ሰኔ 04/2011 (11 June 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
የአማራ ብረታ ብረት ኢንዱስትሪ እና ማሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኢንተርፕራይዝ
Advert on The Ethiopian Herald
የአማራ ብረታ ብረት ኢንዱስትሪ እና ማሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኢንተርፕራይዝ
በኢንተርኔት መጥፋት ዙርያ የተሰጡ አዝናኝ አስተያየቶች፡
- አብይ
"ኢንተርኔት ለሚቀጥሉት ዓመታትም ሊቋረጥ ይችላል። ይህ የለውጥ ባህሪ ነው። ኢንተርኔት የግድ አይደለም፡ ለ20 እና 30 ዓመታት ምንም የኢንተርኔት ግልጋሎት የሌላቸው ሀገራት አሉ።"
- ሀይለማርያም ደሳለኝ
"ኢንተርኔት እንደሚቋረጥ ጌታ በህልሜ ነግሮኝ ነበር።"
- ወ/ሮ ፍረሂይወት (የኢትዮ ቴለኮም CEO)
"ኢንተርኔት ስለመቋረጡ የማውቀው ነገር የለም። ይህንን ጉዳይ የሚመለከተው መንግስት ነው።"
- ሌንሴ መኮንን
"በዚህ ጉዳይ የተጣራ መረጃ ጠረጴዛየ ጋ ቁጭ እስኪል ድረስ አስተያየት መስጠት አልችልም። No comment."
- ወ/ሮ ሙፈሪያት
"😥😪 (መጀመርያ አለቀሱ) ... በለዉጡ ምክንያት ኢንተርኔት በጠፋባቸው ቦታዎች ድረስ በመሄድ አይተናቸዋል። እጅግ በጣም አሳዛኝ ነው። አሁን ኢንተርኔቱ ወደ ቦታው እየተመለሰ መሆኑ አረጋግጠናል። በቀጣዩ ጥቂት ቀናት ሁሉም ቦታዎች ላይ ኢንተርኔት ወደ ቦታው እንደሚመለስ ላረጋግጥላችሁ እወዳለው።"
- በረከት ስሞኦን (ከመታሰሩ በፊት)
"በፈለከው ጊዜ ኢንተርኔትና ሞባይል መልእክት መዝጋት ብቻ ሳይሆን ለዚህኛው ስራ ሀላፊነት የሚወስድና የሚገመግም ብቁ የሆነ አመራር አለመኖሩ የሀገር ዉድቀት (failed state) አንዱ ምልክት ነው።"
- ለማ
"ኢንተርኔት ሱስ ነው። ኢንተርኔት ከደም አልፎ በልብ ውስጥ የተቀመጠ መሳርያችን ነው። ስለዚህ ከኢንተርኔት የሚያደናቅፉን አካላት አደብ ሊይዙ ይገባል።"
- ሽመልስ አብዲሳ
"የኢንተርኔት ሰጪ እና ነሺ የሚባል ነገር የለም።"
- ዳዉድ ኢብሳ
"ኢንተርኔት ሰጪ እና ከልካይ ብሎ ነገር የለም።"
- ብርሀኑ ነጋ
"በኢንተርኔት በኩል የገጠመን ከባድ ፈተና ሊያሻግረን የሚችል ብቸኛ ሰው ዶ/ር አብይ ነው። እኔ ራሱ የዶ/ር አብይ ያህል የኢንተርኔት ፍቅር የለኝም።"
- ደሳለኝ ጫኔ (አብን)
"ኢንተርኔት ወደ ሀገራችን ኢትዮፕያ እንዲገባ የአማራ ህዝብ የአንበሳ ድርሻ ወስዷል። ኢንተርኔት በማጥፋት የአማራ ህዝብን ዘር ለማጥፋት የሚደረገው ሴራ አብን በጥብቅ ያወግዛል።"
- አብርሃ ደስታ (ዓረና)
"የህወሓት መንግስት እስካልጠፋ ድረስ በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ነፃነት ሊኖር አይችልም።"
- ጃዋር
"ዶ/ር አብይ ሮድማፕ (roadmap) እስካላስቀመጡ ድረስ ኢንተርኔት መቋረጡ ይቀጥላል።"
- ዶ/ር ደብረፅዮን
"ህገ-መንግስቱ እስካልተነካ ድረስ በኛ በኩል በኢንተርኔት መቋረጥ ዙርያ ችግር የለብንም። ቢሆንም ኢንተርኔት በማጥፋት ሆነ ተብሎ ትግራይን ለማንበርከክ የሚደረገው ጥረት ሊቆም ይገባል። ኢትዮጵያ ሀገራዊ ዕብደት ላይ ነች።"
