ነሐሴ 13/2011 ዓ.ም (19 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen
Debre Markos University
275 - ቦታዎች በ0አመት 1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on Addis Zemen
Debre Markos University
275 - ቦታዎች በ0አመት 1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ነሐሴ 14/2011 ዓ.ም (20 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen
Mekdela Amba Univeristy
76 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Advert on Addis Zemen
Mekdela Amba Univeristy
76 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ፍኖተ ካርታ❗️🇪🇹በክልል ደረጃ ይሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ፈተና በአገር አቀፍ ደረጃ እንዲሰጥ ተወሰነ።🇪🇹
👉በአዲሱ የትምህርት መዋቅር መሰረት የ10ኛ ክፍል አገር አቀፍ
ፈተና እንዲቀር መወሰኑም ተገልጿል።
👉የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጥላዬ ጌጤ በአገሪቱ አጠቀላይ
የትምህርት ፖሊሲ ዙሪያ ዛሬ ረፋድ ለመገናኛ ብዚሃን ጋዜጣዊ
መግለጫ ሰጥተዋል።
👉እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ በአዲሱ የትምህርት መዋቅር መሰረት
(6-2-4) በሚል ማሻሻያ ተደርጎበታል።
👉አዲሱ የትምህርት መዋቅር 6 ዓመት የአንደኛ ደረጃ፣ 2 ዓመት
የመለስተኛ ትምህርት እንዲሁም 4 ዓመት የ2ኛ ደረጃ
ትምህርት እንዲሆን መወሰኑን ተገልጿል፡፡
👉በዚህም መሰረት ተማሪዎች የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በ18
ዓመት ያጠናቅቃሉ ተብሏል።
👉ከዚህ ጋር ተያይዞ ከዚህ በፊት በግል ዘርፍ ተይዞ የቆየው
የቅድመ መደበኛ ትምህርት በግልና በመንግስት እንዲያዝ
መደረጉም ተጠቅሷል፡፡
👉ተማሪዎች 6ኛ ክፍል ሲያጠናቅቁ ክልላዊ ፈተናን እንደሚፈተኑና
ከዚህ በፊት ክልላዊ ፈተና የነበረው 8ኛ ክፍል በአገር አቀፍ
ደረጃ እንዲሰጥ መወሰኑንም ዶክተር ጥላዬ ጌቴ ተናግረዋል።
👉በዚህም የ10ኛ ክፍል ፈተኛ እንደማይኖርና የ12ኛ ክፍል
ፈተናው ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ ሊሆንም ላይሆንም እንደሚችል ተጠቂሟል።
👉በአዲሱ የትምህርት መዋቅር መሰረት የ10ኛ ክፍል አገር አቀፍ
ፈተና እንዲቀር መወሰኑም ተገልጿል።
👉የትምህርት ሚኒስትሩ ዶ/ር ጥላዬ ጌጤ በአገሪቱ አጠቀላይ
የትምህርት ፖሊሲ ዙሪያ ዛሬ ረፋድ ለመገናኛ ብዚሃን ጋዜጣዊ
መግለጫ ሰጥተዋል።
👉እንደ ሚኒስትሩ ገለጻ በአዲሱ የትምህርት መዋቅር መሰረት
(6-2-4) በሚል ማሻሻያ ተደርጎበታል።
👉አዲሱ የትምህርት መዋቅር 6 ዓመት የአንደኛ ደረጃ፣ 2 ዓመት
የመለስተኛ ትምህርት እንዲሁም 4 ዓመት የ2ኛ ደረጃ
ትምህርት እንዲሆን መወሰኑን ተገልጿል፡፡
👉በዚህም መሰረት ተማሪዎች የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በ18
ዓመት ያጠናቅቃሉ ተብሏል።
👉ከዚህ ጋር ተያይዞ ከዚህ በፊት በግል ዘርፍ ተይዞ የቆየው
የቅድመ መደበኛ ትምህርት በግልና በመንግስት እንዲያዝ
መደረጉም ተጠቅሷል፡፡
👉ተማሪዎች 6ኛ ክፍል ሲያጠናቅቁ ክልላዊ ፈተናን እንደሚፈተኑና
ከዚህ በፊት ክልላዊ ፈተና የነበረው 8ኛ ክፍል በአገር አቀፍ
ደረጃ እንዲሰጥ መወሰኑንም ዶክተር ጥላዬ ጌቴ ተናግረዋል።
👉በዚህም የ10ኛ ክፍል ፈተኛ እንደማይኖርና የ12ኛ ክፍል
ፈተናው ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ ሊሆንም ላይሆንም እንደሚችል ተጠቂሟል።
የአዲሱ የትምህርት መዋቅር (6-2-4) በሚል ማሻሻያ ተደረገ
አዲሱ የትምህርት መዋቅር 6 ዓመት የአንደኛ ደረጃ፣ 2 ዓመት የመለስተኛ ትምህርት እንዲሁም 4 ዓመት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት እንዲሆን መወሰኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
በዚህም መሰረት ተማሪዎች የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በ18 ዓመት የሚያጠናቅቁ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትሩ ዶ/ር ጥላዬ ጌጤ ገልጸዋል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ ከዚህ በፊት በግል ዘርፍ ተይዞ የቆየው የቅድመ መደበኛ ትምህርት በግልና በመንግስት እንዲያዝ መደረጉም ተጠቅሷል፡፡
ተማሪዎች 6ኛ ክፍል ሲያጠናቅቁ ክልላዊ ፈተናን እነደሚፈተኑና ከዚህ በፊት ክልላዊ ፈተና የነበረው 8ኛ ክፍል ሀገራዊ ፈተና እንደሚሆን ነው የተገለጸው፡፡
በዚህም የ10ኛ ክፍል ፈተኛ እንደማይኖርና የ12ኛ ክፍል ፈተናው ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ ሊሆንም ላይሆንም እንደሚችል ተጠቁሟል፡፡
Via EBC
አዲሱ የትምህርት መዋቅር 6 ዓመት የአንደኛ ደረጃ፣ 2 ዓመት የመለስተኛ ትምህርት እንዲሁም 4 ዓመት የ2ኛ ደረጃ ትምህርት እንዲሆን መወሰኑን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል፡፡
በዚህም መሰረት ተማሪዎች የ2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በ18 ዓመት የሚያጠናቅቁ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትሩ ዶ/ር ጥላዬ ጌጤ ገልጸዋል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ ከዚህ በፊት በግል ዘርፍ ተይዞ የቆየው የቅድመ መደበኛ ትምህርት በግልና በመንግስት እንዲያዝ መደረጉም ተጠቅሷል፡፡
ተማሪዎች 6ኛ ክፍል ሲያጠናቅቁ ክልላዊ ፈተናን እነደሚፈተኑና ከዚህ በፊት ክልላዊ ፈተና የነበረው 8ኛ ክፍል ሀገራዊ ፈተና እንደሚሆን ነው የተገለጸው፡፡
በዚህም የ10ኛ ክፍል ፈተኛ እንደማይኖርና የ12ኛ ክፍል ፈተናው ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ ሊሆንም ላይሆንም እንደሚችል ተጠቁሟል፡፡
Via EBC