም እየሳበኝ የመጣው ፖለቲከኛ አቶ ሙስጠፋ ዑመር በቅርቡ በብሄራዊ ቲያትር ተገኝቶ ስለ እሴት መር ፖለቲካ መድህንነት እና ስለ ርዕዮተ-ዓለም ፖለቲካ ጠባጫሪነት የተናገረው ነገር የምለውን በደንብ ይገልፀዋል። የዘር ፖለቲካ ርዕዮት ደግሞ ስስት፣ጥላቻ ፣በሃገር ልጅ ወንድም ላይ ቀስት እስከ መወርወር የደረሰ ዝቅጠት ነው።
አሳዛኙ ነገር የዘር ፖለቲካ የሚሰራው ጥፋት ላርምህ ቢሉት የማይሆን መሆኑ ነው። የዘር ፖለቲካ ምርቱ ውሻ የሚዞረው የሬሳ ክምር፣በወንድም ሬሳ የጠነባ ቀዬ፣ ዘረኛ ገዳይ ከገደለ በኋላ ፀፀትን ታቅፎ የሚኖርበት የጨፈገገ ስነ-ልቦና ፣የተሰበረ ቅስም ነው። ያኔ ያጋደለው መሬት፣ያጣላው ስልጣን ሁሉ ትርጉም አልቦ ኦና ይሆናል።የሰው ደም የፈሰሰበት ምድር አስጨናቂ የሙት መንፈስ እንጅ አስደሳች ነገር የለውም! ለፀፀት አንሩጥ ፤ ለስብራት አንቸኩል።
©መስከረም አበራ
ከሁሉ በላይ የዘር ፖለቲካ ጉዞው ወደ ኋላ ወደ ጦር እና ቀስት ዘመን እንደሆነ አመላካች ነው። ልቦናችን ወደ ኋላ እየነጎደ፣ አረመኔነታችን እየባሰ እንዴት ዘመኑን መመጠን ይቻለናል?በየት አልፈን ሰው የደረሰበት እንደርሳለን?እንዴት ሆነን በምን ቀዳዳ አምልጠን ከብሄር ብሄረሰብነት ወደ ሰውነት ከፍታ እናድጋለን?ሰው ስንሆን ብቻ ሌላውም እንደ እኛው ክፉ ሊሆንበት የማይገባ ክቡር የሰው ፍጡር እንደሆነ እናምናለን።
ብሄር ብሄረሰብ ስንሆን ነው የሌላውን ክቡርነት የምንክደው ፨ክደን ቀስት ሰንጥቆት ያልፍ ዘንድ የተገባ በአወቃቀሩ ከእኛ ያነሰ ፍጡር መስሎ የሚሰማን። ሰው መሆን ብቻ ርህራሄ በልቦናችን ያሳድራል።በሌላው ጫማ ገብቶ የማሰብ ማስተዋል ይሰጣል ፨ሰው መሆን ብቻ እኔስ ብሆን ቀስት ያለፈብኝ ፣በልስልስ የህፃን ገላው የቀስት ብረት ያለፈው ልጄስ ቢሆን ያስብላል። ዘራዊነት ከሰውነት የትየለሌ ቁልቁለት ላይ ያለ ፣ፊት ከሰጡት ማስተዋልን የሚቀማ ወደ አውሬነት የሚነዳ አደገኛ ህመም ነው። የሩዋንዳ ሁቱዎችሰው መሆናቸውን እየተው ሲሄዱ የቱትሲዎችን ሰውነት በረሮነት ቀይረው ማሰብ ጀመሩ። ከዛ በገጀራ አናቱን የሚሰነጥቁት ቱትሲ በረሮ አንጅ ሰው አልነበረም ለነሱ።
የሌላውን ሰውነት የሚያስረሳን የዘረኝነት ቅመም መጀመሪያ ራሳችንን ከሰውነት ደረጃ አውርዶ ብሄር ብሄረሰብ ካደረገን በኋላ ነው። ከዛ በኋላ ሲኦል ወለል እንደሌለው ሁሉ የእኛ ዝቅጠትም ማቆሚያ አይኖረውም-ሩዋንዳ ምስክር ነች!ያኔ ትምህርታችን አይረዳንም፣ከሰውነት ወርደን ዘራዊ ማንነት ስንላበስ "ሃይ" ያላለን ትምህርታችን ቁልቁለቱን ከተያያዝነው በኋላ ይበልጥ ወደታች ይነዳን ይሆናል እንጅ ወደ ከፍታ አያመጣንም።ዋናው ነገር ዝቅታውን አለመጀመር ነው፣ከተጀመረ ማብቂያው እያደር የሚወርድ አዘቅት ነው ፨
ከዚህ ለመዳን ከሰውነት ከፍታ አለመውረድ ነው። ከሰውነት ካልወረድን በእኛ ላይ ቢደረግ የማንወደውን በሌላ ሰው ላይ አናደርግም። የዚህ ማገሩ ፖለቲካችንን ከዘራዊነት ዝቅታ ወደ እሴታዊነት ከፍታ መሳብ ነው፨ አሁን አሁን በጣም እየሳበኝ የመጣው ፖለቲከኛ አቶ ሙስጠፋ ዑመር በቅርቡ በብሄራዊ ቲያትር ተገኝቶ ስለ እሴት መር ፖለቲካ መድህንነት እና ስለ ርዕዮተ-ዓለም ፖለቲካ ጠባጫሪነት የተናገረው ነገር የምለውን በደንብ ይገልፀዋል። የዘር ፖለቲካ ርዕዮት ደግሞ ስስት፣ጥላቻ ፣በሃገር ልጅ ወንድም ላይ ቀስት እስከ መወርወር የደረሰ ዝቅጠት ነው።
