ሸገር ደርቢ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና
ጨዋታ ላይ የነበረው ድባብ
ኢትዮጵያዊነት ከዘር ከብሔር ከምንም በላይ ነው።
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🙏🙏🙏
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኢትዮጵያ ቡና
ጨዋታ ላይ የነበረው ድባብ
ኢትዮጵያዊነት ከዘር ከብሔር ከምንም በላይ ነው።
🇪🇹🇪🇹🇪🇹🙏🙏🙏
የአንድነት ፓርክ የመግቢያ ቲኬት በቀላሉ ይቁረጡ! ለተጨማሪ መረጃ የፓርኩን ድረ-ገፅ https://www.unitypark.et ይጎብኙ!
በጥቃቅንና አነስተኛ አነስተኛ ለተደራጁ ኢንተርፕራይዞች የስራ ትስስር፡፡
የስራ ትስስር የተፈጠረላቸው በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ከደረጃ 7 እስከ 10 የተደራጁ ሆነው በቢሮው የተመዘገቡና የብቃት ማረጋገጫ መውሰዳቸው የተረጋገጠ ማህበራት ናቸው፡፡
የስራ ክፍፍሉ ፕሮጀክቶቹ ባላቸው ዋጋ ላይ ተመስርቶ ለየደረጃዎቹ ታዛቢዎች በተገኙበት በዕጣ ተከናውኗል፡፡ በዚህም መሰረት ለ15 በደረጃ 7 እና 8 ለተደራጁ ማህበራት እንዲሁም ለ 50 በደረጃ 9 እና 10 ለተደራጁ ማህበራት የስራ ትስስሩ ተፈጥሯል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ለ35 አማካሪ ማህበራት የስራ ትስስር የተፈጠረ ሲሆን አማካሪ ማህበራቱም ዕጣ በወጣላቸው ክፍለከተሞች እንዲሁም በወንዝና የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክቶች ላይ የሚሳተፉ ይሆናል፡፡
ምንጭ፡- የአ/አ/ከ/አ/ኮንስትራክሽን ቢሮ አርብ ሕዳር 12/2012 ዓ/ም
የስራ ትስስር የተፈጠረላቸው በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ከደረጃ 7 እስከ 10 የተደራጁ ሆነው በቢሮው የተመዘገቡና የብቃት ማረጋገጫ መውሰዳቸው የተረጋገጠ ማህበራት ናቸው፡፡
የስራ ክፍፍሉ ፕሮጀክቶቹ ባላቸው ዋጋ ላይ ተመስርቶ ለየደረጃዎቹ ታዛቢዎች በተገኙበት በዕጣ ተከናውኗል፡፡ በዚህም መሰረት ለ15 በደረጃ 7 እና 8 ለተደራጁ ማህበራት እንዲሁም ለ 50 በደረጃ 9 እና 10 ለተደራጁ ማህበራት የስራ ትስስሩ ተፈጥሯል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ለ35 አማካሪ ማህበራት የስራ ትስስር የተፈጠረ ሲሆን አማካሪ ማህበራቱም ዕጣ በወጣላቸው ክፍለከተሞች እንዲሁም በወንዝና የወንዝ ዳርቻ ፕሮጀክቶች ላይ የሚሳተፉ ይሆናል፡፡
ምንጭ፡- የአ/አ/ከ/አ/ኮንስትራክሽን ቢሮ አርብ ሕዳር 12/2012 ዓ/ም