ነሐሴ 12/2011 (18 August 2019)
Advert on The Ethiopian Herald Magazine
Ministry Of Agriculture
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on The Ethiopian Herald Magazine
Ministry Of Agriculture
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ
ነሐሴ 12/2011 ዓ.ም (18 August 2019)
Advert on Addis Zemen Magazine
Federal Small and Medium Manufacturing Industries Agency
26 - ቦታዎች በ0አመት 45 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Join here: https://www.facebook.com/groups/2085932031709757/
ማሳሰቢያ፡- - ከላይ የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በአዲስ አበባ ዋናው መ/ቤት ሜክሲኮ ዋቢ ሸበሌ ፊት ለፊት በሚገኘው የፌዴራል አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ልማት ኤጀንሲ የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት፣ - ከደረጃ /ሌቭል I እስከ ሌቭል V/ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃዎች የምዘና ፈተና የወሰዱ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት (COC) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ኮፒ እና /CV/ ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
- ተቀባይነት ያለው ስራ ልምድ ከስራ መደቡ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው የስራ ልምድ ብቻ ነው፡፡
- ከግልና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የሚቀርቡ የስራ ልምዶች የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
-ለክፍት ሥራ መደቡ የተቀመጠውን ዝቅተኛ የተፈላጊ ችሎታ/የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ/ ሙሉ በሙሉ ያሟላ፣ የምዝገባ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 2፡30 - 6፡30 ከሰዓት በኋላ ከ7፡30
- 11፡00 ሰዓት ድረስ በሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት፣ የሰው ሀብት ቡድን ቢሮ መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
የፌዴራል አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ልማት ኤጀንሲ
Join here: https://www.facebook.com/groups/2085932031709757/
ነሐሴ 12/2011 ዓ.ም (18 August 2019)
Advert on Addis Zemen Magazine
Federal Small and Medium Manufacturing Industries Agency
26 - ቦታዎች በ0አመት 45 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Join here: https://www.facebook.com/groups/2085932031709757/
ማሳሰቢያ፡- - ከላይ የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች የምታሟሉ አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት በአዲስ አበባ ዋናው መ/ቤት ሜክሲኮ ዋቢ ሸበሌ ፊት ለፊት በሚገኘው የፌዴራል አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ልማት ኤጀንሲ የሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት፣ - ከደረጃ /ሌቭል I እስከ ሌቭል V/ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት የሚቀርቡ የትምህርት ማስረጃዎች የምዘና ፈተና የወሰዱ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት (COC) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ኮፒ እና /CV/ ይዘው መቅረብ አለባቸው፡፡
- ተቀባይነት ያለው ስራ ልምድ ከስራ መደቡ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው የስራ ልምድ ብቻ ነው፡፡
- ከግልና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የሚቀርቡ የስራ ልምዶች የስራ ግብር የተከፈለ መሆኑን የሚገልጽ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
-ለክፍት ሥራ መደቡ የተቀመጠውን ዝቅተኛ የተፈላጊ ችሎታ/የትምህርት ዝግጅትና የሥራ ልምድ/ ሙሉ በሙሉ ያሟላ፣ የምዝገባ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ 2፡30 - 6፡30 ከሰዓት በኋላ ከ7፡30
- 11፡00 ሰዓት ድረስ በሰው ሃብት ልማትና ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት፣ የሰው ሀብት ቡድን ቢሮ መመዝገብ ይችላሉ ፡፡
የፌዴራል አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች ልማት ኤጀንሲ
Join here: https://www.facebook.com/groups/2085932031709757/
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.