ሐምሌ 04/2011 (11 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
National Biogas Programme Of EthiopiaMinistry of Water Irrigation and Energy
2 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Advert on The Ethiopian Herald
National Biogas Programme Of EthiopiaMinistry of Water Irrigation and Energy
2 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ሐምሌ 04/2011 (11 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Frances G. Cosco Foundation
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on The Ethiopian Herald
Frances G. Cosco Foundation
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
አይታይም ላላችሁ በድጋሜ ፖስት የተደረገ
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
በሐምሌ 03/011 (10 July 2019) የወጣ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የተጠየቀውን የትምህርት ማስረጃና የሥራ ልምድ የማይመለስ አንድ አንድ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት አስር (10) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- 1. በLevel የተመረቃችሁ የcoc ማስረጃ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ 2. ከግል የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ግብር ስለመከፈሉ ማረጋገጫ ማቅረብ የምትችሉ
3. የጤና ባለሙያ የሆናችሁ በ2010 ዓ.ም ተመርቃችሁ የሙያ ፍቃድ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ አድራሻ፡- ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ግራውንድ ፍሎር ቢሮ ቁጥር 005 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡: በአ.አ.ዩ.የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ
በሐምሌ 03/011 (10 July 2019) የወጣ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተገለፀውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የተጠየቀውን የትምህርት ማስረጃና የሥራ ልምድ የማይመለስ አንድ አንድ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት አስር (10) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ በግንባር በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሰቢያ፡- 1. በLevel የተመረቃችሁ የcoc ማስረጃ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ 2. ከግል የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ግብር ስለመከፈሉ ማረጋገጫ ማቅረብ የምትችሉ
3. የጤና ባለሙያ የሆናችሁ በ2010 ዓ.ም ተመርቃችሁ የሙያ ፍቃድ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ አድራሻ፡- ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ግራውንድ ፍሎር ቢሮ ቁጥር 005 መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡: በአ.አ.ዩ.የጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
Vacancy Announcement
The National Biogas Programme of Ethiopia (NBPE) is a bilateral programme hosted by the FDRE ministry of Water, Irrigation and Electricity and implemented in eight regions of the country. NBPE is interested to hire a competent candidate for the following its posts based on the equipments given below.
I. Job Title: General Service Officer Qualification: MA/BA in Marketing, Management, Business Admin and related field with 5/7 years of related work experiences
a. Main Responsibilities
• Plans, communicates, coordinates & supervises the overall activities of the section.
• Prepares annual & periodic action plans & budget for general service activities.
• Prepares annual & periodic reports.
• Supervises the work of the service
• Support the finance section of the programme
• Coordinate venues and other logistics for workshops, review meetings and other gatherings
• Undertake the procurement, store and deliver supplies to the programme
• Collects purchase requisitions from the NBPEC and RBPCUs and processes for procurement.
• Collects Performa invoices from at least three suppliers
• Delivers sealed quotations to procurement section Head
• Prepares bid analysis sheets
• Prepares purchase orders
• Maintains register book for purchases
• Collects ordered materials from suppliers checking the specification and quality of materials according to the purchase order.
• Delivers purchased materials to store keeper
• Delivers documents related to purchases to finance section
• Performs other duties assigned by your line manager.
Terms of employment:
- Contract for one year with possibility of extension depending up on satisfactory performance of the candidate
Place of work: - Addis Ababa with frequent field trips to Regions
Quantity: - one
Salary: Attractive
II. Title: Planning, Monitoring and Evaluation Officer
Qualification: BSC/MA in economics, agricultural economics and related field with 5/3 relevant experiences
Main Responsibilities: Provide technical direction and advice to ensure that the project M&E activities are designed and implemented in line with the agreed ABPP and SNV monitoring framework, defined results in compliance with process and procedures established by NBPE.
• Provide technical direction and advice to ensure that M&E activities integrate global best practice in measurement of Biogas Program results, Design/monitor/ modify performance reporting tools;.
• Assess the M&E capacity gaps/needs of the regions and offer regular capacity development
. • Support Regional monitoring a nd evaluation of NBPE Program results according to established timelines, to include consolidation of data and information from the eight regions for internal and external reporting; as well as coordinate and compilation of required program reports, success stories and lessons learned.
• Maintenance of the program database. Consolidation of data from all the regions and spearhead analysis of the data for program use
• Lead timely and regular dissemination of evaluation findings to multiple stakeholders including ABPP and partners for program improvement.