አሳዛኙ ነገር የዘር ፖለቲካ የሚሰራው ጥፋት ላርምህ ቢሉት የማይሆን መሆኑ ነው። የዘር ፖለቲካ ምርቱ ውሻ የሚዞረው የሬሳ ክምር፣በወንድም ሬሳ የጠነባ ቀዬ፣ ዘረኛ ገዳይ ከገደለ በኋላ ፀፀትን ታቅፎ የሚኖርበት የጨፈገገ ስነ-ልቦና ፣የተሰበረ ቅስም ነው። ያኔ ያጋደለው መሬት፣ያጣላው ስልጣን ሁሉ ትርጉም አልቦ ኦና ይሆናል።የሰው ደም የፈሰሰበት ምድር አስጨናቂ የሙት መንፈስ እንጅ አስደሳች ነገር የለውም! ለፀፀት አንሩጥ ፤ ለስብራት አንቸኩል።
©መስከረም አበራ
Relief Society of Tigray (REST)
Job Title:
Cashier
Job Requirements:
Qualification and Experience
• BA Degree /Diploma in Accounting
• 0/2 years’ Experience
How to Apply
Interested and qualified applicants who fulfill the above stated requirements can submit their applications and original CV WITH PHOTOCOPIES OF TESTIMONIALS WITHIN 10 DAYS OF THIS ANNOUNCMENT .
Address: Bole Road in front of DAMU hotel , at Mesekerem super market Building 1st floor
Tele: 0115514378 / 0115514497
Relief Society of Tigray (REST)
Deadline
may ,4,2019
Job Title:
Cashier
Job Requirements:
Qualification and Experience
• BA Degree /Diploma in Accounting
• 0/2 years’ Experience
How to Apply
Interested and qualified applicants who fulfill the above stated requirements can submit their applications and original CV WITH PHOTOCOPIES OF TESTIMONIALS WITHIN 10 DAYS OF THIS ANNOUNCMENT .
Address: Bole Road in front of DAMU hotel , at Mesekerem super market Building 1st floor
Tele: 0115514378 / 0115514497
Relief Society of Tigray (REST)
Deadline
may ,4,2019
ODAA Integrated Transport SC
Job Title:
Accountant
Job Requirements:
Qualification and Experience
• BA Degree in Accounting and Finance or Related Fields.
• 3 years’ Experience and Computer skills with Microsoft Office and Accounting soft wares is mandatory.