- ጌታቸው ረዳ
"ለፈተና ተብሎ በዚህ መልኩ ኢንተርኔትም ሞባይል መልእክትም መጥፋቱ አስደንቆኛል። ህወሓት ለኢንተርኔት መዘጋቱ ምክንያት ሊሆን አይችልም።"
- ኢትዮጵያዉያን አክቲቪስቶች
"የወያኔ መንግስት ተመልሶ ወደ ስልጣን ለመምጣት በጌታቸው አሰፋ በኩል ኢንተርኔት አጥፍቷል። አሁንም ድረስ ኢትዮጵያ ከህወሓት ቀኝ ገዢነት ሙሉ በሙሉ አልመላቀቋ የሚያሳይ ነው። ስለዚ የኢትዮጵያ ህዝብ የዶ/ር አብይ ሀገራዊ ለዉጡ እስኪሳካ ድረስ በማንኛዉም ሰዓት አጠገባቸው ሊቆም ይገባል።"
-ኢሳት
"ሀገራዊ ለዉጡ ለማደናቀፍ የሚሰሩ አካላት ለመከላከል ዶ/ር አብይ እየወሰዱ ባሉት እርምጃ ኢንተርኔት ዘግተዉታል። አብዛኛው ህዝብ በዙሁ የዶ/ር አብይ ዉሳኔ ደስተኛ መሆኑ ኢሳት በቦታው በመገኘት ለማረጋገጥ ችሏል።"
- አረብ ሀገር ያሉት እህቶቻችን
"ፌስቡክ ፕሮፋይላቸው ላይ ዲሲ ቬርጂንያ የሚሉ ወንዶች አሁን ተነቃባቸው።"
(የረሳሁት ካለ ጨምሩበት :-D )
ምንጭ: ከሶሻል ሚዲያ ተጠቃሚዎች
- አብይ
"ኢንተርኔት ለሚቀጥሉት ዓመታትም ሊቋረጥ ይችላል። ይህ የለውጥ ባህሪ ነው። ኢንተርኔት የግድ አይደለም፡ ለ20 እና 30 ዓመታት ምንም የኢንተርኔት ግልጋሎት የሌላቸው ሀገራት አሉ።"
- ሀይለማርያም ደሳለኝ
"ኢንተርኔት እንደሚቋረጥ ጌታ በህልሜ ነግሮኝ ነበር።"
- ወ/ሮ ፍረሂይወት (የኢትዮ ቴለኮም CEO)
"ኢንተርኔት ስለመቋረጡ የማውቀው ነገር የለም። ይህንን ጉዳይ የሚመለከተው መንግስት ነው።"
- ሌንሴ መኮንን
"በዚህ ጉዳይ የተጣራ መረጃ ጠረጴዛየ ጋ ቁጭ እስኪል ድረስ አስተያየት መስጠት አልችልም። No comment."
- ወ/ሮ ሙፈሪያት
"😥😪 (መጀመርያ አለቀሱ) ... በለዉጡ ምክንያት ኢንተርኔት በጠፋባቸው ቦታዎች ድረስ በመሄድ አይተናቸዋል። እጅግ በጣም አሳዛኝ ነው። አሁን ኢንተርኔቱ ወደ ቦታው እየተመለሰ መሆኑ አረጋግጠናል። በቀጣዩ ጥቂት ቀናት ሁሉም ቦታዎች ላይ ኢንተርኔት ወደ ቦታው እንደሚመለስ ላረጋግጥላችሁ እወዳለው።"
- በረከት ስሞኦን (ከመታሰሩ በፊት)
"በፈለከው ጊዜ ኢንተርኔትና ሞባይል መልእክት መዝጋት ብቻ ሳይሆን ለዚህኛው ስራ ሀላፊነት የሚወስድና የሚገመግም ብቁ የሆነ አመራር አለመኖሩ የሀገር ዉድቀት (failed state) አንዱ ምልክት ነው።"
- ለማ
"ኢንተርኔት ሱስ ነው። ኢንተርኔት ከደም አልፎ በልብ ውስጥ የተቀመጠ መሳርያችን ነው። ስለዚህ ከኢንተርኔት የሚያደናቅፉን አካላት አደብ ሊይዙ ይገባል።"
- ሽመልስ አብዲሳ
"የኢንተርኔት ሰጪ እና ነሺ የሚባል ነገር የለም።"
- ዳዉድ ኢብሳ
"ኢንተርኔት ሰጪ እና ከልካይ ብሎ ነገር የለም።"
- ብርሀኑ ነጋ
"በኢንተርኔት በኩል የገጠመን ከባድ ፈተና ሊያሻግረን የሚችል ብቸኛ ሰው ዶ/ር አብይ ነው። እኔ ራሱ የዶ/ር አብይ ያህል የኢንተርኔት ፍቅር የለኝም።"
- ደሳለኝ ጫኔ (አብን)
"ኢንተርኔት ወደ ሀገራችን ኢትዮፕያ እንዲገባ የአማራ ህዝብ የአንበሳ ድርሻ ወስዷል። ኢንተርኔት በማጥፋት የአማራ ህዝብን ዘር ለማጥፋት የሚደረገው ሴራ አብን በጥብቅ ያወግዛል።"
- አብርሃ ደስታ (ዓረና)