• Plan, coordinate and participate in regular, independent evaluations by external and internal evaluators
• Conduct routine data quality assessments of performance indicators; Conduct and lead regular monitoring data review meetings with internal and external stakeholders;
Terms of employment: - Contract for one year with possibility of extension depending up on satisfactory performance of the candidate
Place of work: - Addis Ababa with frequent field trips to Regions
Quantity: - one
Salary :Attractive
The National Biogas Programme of Ethiopia (NBPE) is a bilateral programme hosted by the FDRE ministry of Water, Irrigation and Electricity and implemented in eight regions of the country. NBPE is interested to hire a competent candidate for the following its posts based on the equipments given below.
I. Job Title: General Service Officer Qualification: MA/BA in Marketing, Management, Business Admin and related field with 5/7 years of related work experiences
a. Main Responsibilities
• Plans, communicates, coordinates & supervises the overall activities of the section.
• Prepares annual & periodic action plans & budget for general service activities.
• Prepares annual & periodic reports.
• Supervises the work of the service
• Support the finance section of the programme
• Coordinate venues and other logistics for workshops, review meetings and other gatherings
• Undertake the procurement, store and deliver supplies to the programme
• Collects purchase requisitions from the NBPEC and RBPCUs and processes for procurement.
• Collects Performa invoices from at least three suppliers
• Delivers sealed quotations to procurement section Head
• Prepares bid analysis sheets
• Prepares purchase orders
• Maintains register book for purchases
• Collects ordered materials from suppliers checking the specification and quality of materials according to the purchase order.
• Delivers purchased materials to store keeper
• Delivers documents related to purchases to finance section
• Performs other duties assigned by your line manager.
Terms of employment:
- Contract for one year with possibility of extension depending up on satisfactory performance of the candidate
Place of work: - Addis Ababa with frequent field trips to Regions
Quantity: - one
Salary: Attractive
II. Title: Planning, Monitoring and Evaluation Officer
Qualification: BSC/MA in economics, agricultural economics and related field with 5/3 relevant experiences
Main Responsibilities: Provide technical direction and advice to ensure that the project M&E activities are designed and implemented in line with the agreed ABPP and SNV monitoring framework, defined results in compliance with process and procedures established by NBPE.
• Provide technical direction and advice to ensure that M&E activities integrate global best practice in measurement of Biogas Program results, Design/monitor/ modify performance reporting tools;.
• Assess the M&E capacity gaps/needs of the regions and offer regular capacity development
. • Support Regional monitoring a nd evaluation of NBPE Program results according to established timelines, to include consolidation of data and information from the eight regions for internal and external reporting; as well as coordinate and compilation of required program reports, success stories and lessons learned.
• Maintenance of the program database. Consolidation of data from all the regions and spearhead analysis of the data for program use
• Lead timely and regular dissemination of evaluation findings to multiple stakeholders including ABPP and partners for program improvement.
• Plan, coordinate and participate in regular, independent evaluations by external and internal evaluators
• Conduct routine data quality assessments of performance indicators; Conduct and lead regular monitoring data review meetings with internal and external stakeholders;
Terms of employment: - Contract for one year with possibility of extension depending up on satisfactory performance of the candidate
Place of work: - Addis Ababa with frequent field trips to Regions
Quantity: - one
Salary :Attractive
Interested applicants who meet the above requirements only can submit non-returnable copies of educational and other supporting documents along with CVs as well as application letter physically within 7 calendar days starting from the date of announcement to: Ministry of Water, Irrigation and Electricity National Biogas Programme of Ethiopia Coordination Unit Second floor, Room Number 217 B Address: 22 mazoria, Haile Gebre Selassie Road Tel. 251116635342 Addis Ababa, Ethiopia
በሐምሌ 03/011 (10 July 2019) የወጣ
1. Addis Ababa University School of law is seeking to fill the following academic position, Hence interested and qualified candidates are invited to apply within 10 working days of this notice to the school of Sidist kilo Campus of the University. Applicants can also be directed to the school By Mail using postal address 1176, Addis Ababa University.
2. Applicants should attach their curriculum vitae, copies of degree and transcripts and other documents to their applicant’s letter.
3. Salaries will be according to the Universities scale for position, and other requirements consistent with the senate legislation.