How to Apply
Interested and qualified applicants who fulfill the above stated requirements can submit their applications and original CV WITH PHOTOCOPIES OF TESTIMONIALS WITHIN 7 WORKING DAYS OF THIS ANNOUNCMENT .
Address: Bole Sub City, Wereda 03, Oromia Tower 5th Floor
ODAA Integrated Transport SC
Deadline
May 2,2019
Job Title:
Accountant
Job Requirements:
Qualification and Experience
• BA Degree in Accounting and Finance or Related Fields.
• 3 years’ Experience and Computer skills with Microsoft Office and Accounting soft wares is mandatory.
How to Apply
Interested and qualified applicants who fulfill the above stated requirements can submit their applications and original CV WITH PHOTOCOPIES OF TESTIMONIALS WITHIN 7 WORKING DAYS OF THIS ANNOUNCMENT .
Address: Bole Sub City, Wereda 03, Oromia Tower 5th Floor
ODAA Integrated Transport SC
Deadline
May 2,2019
ODAA Integrated Transport SC
Job Title:
Junior Auto Mechanic
Job Requirements:
Qualification and Experience
• Level III in Automotive Engine service/ Automotive Sower Train.
• 2 years’ Experience
How to Apply
Interested and qualified applicants who fulfill the above stated requirements can submit their applications and original CV WITH PHOTOCOPIES OF TESTIMONIALS WITHIN 7 WORKING DAYS OF THIS ANNOUNCMENT .
Address: Bole Sub City, Wereda 03, Oromia Tower 5th Floor
ODAA Integrated Transport SC
Deadline
May 2,2019
Job Title:
Junior Auto Mechanic
Job Requirements:
Qualification and Experience
• Level III in Automotive Engine service/ Automotive Sower Train.
• 2 years’ Experience
How to Apply
Interested and qualified applicants who fulfill the above stated requirements can submit their applications and original CV WITH PHOTOCOPIES OF TESTIMONIALS WITHIN 7 WORKING DAYS OF THIS ANNOUNCMENT .
Address: Bole Sub City, Wereda 03, Oromia Tower 5th Floor
ODAA Integrated Transport SC
Deadline
May 2,2019
ሚያዝያ 23/2011 (01 May 2019) ...
