💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: ET Inclusive Technology Share Company
✅ IT Officers
📌 Job requirement: BSC in Computer Science, Software Engineering, Electrical Engineering or related fields
📌 Job Experience: fresh graduates (2011 E.C graduates)
📌 Number of Position: two
📌 How to apply: http://bit.ly/2PnxjjE
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: ET Inclusive Technology Share Company
✅ IT Officers
📌 Job requirement: BSC in Computer Science, Software Engineering, Electrical Engineering or related fields
📌 Job Experience: fresh graduates (2011 E.C graduates)
📌 Number of Position: two
📌 How to apply: http://bit.ly/2PnxjjE
ethiojobs | Ethiopian Reporter Jobs | Jobs in Ethiopia
IT Officers – Ethiopian Reporter Jobs
Job Requirement
I am wishing you a very joyful and relaxed weekend. Make fruitful your free days. Best weekend wishes for you!
#Vacancy፡
ቤን መስከረም ፕራይም ኅላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1. ላብራቶሪ ቴክኒሺያን
2. ነርስ ዲፕሎማ
-ከሙያው በተጭማሪ የኮምፒዩተር ዕውቀት ያለው
-መልቀቅያ ማቅረብ የሚችል
ኦርጂናልና የማይመለስ የትምሕርት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
-ደመወዝ፦ በሥምምነት
-የሥራ ቦታ፦ ቤን መስከረም ሆስፒታል ፕራይም ቀበሌ 18 ቢሮ ቁጥር 301 መቐለ
-የምዝገባ ጊዜ፦ ከ 24/12/2011 -29/12/2011
√
ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ መጠቀምም ሆነ መሰረዝ ይችላል።
ቤን መስከረም ፕራይም ኅላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
1. ላብራቶሪ ቴክኒሺያን
2. ነርስ ዲፕሎማ
-ከሙያው በተጭማሪ የኮምፒዩተር ዕውቀት ያለው
-መልቀቅያ ማቅረብ የሚችል
ኦርጂናልና የማይመለስ የትምሕርት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
-ደመወዝ፦ በሥምምነት
-የሥራ ቦታ፦ ቤን መስከረም ሆስፒታል ፕራይም ቀበሌ 18 ቢሮ ቁጥር 301 መቐለ
-የምዝገባ ጊዜ፦ ከ 24/12/2011 -29/12/2011
√
ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ መጠቀምም ሆነ መሰረዝ ይችላል።
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 25/2011 E.C (31 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen Magazine
Werabe University
24 - ቦታዎች በ0አመት
የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ የማስተርስ ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ዝግጅት ያላቸውን መምህራን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።ስለሆነም መሥፈርቱን የምታሟሉ እንድትወዳደሩ የተጋበዛችሁ ሲሆን የመመዝገቢያ ጊዜም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ አስር የሥራ ቀናት ይሆናል። አመልካቾች ሙሉ የህይወት ታሪካቸውን (c.v) እና ሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 02 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፡-
- በመጀመሪያ ዲግሪ CGPA ለወንድ አመልካቾች 3 እና ከዚያ በላይ ያለው፣ ለሴት አመልካቾች 2.75 እና ከዚያ በላይ ያላት መሆን አለበት፡፡
- በ2ኛ ዲግሪ /ማስተርስ/ ለወንድ አመልካቾች 3.5 እና ከዚያ በላይ ያለው፣ ለሴት አመልካቾች 3.35 እና ከዚያ በላይ ያላት መሆን አለበት፡፡
- በአቻ ዩኒቨርሲቲ የማስተማር ልምድ ላላቸው መምህራን ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ። - የመመረቂያ ጽሑፍ በጣም ጥሩና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0468714016
የወራቤ ዩኒቨርሲቲ
ነሐሴ 25/2011 E.C (31 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen Magazine
Werabe University
24 - ቦታዎች በ0አመት
የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ በታች በተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ የማስተርስ ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ዝግጅት ያላቸውን መምህራን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።ስለሆነም መሥፈርቱን የምታሟሉ እንድትወዳደሩ የተጋበዛችሁ ሲሆን የመመዝገቢያ ጊዜም ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ አስር የሥራ ቀናት ይሆናል። አመልካቾች ሙሉ የህይወት ታሪካቸውን (c.v) እና ሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 02 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፡-
- በመጀመሪያ ዲግሪ CGPA ለወንድ አመልካቾች 3 እና ከዚያ በላይ ያለው፣ ለሴት አመልካቾች 2.75 እና ከዚያ በላይ ያላት መሆን አለበት፡፡
- በ2ኛ ዲግሪ /ማስተርስ/ ለወንድ አመልካቾች 3.5 እና ከዚያ በላይ ያለው፣ ለሴት አመልካቾች 3.35 እና ከዚያ በላይ ያላት መሆን አለበት፡፡
- በአቻ ዩኒቨርሲቲ የማስተማር ልምድ ላላቸው መምህራን ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
- ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ። - የመመረቂያ ጽሑፍ በጣም ጥሩና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 0468714016
የወራቤ ዩኒቨርሲቲ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 24/2011 (30 August 2019)