4. Women are encouraged to apply.
1. Addis Ababa University School of law is seeking to fill the following academic position, Hence interested and qualified candidates are invited to apply within 10 working days of this notice to the school of Sidist kilo Campus of the University. Applicants can also be directed to the school By Mail using postal address 1176, Addis Ababa University.
2. Applicants should attach their curriculum vitae, copies of degree and transcripts and other documents to their applicant’s letter.
3. Salaries will be according to the Universities scale for position, and other requirements consistent with the senate legislation.
4. Women are encouraged to apply.
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
በሐምሌ 04/011 (10 July 2019) የወጣ
የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉትን እና ዩኒቨርሲቲውን በምክትል ፕሬዚዳንትነት ለመምራት ፍላጎትና ብቃት ያላቸውን ተወዳዳሪዎች በመንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአመራርና የአስተዳደር ኃላፊዎችን ምርጫና ሹመት /ምደባ ለመደንገግ በወጣው መመሪያ ቁጥር 002/2011” መሰረት አወዳድሮ የላቀ ውጤት ያመጣውን/ ያመጣችውን ተወዳዳሪ የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ መሰየም ይፈልጋል፡፡
1. የሥራው መደብ የጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት፣ ማንኛውንም የጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አገልግሎት ነክ ሥራዎችን በሃላፊነት ይሰራል፣ ይመራል ፣ይቆጣጠራል
2. የማመልከቻ መስፈርቶች፡
1.1. የትምህርት ደረጃ ፡- ሶስተኛ ዲግሪ /ፒ.ኤች.ዲ/ ወይም ተመጣጣኝ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ /ኤም.ኤስ.ሲ/ ኤም.ኤ/ እና ቢያንስ የረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያለው/ያላት
1.2. የሥራ ልምድ ፡- በከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወይም ከዚህ ውጪ ባለ መስክ ለስራ መደቡ አግባብነት ባለው የተረጋገጠ የአመራርነት /የኃላፊነት እንዲሁም ምርምር የመስራትና የማሰራት ልምድ ያለው /ያላት
1.3. አጭር ፕሮፖዛል ማቅረብ ፡- አመልካቾች የሚወዳደሩበትን ዘርፍ ዋና ተግባር ለማሳደግና ለማሻሻል ስለሚከተሉት ስልት ከ5 ገጽ ያልበለጠ አጭር መግለጫ /ፕሮፖዛል በፅሁፍ ያቀርባሉ፡፡ አመልካቾች የሚያቀርቡትን አጭር ፕሮፖዛል በእንግሊዝኛ ቋንቋ በ ”times new roman’’ መጠኑ 12 በሆነ ፊደልና የመስመር ስፋት
1.15 ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪ የፕሮፖዛሉ ኤሌክትሮኒክ ኮፒ በኢ-ሜይል መላክ አለበት፡፡
1.4 ፆታ፡- ማስታወቂያው ወንዶችና ሴቶችን የሚያጠቃልል ሲሆን ሴቶች ግን እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
2. ተፈላጊ ክህሎቶች፡
2.1. የአመራር ክህሎት፡- አመልካቾች በሚወዳደሩበት ስራ ክፍል ያለውን የሰው ሃይል፣ የገንዘብና ቁሳቁስ ሀብት በማስተባበር ለመምራት የሚያስችል የአመራር ክህሎት ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
2.2. አዲስ አሰራር የመፍጠርና ለውጥ የማምጣት ክህሎት፡- አመልካቾች በሚወዳደሩበት ስራ ክፍል ለውጥና እድገትን ለማምጣት የሚያስችሉ አዳዲስ የአሰራር ስልቶችን የመቀየስ፣ የማመንጨትና ተግባራዊ የማድረግ አቅም ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