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ
Welkite University ...
9 - ቦታዎች በ0 - አመት 5 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ
Welkite University ...
9 - ቦታዎች በ0 - አመት 5 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሚያዝያ 23/2011 (01 May 2019) ...
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ
Federation Parliment Office
9 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ
Federation Parliment Office
9 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
10 አደገኛ የኮምፒውተር ቫይረሶች…
የኮምፒውተር ቫይረሶች በርካታ ጊዜ ኮምፒውተራችን ተግባሩን እንዳያከናውን እክል ይፈጥሩበታል።
የኮምፒውተር ቫይረሶች በሚያጋጥመን ጊዜም ኮምፒተራችንን ከቫይረሱ ነጻ ለማድረግ አንቲ ቫይረሶችን ለመጫን የምንገደድ ሲሆን፥ ኮምፒውተራችን ላይ ያለውን ቫይረስ ለማጽዳት ስንል መረጃዎቻችን ሙሉ ለሙሉ ለማጥፋት የምንገደድበት ጊዜም አለ።
አንዳንዴ በኮምፒውተራችን ላይ የጫነው አንቲ ቫይረስ በኮምፒውተራችን ላይ ያሉትን ቫይረሶች መቆጣጠር ያቅተውና ቫይረሶቹ ኮምፒውተሩን ስራ እንዲያቆም ሊያደርጉ ይችላሉ።
ቴክትሪክ ዎርልድ ይፋ ያደረጋቸውን 5 የምንጊዜም አደገኛ የኮምፒውተር ቫይረሶችን እናካፍልዎ፦
1⤵️.አይ ላቭ ዩ /I LOVE YOU/
አይ ላቭ ዩ /I LOVE YOU/ በመባል የሚታወቀው ቫይረስ ኮምፒተሮችን ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ ለማድረግ ታስቦ ነው የተሰራው።
እስካሁንም በዓለማችን ላይ ካሉት ኮምፒውተሮች ማለትም ከኢንተርኔታ ጋር ግንኙነት ካላቸው ውስጥ 10 በመቶ የሚሆኑት በቫይረሱ ምክንያት ከጥቅም ውጪ መሆናቸው ይነገራል።
ይህ ውድመት በገንዘብ ሲሰላም ወደ 10 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደሚጠጋ ጥናቱ ያመለክታል።
ቫይረሱ በኢሜይል አማካኝነት የሚሰራጭ ነው።
በኢሜይላችን ላይም Love-Letter-For-You.TXT.vbs. የሚል መልዕክት የሚመጣልን ሲሆን፥ መልእክቱን በምንከፍትብት ጊዜም ወዲያውኑ ወደ ኮምፒውተራችን ራሱን በማሰራጨት ነው ጉዳቱን የሚያደርሰው።
በተጨማሪም ኢሜይሉን ለመክፈት ክሊክ በምናደርግበት ጊዜ ከዚህ ቀደም ኢሜይል ወደምንላላካቸው ወደ 50 ለሚጠጉ ሰዎች ወዲያውኑ ራሱን ሊያሰራጭ ይችላል።
ስለዚህም እንዲህ አይነት መልዕክት በማናውቀው አድራሻ ሲመጣልን ከመክፈት ብንቆጠብ መልካም ነው።
2.⤵️ ሜሊሳ /Melissa/
ሜሊሳ የኮምፒውተር ቫይረስ እንደ አውሮፓውያኑ በ1999 ላይ ነበር ዴቪድ ኤል ሜሊሳ በሚል ግለሰብ የተፈጠረው።
ሜሊሳ ቫይረስም ልክ እንደ “አይ ላቭ ዩ” ቫይረስ በኢሜይል አማካኝነት የሚሰራጭ ሲሆን፥ በኢሜይል አድራሻችን የሚላከውን “list.doc.” የሚል መልእክት ስንከፍት በቀላሉ ወደ ኮምፒውተራችን በመሰራጨት እክል ሊፈጥርብን ይችላል።
የቫይረሱ ፈጣሪ ዴቪድ ኤል ሜሊሳ በኤፍ ቢ አይ ቁጥጥር ስር ውሎም ለዚህ ስራው 5 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ተቀጥቶ ነበር።
