Ethio Job Vacancy
45.9K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.3K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ሐምሌ 09/2011 (16 July 2019)
Advert on Addis Zemen
Industrial Park Development Corporation, Competitiveness and Job Creation Project
ማሳሰቢያ፡• በተራ ቁጥር 7 ላይ ለተገለፀው የሥራ መደብ መመዘኛ መስፈርት
1. ምንም አይነት ወንጀል ውስጥ ያልተሳተፈ እና በስነ ምግባሩ የተመሰከረለት ለዚህም ከከተማ ወይም ከቀበሌው የፅሁፍ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል ፡፡
2. የትምህር ደረጃ በቀድሞው 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ወይም በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት 10+1 እና ከዚያ በላይ የሆነ::
3. ሙሉ ጤነኛ የሆነ እና ምንም ዓነት የአካል ጉዳት የሌለበት/ባት::
4. ዕድሜ ከ18 ዓመት ያላነሰ ከ30 ዓመት ያልበለጠ/ች::
5. ቁመት ለወንድ 1.70 ያላነሰ ለሴት ከ1.60 ሜትር ያላነሰች፡፡
6. ክብደት ለሴቶች ከ50 ኪ.ግ፣ ያላነሰ ለወንዶች ከ55 ኪ.ግ ያላነሰ፡፡
§ የቅጥር ሁኔታ፡- ለሁሉም የሥራ መደብ ለአንድ ዓመት ኮንትራት ሆኖ ሊታደስ የሚችል::
§ የሥራ ቦታ፡- ተራ ቁጥር አንድ ላይ ለተገለጸው አዲስ አበባ፤ ከተራ ቁጥር 2 እሰከ 7 ላሉት ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት
§ አመልካቾች፡- ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
§ የምዝገባ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ5 ተከታታይ ቀናት በስራ ሰዓት ብቻ ይሆናል::
§ የምዝገባ ቦታ፡- በተራ ቁጥር አንድ ላይ ለተገለጸው አዲስ አበባ፤ ከተራ ቁጥር 2 እስከ 7 ላሉት ድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቅ/ጽ/ቤት
§ አድራሻ፡- አዲስ አበባ ከ4 ኪሎ ወደ መገናኛ በሚያስኬደው መንገድ በስተ ቀኝ በኩል ቢሻንጋሪ ህንፃ ኬኒያ ኤንባሲ ፊት ለፊት:: ስልክ ቁጥር 1161-61-63-27
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ሐምሌ 09/2011 (16 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Addis Ababa University
5 - ቦታዎች በ0አመት 2 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Important Notices
1. Applicants are advised to apply within 15 days from the date of announcement by sending their application letter together with curriculum vitae and other supporting documents including the name and address of their references to the Institute of Geophysics Space Science and Astronomy, Addis Ababa University 4 kilo campus. Application should be made in person or through a legal representative.
2. Salary will be according to University Scale
3. Women are encouraged to apply for all positions
4. Other requirements: According to Addis Ababa University Senate Legislation
Addis Ababa University
Vacancy Announcement
ሐምሌ 09/2011 (16 July 2019)
Advert on Addis Zemen
Addis Ababa Finance Bureau has the intention to recruit Senior Accountant financed by Development partners for Investment Project Financing (IPF). Position: Senior Accountant (Four person ) Qualifications and Experience
* MA/BA Degree in Accounting
* Professional working experience of minimum six (6) year experience for MA and eight (8) year experience for BA.
* At least 2 year experience with work related to public sector.
* Adequate and proven knowledge on financial data and reporting analysis,
Special Skills desired:
i. Experience in Public Finance, Government Accounting and Budget
ii. Experience on usage of Accounting Software. Specifically IBEX System is a Plus
. iii. Excellent Communication skill in English language (written and spoken).
iv. Knowledge in computer applications,
v. Experience on public financial management reform activities may be advantageous.
Salary: 13,000.00 Eth. Birr per month.
Duty Station: Head office.
Eligibility:- Interested applicants who meets the minimum requirement, except Government permanent employees currently on job.
Terms of Employment: Initially one year with possibility of extension. Interested applicants with the required qualification and experience should submit their application, curriculum vitae and non-returnable copies of qualification and experience within 10 working days after announcement to the following address:
Human Resource Management Directorate, Addis Ababa City Administration Bureau of Finance (BoF) Piazza, Arada Building 9th floor, Room No.901
Tel. 0111-111406, Addis Ababa, Ethiopia
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
በ 0 - አመት በማንኛውም ሙያ ዲግሪ ምሩቅ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
በ0 አመት 5 - ቦታዎች
መልካም እድል