"የህወሓት መንግስት እስካልጠፋ ድረስ በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ነፃነት ሊኖር አይችልም።"
- ጃዋር
"ዶ/ር አብይ ሮድማፕ (roadmap) እስካላስቀመጡ ድረስ ኢንተርኔት መቋረጡ ይቀጥላል።"
- ዶ/ር ደብረፅዮን
"ህገ-መንግስቱ እስካልተነካ ድረስ በኛ በኩል በኢንተርኔት መቋረጥ ዙርያ ችግር የለብንም። ቢሆንም ኢንተርኔት በማጥፋት ሆነ ተብሎ ትግራይን ለማንበርከክ የሚደረገው ጥረት ሊቆም ይገባል። ኢትዮጵያ ሀገራዊ ዕብደት ላይ ነች።"
- ጌታቸው ረዳ
"ለፈተና ተብሎ በዚህ መልኩ ኢንተርኔትም ሞባይል መልእክትም መጥፋቱ አስደንቆኛል። ህወሓት ለኢንተርኔት መዘጋቱ ምክንያት ሊሆን አይችልም።"
- ኢትዮጵያዉያን አክቲቪስቶች
"የወያኔ መንግስት ተመልሶ ወደ ስልጣን ለመምጣት በጌታቸው አሰፋ በኩል ኢንተርኔት አጥፍቷል። አሁንም ድረስ ኢትዮጵያ ከህወሓት ቀኝ ገዢነት ሙሉ በሙሉ አልመላቀቋ የሚያሳይ ነው። ስለዚ የኢትዮጵያ ህዝብ የዶ/ር አብይ ሀገራዊ ለዉጡ እስኪሳካ ድረስ በማንኛዉም ሰዓት አጠገባቸው ሊቆም ይገባል።"
-ኢሳት
"ሀገራዊ ለዉጡ ለማደናቀፍ የሚሰሩ አካላት ለመከላከል ዶ/ር አብይ እየወሰዱ ባሉት እርምጃ ኢንተርኔት ዘግተዉታል። አብዛኛው ህዝብ በዙሁ የዶ/ር አብይ ዉሳኔ ደስተኛ መሆኑ ኢሳት በቦታው በመገኘት ለማረጋገጥ ችሏል።"
- አረብ ሀገር ያሉት እህቶቻችን
"ፌስቡክ ፕሮፋይላቸው ላይ ዲሲ ቬርጂንያ የሚሉ ወንዶች አሁን ተነቃባቸው።"
(የረሳሁት ካለ ጨምሩበት :-D )
ምንጭ: ከሶሻል ሚዲያ ተጠቃሚዎች
ሰኔ 07/2011 (14 June 2019)
Advert on Addis Zemen
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ
ሾፌር እና ሾፌር መካኒክ መቅጠር ይፈልጋል
Advert on Addis Zemen
የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ
ሾፌር እና ሾፌር መካኒክ መቅጠር ይፈልጋል
ሰኔ 07/2011 (14 June 2019)
Advert on Addis Zemen
የመላው አፍሪካ ስጋ ደዌ ቲቢ መከላከያና ት/ት መስጫ ማዕከል
/አለርት/
Advert on Addis Zemen
የመላው አፍሪካ ስጋ ደዌ ቲቢ መከላከያና ት/ት መስጫ ማዕከል
/አለርት/
ሰኔ 07/2011 (14 June 2019)
Advert on Addis Zemen
የመላው አፍሪካ ስጋ ደዌ ቲቢ መከላከያና ት/ት መስጫ ማዕከል
/አለርት/
የሥራ መደቡ መጠሪያ: ቺፍ ኤክስፐርት አነስቴዚዮሎጂ ፕሮፌሽናል
ተፈላጊ ችሎታ
ከታወቀ ት/ት ተቋም በአነስቴዚዮሎጂ ሙያ
በሙያው በቢኤስሲ ዲግሪ የተመረቁ 12-ዓመት ልምድ
ማስተርስ ዲግሪ 10-ዓመት የሥራ ልምድ ላላቸው
ብዛት -1
Advert on Addis Zemen
የመላው አፍሪካ ስጋ ደዌ ቲቢ መከላከያና ት/ት መስጫ ማዕከል
/አለርት/
የሥራ መደቡ መጠሪያ: ቺፍ ኤክስፐርት አነስቴዚዮሎጂ ፕሮፌሽናል
ተፈላጊ ችሎታ
ከታወቀ ት/ት ተቋም በአነስቴዚዮሎጂ ሙያ
በሙያው በቢኤስሲ ዲግሪ የተመረቁ 12-ዓመት ልምድ
ማስተርስ ዲግሪ 10-ዓመት የሥራ ልምድ ላላቸው
ብዛት -1