3. ⤵️ማይ ዱም /My Doom/
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2004 መፈጠሩ የሚነገረው ማይ ዱም የኮምፒውተር ቫይረስ እንደሌሎች ቫይረሶች ሁሉ በኢሜይል አማካኝነት ነው የሚሰራጨው።
ማይ ዱም የኮምፒውተር ቫይረስ ከ2 ሚሊየን በላይ ኮምፒውተሮችን ማጥቃቱም ይነገራል።
ማይ ዶም በኢሜይላችን ላይ “Mail Transaction Failed.” የሚል መልእክት የሚያስቀምጥልን ሲሆን፥ ይህንን ለመክፈት በምንጫነው ጊዜ እራሱን በኮምፒውተራችን ውስጥ በማሰራጨት ኮምፒውተራችን ላይ ጥቃት ይፈጽማል።
በዚህ ቫይረስ እስካሁን ከ380 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ኪሳራ መድረሱ ነው የሚነገረው።
4.⤵️ኮድ ሬድ /Code Red/
ኮድ ሬድ ከሌሎች ቫይረሶች ለየት የሚያደርገው እንደ ሌሎቹ በኢሜይል ሳይሆን ከኢንተርኔት ጋር ግንኙነት ያላቸውን ኮምፒውተሮች በኢንተርኔት መስመሩ አማካኝት በማጥቃቱ ነው።
ይህ ቫይረስ ወደ ኮምፒውተራችን ሲመጣም “Hacked by Chinese!” የሚል ጽሁፍ በኮምፒውተራችን ስክሪን ላይ የሚያመጣልን ሲሆን፥ ይህንን ለማጣራት በምንከፍትበት ጊዜም ኮምፒውተራችንን ሙሉ በሙሉ ያጠቃል።
ኮድ ሬድ በዓለም ዙሪያ ካሉ ኮምፒውተሮች 1 ሚሊየን ያክሉን ያጠቃ ሲሆን፥ በዚህም 2 ነጥብ 6 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ኪሳራ አስከትሏል።
በዚህ ቫይረስ ምክንያትም የአሜሪካውን ኋይት ሃውስ ጨምሮ ከ400 ሺህ በላይ የኢንተርኔት ሰርቨሮች ለመዘጋት ተገደው ነበር።
5. ⤵️ሳሰር /Sasser/
ሳሰር እንደ አውሮፓውያኑ በ2004 ላይ የተገኘ የኮምፒውተር ቫይረስ ሲሆን፥ የኮምፒውተራችን ፍጥነት እንዲቀንስ እና እየሰራ በመሃል ስራ እንዲያቆም /ክራሽ/ የሚያደርግ ቫይረስ ነው፡ በዚህ ቫይረስ የተለያዩ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ኮምፒውተሮች ሲጠቁ ይስተዋላል።
source Stack Ethiopia
የኮምፒውተር ቫይረሶች በርካታ ጊዜ ኮምፒውተራችን ተግባሩን እንዳያከናውን እክል ይፈጥሩበታል።
የኮምፒውተር ቫይረሶች በሚያጋጥመን ጊዜም ኮምፒተራችንን ከቫይረሱ ነጻ ለማድረግ አንቲ ቫይረሶችን ለመጫን የምንገደድ ሲሆን፥ ኮምፒውተራችን ላይ ያለውን ቫይረስ ለማጽዳት ስንል መረጃዎቻችን ሙሉ ለሙሉ ለማጥፋት የምንገደድበት ጊዜም አለ።
አንዳንዴ በኮምፒውተራችን ላይ የጫነው አንቲ ቫይረስ በኮምፒውተራችን ላይ ያሉትን ቫይረሶች መቆጣጠር ያቅተውና ቫይረሶቹ ኮምፒውተሩን ስራ እንዲያቆም ሊያደርጉ ይችላሉ።
ቴክትሪክ ዎርልድ ይፋ ያደረጋቸውን 5 የምንጊዜም አደገኛ የኮምፒውተር ቫይረሶችን እናካፍልዎ፦
1⤵️.አይ ላቭ ዩ /I LOVE YOU/
አይ ላቭ ዩ /I LOVE YOU/ በመባል የሚታወቀው ቫይረስ ኮምፒተሮችን ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ ለማድረግ ታስቦ ነው የተሰራው።
እስካሁንም በዓለማችን ላይ ካሉት ኮምፒውተሮች ማለትም ከኢንተርኔታ ጋር ግንኙነት ካላቸው ውስጥ 10 በመቶ የሚሆኑት በቫይረሱ ምክንያት ከጥቅም ውጪ መሆናቸው ይነገራል።
ይህ ውድመት በገንዘብ ሲሰላም ወደ 10 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር እንደሚጠጋ ጥናቱ ያመለክታል።
ቫይረሱ በኢሜይል አማካኝነት የሚሰራጭ ነው።