2.3 የተግባቦት ክህሎት፡- አመልካቾች የስራ ዘርፋቸውንም ሆነ የዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮና ራዕይ ለማሳካት የሚያስችል የተግባቦትና ከሌሎች ጋር አብሮ የመስራት ክህሎት ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
3. ተፈላጊ ስነ-ምግባሮች፡
3.1 አመልካቾች ከስነ-ምግባር ጉድለቶች የፀዱ፣ በመልካም ባህሪያቸው በስራ አክባሪነታቸው የተመሰከረላቸውና ለሌሎች አርአያ የሆኑ መሆን አለባቸው፡፡
3.2. አመልካቾች ተግባብተው መስራት የሚችሉ ፣ ከአድሎ የፀዱና ሁሉን በእኩል የሚያስተናግዱ ፤ ለሚቀርብላቸው ጉዳዮች ተገቢውን ምላሽ በተገቢው ጊዜ የሚሰጡ መሆን አለባቸው፡፡
4. የሥራ ዘመን ፡ በውድድሩ የላቀ ውጤት በማምጣት የተመረጠው /የተመረጠችው /አመልካች በምክትል ፕሬዚዳንት ለአራት ዓመታት የሚሾም /የምትሾም/ ሲሆን የአገልግሎት ዘመኑ/ኗ/ ለአንድ ተጨማሪ ዙር ሊራዘም ይችላል፡፡
5. ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ፡ በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የደመወዝ ደረጃና ተያያዥነት ባላቸው ህግና ደንብ መሰረት፡፡
6. የማመልከቻ ጊዜ፡ አመልካቾች ማመልከቻውን፣ CV የትምህርት የስራ ልምድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ እንዲሁም አጭር ፕሮፖዛል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስር ተከታታይ የስራ ቀናት
ውስጥ በስራ ሰዓት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
7. የማመልከቻ ቦታ፡ በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ጽ/ቤት ወይም ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት፡፡
8. የማመልከቻ ማቅረቢያ መንገዶች ፡ አመልካቾች ማመልከቻቸውን በአካል ቀርበው ማስገባት ይኖርባቸዋል ወይም ለዚሁ ስራ በተከፈተው የኢ-ሜል አድራሻ Mekdelaambapo@gmail.com መላክ ይችላሉ፡፡ የፕሮፖዛላቸውን ኤሌክትሮኒክስ ኮፒ በሚከተሉት የኢ-ሜይል አድራሻችን መላክ ይኖርባችኋል፡፡ Mekdelaambapo@gmail.com 9 ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ጠቋሚ
አድራሻዎች 10.1 ኢ-ሜይል Mekdelaambapo@gmail.com
10.2 ስልክ ቁጥር 0332405705 ወይም 0914074314 የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ
በሐምሌ 04/011 (10 July 2019) የወጣ
የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉትን እና ዩኒቨርሲቲውን በምክትል ፕሬዚዳንትነት ለመምራት ፍላጎትና ብቃት ያላቸውን ተወዳዳሪዎች በመንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የአመራርና የአስተዳደር ኃላፊዎችን ምርጫና ሹመት /ምደባ ለመደንገግ በወጣው መመሪያ ቁጥር 002/2011” መሰረት አወዳድሮ የላቀ ውጤት ያመጣውን/ ያመጣችውን ተወዳዳሪ የዩኒቨርሲቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አድርጎ መሰየም ይፈልጋል፡፡
1. የሥራው መደብ የጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት፣ ማንኛውንም የጥናትና ምርምር ማህበረሰብ አገልግሎት ነክ ሥራዎችን በሃላፊነት ይሰራል፣ ይመራል ፣ይቆጣጠራል
2. የማመልከቻ መስፈርቶች፡
1.1. የትምህርት ደረጃ ፡- ሶስተኛ ዲግሪ /ፒ.ኤች.ዲ/ ወይም ተመጣጣኝ ወይም ሁለተኛ ዲግሪ /ኤም.ኤስ.ሲ/ ኤም.ኤ/ እና ቢያንስ የረዳት ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያለው/ያላት
1.2. የሥራ ልምድ ፡- በከፍተኛ ትምህርት ተቋም ወይም ከዚህ ውጪ ባለ መስክ ለስራ መደቡ አግባብነት ባለው የተረጋገጠ የአመራርነት /የኃላፊነት እንዲሁም ምርምር የመስራትና የማሰራት ልምድ ያለው /ያላት
