Ethio Job Vacancy
46.1K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
Ethio Job Vacancy
ለመረጃ ያህል ለሚመለከታቸው ብቻ
* HERQA

በበይነ-መረብ(online) እንዲያስተምሩ የተፈቀደላቸው የግል ተቋማት ቁጥር 5 መድረሱን ኤጀንሲው አሳወቀ።

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ስራ ላይ በዋለው በበይነ-መረብ ትምህርት የእውቅና አሰጣጥ መመሪያ መሰረት ፈቃድ በበይነ-መረብ(online) እንዲያስተምሩ የተፈቀደላቸው የግል ተቋማት ቁጥር 5 መድረሱን ኤጀንሲው አሳውቋል።

ከዚህ ቀደም ኤጀንሲው ለ4 ተቋማት ፈቃድ የሰጠ ሲሆን አሁን ላይ ለሐራምቤ ዩኒቨርሲቲ በቢዝነስ ኦፍ አድሚኒስትሬሽን የትምህርት መስክ በድህረ-ምረቃ መርሃ-ግብር በበይነ-መረብ የትምህርት አሰጣጥ ተማሪ ተቀብሎ እንዲያስተምር መፍቀዱን አሳውቋል፡፡

በኢትዮጵያ ውስጥ በበይነ-መረብ(በኦንላይን) ሞዳሊቲ የቅድመ-ምረቃ እና ድህረ-ምረቃ መርሃ-ግብር እንዲያስተምሩ በኤጀንሲው የተፈቀደላቸው 5 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፡-

1) ሐራምቤ ዩኒቨርሲቲ
2) ኢቲ ኦንላይን ኮሌጅ
3) ኤስቲ አሜሪካን ኮሌጅ ኦፍ ቴክኖሎጂ
4) ያርድስቲክ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ እና
5) ላይፍ ማፕ ኮሌጅ ናቸው፡፡

ከተጠቀሱት 5 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ብቻ ሲሆኑ፤ ሌሎች በበይነ-መረብ (በኦንላይን) ትምህርት የእውቅና ፈቃድ ሳይኖራቸው ያላቸው በማስመሰል በተለያዩ የኢንተርኔት አውታሮች ራሳቸውን የሚያስተዋውቁ ህገ-ወጥ አካላት መኖራቸው ታውቆ ተማሪዎች፣ ወላጆች እና ሁሉም ህብረተሰብ አካላት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ኤጀንሲው በጥብቅ ያሳስቧል፡፡
ነሐሴ 18 ቀን 2013 ዓ.ም የወጣ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ማስታወቂያው የወጣበት ቀን ነሐሴ 16 ቀን 2013 ዓ.ም
ሌሎች የሥራ ማስታወቂያዎች እንዲደርስዎ ላይክ እና ሼር ያድርጉ

በሪፖርተር ጋዜጣ የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎችን ለማግኘት https://ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ማስታወቂያው የወጣበት ቀን ነሐሴ 16 ቀን 2013 ዓ.ም
ሌሎች የሥራ ማስታወቂያዎች እንዲደርስዎ ላይክ እና ሼር ያድርጉ

በሪፖርተር ጋዜጣ የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎችን ለማግኘት https://ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ማስታወቂያው የወጣበት ቀን ነሐሴ 16 ቀን 2013 ዓ.ም
ሌሎች የሥራ ማስታወቂያዎች እንዲደርስዎ ላይክ እና ሼር ያድርጉ

በሪፖርተር ጋዜጣ የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎችን ለማግኘት https://ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ማስታወቂያው የወጣበት ቀን ነሐሴ 16 ቀን 2013 ዓ.ም
ሌሎች የሥራ ማስታወቂያዎች እንዲደርስዎ ላይክ እና ሼር ያድርጉ

በሪፖርተር ጋዜጣ የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎችን ለማግኘት https://ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ማስታወቂያው የወጣበት ቀን ነሐሴ 16 ቀን 2013 ዓ.ም
ሌሎች የሥራ ማስታወቂያዎች እንዲደርስዎ ላይክ እና ሼር ያድርጉ

በሪፖርተር ጋዜጣ የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎችን ለማግኘት https://ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ማስታወቂያው የወጣበት ቀን ነሐሴ 16 ቀን 2013 ዓ.ም
ሌሎች የሥራ ማስታወቂያዎች እንዲደርስዎ ላይክ እና ሼር ያድርጉ

በሪፖርተር ጋዜጣ የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎችን ለማግኘት https://ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