Advert on Addis Zemen Magazine
የግብርና ሚኒስቴር በሥሩ ለሚገኙ የገብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጆች ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ በመምህርነት በቂሟ ኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፣ - የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
- በተመረቀበት የትምህርት መስክ ለሚያሰለጥንበት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) ደረጃ IV ያለው/ያላት
- የማሠልጠን ሥነ-ዘዴ ሥልጠና ወስዶ አግባብ ካለው የቴ/ሙ/ት/ሥ/ የምስክር ወረቀት ያለው/ያላት - የመመዝገቢያ ነጥብ፡- አማካይ የመመረቂያ ውጤት (CGPA) ለሴቶች 2.75 ለወንዶች 3.25 እና ከዚያ በላይ ያላቸው
- ሁሉም ተወዳዳሪዎች ለሥራው የሚያስፈልግ መሠረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ዕውቀት እንዲኖራቸው ይፈለጋል፡፡
- በምዝገባ ወቅት የትምህርት እና የተጠቀሱት ማስረጃዎች ከማይመለስ አንድ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር መቅረብ አለበት፡፡
- የምዝገባ ቦታ፦ ግብርና ሚኒስቴር ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብሎ ህንፃ A 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1-1
- የምዝገባ ጊዜ፦ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5 /አምስት/ የሥራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት
- የምዝገባው ጊዜ ካለፈ በኋላ የሚቀርቡትን አመልካቾች የማንቀበል መሆኑን በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡
- የፈተናው ቀን በመ/ቤቱ የውስጥ ሰሌዳ ይገለጻል፡፡
- የሥራ ቦታ፡- በአምስቱም የግብርና ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ኮሌጆች (አላጌ፤ አጋርፋ፣ አርዳይታ፤ ገዋኔ እና ሚዛን)
- ሴት አመልካቾች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011-6-461989/011-6460716 ፖስታ ሣጥን ቁጥር 62347
የፌዴራል ግብርና ሚኒስቴር
ነሐሴ 24/2011 (30 August 2019)
Advert on Addis Zemen Magazine
የግብርና ሚኒስቴር በሥሩ ለሚገኙ የገብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጆች ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ባለሙያዎችን አወዳድሮ በመምህርነት በቂሟ ኮንትራት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፣ - የመጀመሪያ ዲግሪና 0 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
- በተመረቀበት የትምህርት መስክ ለሚያሰለጥንበት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (COC) ደረጃ IV ያለው/ያላት
- የማሠልጠን ሥነ-ዘዴ ሥልጠና ወስዶ አግባብ ካለው የቴ/ሙ/ት/ሥ/ የምስክር ወረቀት ያለው/ያላት - የመመዝገቢያ ነጥብ፡- አማካይ የመመረቂያ ውጤት (CGPA) ለሴቶች 2.75 ለወንዶች 3.25 እና ከዚያ በላይ ያላቸው
- ሁሉም ተወዳዳሪዎች ለሥራው የሚያስፈልግ መሠረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ዕውቀት እንዲኖራቸው ይፈለጋል፡፡
- በምዝገባ ወቅት የትምህርት እና የተጠቀሱት ማስረጃዎች ከማይመለስ አንድ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር መቅረብ አለበት፡፡
- የምዝገባ ቦታ፦ ግብርና ሚኒስቴር ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ወረድ ብሎ ህንፃ A 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1-1
- የምዝገባ ጊዜ፦ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 5 /አምስት/ የሥራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት
- የምዝገባው ጊዜ ካለፈ በኋላ የሚቀርቡትን አመልካቾች የማንቀበል መሆኑን በቅድሚያ እናሳውቃለን፡፡
- የፈተናው ቀን በመ/ቤቱ የውስጥ ሰሌዳ ይገለጻል፡፡
- የሥራ ቦታ፡- በአምስቱም የግብርና ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ኮሌጆች (አላጌ፤ አጋርፋ፣ አርዳይታ፤ ገዋኔ እና ሚዛን)
- ሴት አመልካቾች እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011-6-461989/011-6460716 ፖስታ ሣጥን ቁጥር 62347
የፌዴራል ግብርና ሚኒስቴር
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 25/2011 (31 August 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Water Resources Development Bureau
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ነሐሴ 25/2011 (31 August 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Water Resources Development Bureau
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 25/2011 E.C (31 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen Magazine
Gambella University
109 - ቦታዎች በ0 - አመት
ነሐሴ 25/2011 E.C (31 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen Magazine
Gambella University
109 - ቦታዎች በ0 - አመት
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 25/2011 E.C (31 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen Magazine
Gambella University
109 - ቦታዎች በ0 - አመት
ነሐሴ 25/2011 E.C (31 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen Magazine
Gambella University
109 - ቦታዎች በ0 - አመት