በኢሜይላችን ላይም Love-Letter-For-You.TXT.vbs. የሚል መልዕክት የሚመጣልን ሲሆን፥ መልእክቱን በምንከፍትብት ጊዜም ወዲያውኑ ወደ ኮምፒውተራችን ራሱን በማሰራጨት ነው ጉዳቱን የሚያደርሰው።
በተጨማሪም ኢሜይሉን ለመክፈት ክሊክ በምናደርግበት ጊዜ ከዚህ ቀደም ኢሜይል ወደምንላላካቸው ወደ 50 ለሚጠጉ ሰዎች ወዲያውኑ ራሱን ሊያሰራጭ ይችላል።
ስለዚህም እንዲህ አይነት መልዕክት በማናውቀው አድራሻ ሲመጣልን ከመክፈት ብንቆጠብ መልካም ነው።
2.⤵️ ሜሊሳ /Melissa/
ሜሊሳ የኮምፒውተር ቫይረስ እንደ አውሮፓውያኑ በ1999 ላይ ነበር ዴቪድ ኤል ሜሊሳ በሚል ግለሰብ የተፈጠረው።
ሜሊሳ ቫይረስም ልክ እንደ “አይ ላቭ ዩ” ቫይረስ በኢሜይል አማካኝነት የሚሰራጭ ሲሆን፥ በኢሜይል አድራሻችን የሚላከውን “list.doc.” የሚል መልእክት ስንከፍት በቀላሉ ወደ ኮምፒውተራችን በመሰራጨት እክል ሊፈጥርብን ይችላል።
የቫይረሱ ፈጣሪ ዴቪድ ኤል ሜሊሳ በኤፍ ቢ አይ ቁጥጥር ስር ውሎም ለዚህ ስራው 5 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ተቀጥቶ ነበር።
3. ⤵️ማይ ዱም /My Doom/
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2004 መፈጠሩ የሚነገረው ማይ ዱም የኮምፒውተር ቫይረስ እንደሌሎች ቫይረሶች ሁሉ በኢሜይል አማካኝነት ነው የሚሰራጨው።
ማይ ዱም የኮምፒውተር ቫይረስ ከ2 ሚሊየን በላይ ኮምፒውተሮችን ማጥቃቱም ይነገራል።
ማይ ዶም በኢሜይላችን ላይ “Mail Transaction Failed.” የሚል መልእክት የሚያስቀምጥልን ሲሆን፥ ይህንን ለመክፈት በምንጫነው ጊዜ እራሱን በኮምፒውተራችን ውስጥ በማሰራጨት ኮምፒውተራችን ላይ ጥቃት ይፈጽማል።
በዚህ ቫይረስ እስካሁን ከ380 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ኪሳራ መድረሱ ነው የሚነገረው።
4.⤵️ኮድ ሬድ /Code Red/
ኮድ ሬድ ከሌሎች ቫይረሶች ለየት የሚያደርገው እንደ ሌሎቹ በኢሜይል ሳይሆን ከኢንተርኔት ጋር ግንኙነት ያላቸውን ኮምፒውተሮች በኢንተርኔት መስመሩ አማካኝት በማጥቃቱ ነው።
ይህ ቫይረስ ወደ ኮምፒውተራችን ሲመጣም “Hacked by Chinese!” የሚል ጽሁፍ በኮምፒውተራችን ስክሪን ላይ የሚያመጣልን ሲሆን፥ ይህንን ለማጣራት በምንከፍትበት ጊዜም ኮምፒውተራችንን ሙሉ በሙሉ ያጠቃል።
ኮድ ሬድ በዓለም ዙሪያ ካሉ ኮምፒውተሮች 1 ሚሊየን ያክሉን ያጠቃ ሲሆን፥ በዚህም 2 ነጥብ 6 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ኪሳራ አስከትሏል።
በዚህ ቫይረስ ምክንያትም የአሜሪካውን ኋይት ሃውስ ጨምሮ ከ400 ሺህ በላይ የኢንተርኔት ሰርቨሮች ለመዘጋት ተገደው ነበር።
5. ⤵️ሳሰር /Sasser/
ሳሰር እንደ አውሮፓውያኑ በ2004 ላይ የተገኘ የኮምፒውተር ቫይረስ ሲሆን፥ የኮምፒውተራችን ፍጥነት እንዲቀንስ እና እየሰራ በመሃል ስራ እንዲያቆም /ክራሽ/ የሚያደርግ ቫይረስ ነው፡ በዚህ ቫይረስ የተለያዩ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ኮምፒውተሮች ሲጠቁ ይስተዋላል።
source Stack Ethiopia
ትላንት የላብ አደሮች ቀን ነበር በላባችሁ የምትኖሩ እንኳን አደረሳችሁ፡፡
የላብን ፋንታ በዘረፋ የተካ የሌቦች ቀን እስኪታወጅ በትእግስት ጠብቁ!!
የላብን ፋንታ በዘረፋ የተካ የሌቦች ቀን እስኪታወጅ በትእግስት ጠብቁ!!