1.3. አጭር ፕሮፖዛል ማቅረብ ፡- አመልካቾች የሚወዳደሩበትን ዘርፍ ዋና ተግባር ለማሳደግና ለማሻሻል ስለሚከተሉት ስልት ከ5 ገጽ ያልበለጠ አጭር መግለጫ /ፕሮፖዛል በፅሁፍ ያቀርባሉ፡፡ አመልካቾች የሚያቀርቡትን አጭር ፕሮፖዛል በእንግሊዝኛ ቋንቋ በ ”times new roman’’ መጠኑ 12 በሆነ ፊደልና የመስመር ስፋት
1.15 ማዘጋጀት ይኖርባቸዋል፡፡ በተጨማሪ የፕሮፖዛሉ ኤሌክትሮኒክ ኮፒ በኢ-ሜይል መላክ አለበት፡፡
1.4 ፆታ፡- ማስታወቂያው ወንዶችና ሴቶችን የሚያጠቃልል ሲሆን ሴቶች ግን እንዲያመለክቱ ይበረታታሉ፡፡
2. ተፈላጊ ክህሎቶች፡
2.1. የአመራር ክህሎት፡- አመልካቾች በሚወዳደሩበት ስራ ክፍል ያለውን የሰው ሃይል፣ የገንዘብና ቁሳቁስ ሀብት በማስተባበር ለመምራት የሚያስችል የአመራር ክህሎት ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
2.2. አዲስ አሰራር የመፍጠርና ለውጥ የማምጣት ክህሎት፡- አመልካቾች በሚወዳደሩበት ስራ ክፍል ለውጥና እድገትን ለማምጣት የሚያስችሉ አዳዲስ የአሰራር ስልቶችን የመቀየስ፣ የማመንጨትና ተግባራዊ የማድረግ አቅም ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
2.3 የተግባቦት ክህሎት፡- አመልካቾች የስራ ዘርፋቸውንም ሆነ የዩኒቨርሲቲውን ተልዕኮና ራዕይ ለማሳካት የሚያስችል የተግባቦትና ከሌሎች ጋር አብሮ የመስራት ክህሎት ያላቸው መሆን አለባቸው፡፡
3. ተፈላጊ ስነ-ምግባሮች፡
3.1 አመልካቾች ከስነ-ምግባር ጉድለቶች የፀዱ፣ በመልካም ባህሪያቸው በስራ አክባሪነታቸው የተመሰከረላቸውና ለሌሎች አርአያ የሆኑ መሆን አለባቸው፡፡
3.2. አመልካቾች ተግባብተው መስራት የሚችሉ ፣ ከአድሎ የፀዱና ሁሉን በእኩል የሚያስተናግዱ ፤ ለሚቀርብላቸው ጉዳዮች ተገቢውን ምላሽ በተገቢው ጊዜ የሚሰጡ መሆን አለባቸው፡፡
4. የሥራ ዘመን ፡ በውድድሩ የላቀ ውጤት በማምጣት የተመረጠው /የተመረጠችው /አመልካች በምክትል ፕሬዚዳንት ለአራት ዓመታት የሚሾም /የምትሾም/ ሲሆን የአገልግሎት ዘመኑ/ኗ/ ለአንድ ተጨማሪ ዙር ሊራዘም ይችላል፡፡
5. ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ፡ በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የደመወዝ ደረጃና ተያያዥነት ባላቸው ህግና ደንብ መሰረት፡፡
6. የማመልከቻ ጊዜ፡ አመልካቾች ማመልከቻውን፣ CV የትምህርት የስራ ልምድ እና ሌሎች ማስረጃዎችን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አንድ ጉርድ ፎቶግራፍ እንዲሁም አጭር ፕሮፖዛል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በአስር ተከታታይ የስራ ቀናት
ውስጥ በስራ ሰዓት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
7. የማመልከቻ ቦታ፡ በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ጽ/ቤት ወይም ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት፡፡
8. የማመልከቻ ማቅረቢያ መንገዶች ፡ አመልካቾች ማመልከቻቸውን በአካል ቀርበው ማስገባት ይኖርባቸዋል ወይም ለዚሁ ስራ በተከፈተው የኢ-ሜል አድራሻ Mekdelaambapo@gmail.com መላክ ይችላሉ፡፡ የፕሮፖዛላቸውን ኤሌክትሮኒክስ ኮፒ በሚከተሉት የኢ-ሜይል አድራሻችን መላክ ይኖርባችኋል፡፡ Mekdelaambapo@gmail.com 9 ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ጠቋሚ
አድራሻዎች 10.1 ኢ-ሜይል Mekdelaambapo@gmail.com
10.2 ስልክ ቁጥር 0332405705 ወይም 0914074314 የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ
ሐምሌ 05/2011 (12 July 2019)
Advert on Addis Zemen
Ethiopian Human Right Commission (EHRC)
2 - ቦታዎች በ0አመት 4 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Advert on Addis Zemen
Ethiopian Human Right Commission (EHRC)
2 - ቦታዎች በ0አመት 4 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው