ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ኅዳር 7 ቀን 2012 ዓ.ም
ማሳሰቢያ ፡-
1. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በግንባር በመቅረብ ወይም በፖስታ ቤት በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ፣
2. አመልካቾች ከማመልከቻችሁ ጋር የህይወት ታሪክ (curriculum vitae) ሞልታችሁ መቅረብ አለባችሁ ፣
3. አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ
ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በሚኒስቴሩ ዋና መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 508 በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ፣
4. ከቴክኒክና ሙያ ወይም ከኮሌጅ በሌቭል (level) የተመረቀ/ች በሙያው የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት
(COC) ማቅረብ ይኖርበታል/ይኖርባታል፡፡
5. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
6. ሁሉም የሥራ መደቦች በሲቪል ሰርቪስ የነጥብ የስራ ምዘና እና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የተፈላጊ ችሎታ መመሪያ
መሰረት የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ የምታሟሉ መሆን አለባችሁ፡፡
አድራሻ፡- የካ ክፍለ ከተማ ከላም በረት ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ከኢትዮ-ቻይና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ፊት ለፊት ወይም ከሳህሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ትራፊክ መብራት ሳይደርስ ፡፡
ስልክ ቁጥር 0116-67-55-84 ፖ.ሣ.ቁጥር 486
የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ኮሌጅ
ኅዳር 7 ቀን 2012 ዓ.ም
ማሳሰቢያ ፡-
1. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በግንባር በመቅረብ ወይም በፖስታ ቤት በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ፣
2. አመልካቾች ከማመልከቻችሁ ጋር የህይወት ታሪክ (curriculum vitae) ሞልታችሁ መቅረብ አለባችሁ ፣
3. አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ
ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በሚኒስቴሩ ዋና መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 508 በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ፣
4. ከቴክኒክና ሙያ ወይም ከኮሌጅ በሌቭል (level) የተመረቀ/ች በሙያው የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት
(COC) ማቅረብ ይኖርበታል/ይኖርባታል፡፡
5. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡
6. ሁሉም የሥራ መደቦች በሲቪል ሰርቪስ የነጥብ የስራ ምዘና እና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የተፈላጊ ችሎታ መመሪያ
መሰረት የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ የምታሟሉ መሆን አለባችሁ፡፡
አድራሻ፡- የካ ክፍለ ከተማ ከላም በረት ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ከኢትዮ-ቻይና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ፊት ለፊት ወይም ከሳህሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ትራፊክ መብራት ሳይደርስ ፡፡
ስልክ ቁጥር 0116-67-55-84 ፖ.ሣ.ቁጥር 486
የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ኮሌጅ
ማስታወቂያ
ለወልቂጤ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንትነት ያመለከቱ ተወዳዳሪዎች የመጀመሪያ ዙር ውጤት እና እጩ ተወዳዳሪዎች የስትራቴጂ እቅድ ማቅረቢያ ጊዜ፡
ለወልቂጤ ዩንቨርስቲ በፕሬዚዳንትነት ቦታ ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቹች እንዲመዘገቡ በተለያዩ ሚዲያዎች መገለጹ እና በዚህም መሰረት የምልመላ እና አስመራጭ ኮሜቴ የመጀመሪያ ዙር ውጤት በማሳወቅ ለተወዳዳሪዎቹ የቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜ መስጠቱ ይታወሰል፡፡ በመሆኑም የስትራቴጂ እቅድ ለማቅረብ ካለፉት ተወዳዳሪዎች መካከል አንድ ተወዳዳሪ እራሱን ከውድድር ሲያገል ሌላ ተወዳዳሪ ያቀረበው ቅሬታ መሰረት በማድረግ ስትራቴጂ ዕቅድ ከሚያቀርቡ ዝርዝር መግባቱን እየገለጽን ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ተወዳዳሪዎች ስትራቴጂአቸውን ለማቅረብ ወደ ሚቀጥለው ዙር ማለፋቸውን እናሳውቃለን፡፡
ስትራቴጂ እቅድ ለማቅረብ የተመለመሉ እጩ ተወዳዳሪዎች:–
ተ.ቁ የተወዳዳሪዉ ስም
1 ዶ/ር የሺኀረግ አፈራ
2 ዶ/ር ፍቃዱ ምኑታ
3 ዶ/ር አክመል መሀመድ
4 ዶ/ር ፋሪስ ደሊል
5 ዶ/ር ሀብቴ ዱላ
6 ዶ/ር ተባረክ ሊካ
ማሳሰቢያ፡- ተወዳዳሪዎች ህዳር19/2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ለዩንቨርስቲው ማህበረሰብ ፣ ለሴኔት እና ለቦርድ አባላት ስትራቴጂያቸውን እንዲያቀርቡ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
የእጩ መልማይ እና አስመራጭ ኮሜቴው
ለወልቂጤ ዩንቨርስቲ ፕሬዝዳንትነት ያመለከቱ ተወዳዳሪዎች የመጀመሪያ ዙር ውጤት እና እጩ ተወዳዳሪዎች የስትራቴጂ እቅድ ማቅረቢያ ጊዜ፡
ለወልቂጤ ዩንቨርስቲ በፕሬዚዳንትነት ቦታ ለመወዳደር የሚፈልጉ አመልካቹች እንዲመዘገቡ በተለያዩ ሚዲያዎች መገለጹ እና በዚህም መሰረት የምልመላ እና አስመራጭ ኮሜቴ የመጀመሪያ ዙር ውጤት በማሳወቅ ለተወዳዳሪዎቹ የቅሬታ ማቅረቢያ ጊዜ መስጠቱ ይታወሰል፡፡ በመሆኑም የስትራቴጂ እቅድ ለማቅረብ ካለፉት ተወዳዳሪዎች መካከል አንድ ተወዳዳሪ እራሱን ከውድድር ሲያገል ሌላ ተወዳዳሪ ያቀረበው ቅሬታ መሰረት በማድረግ ስትራቴጂ ዕቅድ ከሚያቀርቡ ዝርዝር መግባቱን እየገለጽን ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ተወዳዳሪዎች ስትራቴጂአቸውን ለማቅረብ ወደ ሚቀጥለው ዙር ማለፋቸውን እናሳውቃለን፡፡
ስትራቴጂ እቅድ ለማቅረብ የተመለመሉ እጩ ተወዳዳሪዎች:–
ተ.ቁ የተወዳዳሪዉ ስም
1 ዶ/ር የሺኀረግ አፈራ
2 ዶ/ር ፍቃዱ ምኑታ
3 ዶ/ር አክመል መሀመድ
4 ዶ/ር ፋሪስ ደሊል
5 ዶ/ር ሀብቴ ዱላ
6 ዶ/ር ተባረክ ሊካ
ማሳሰቢያ፡- ተወዳዳሪዎች ህዳር19/2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ለዩንቨርስቲው ማህበረሰብ ፣ ለሴኔት እና ለቦርድ አባላት ስትራቴጂያቸውን እንዲያቀርቡ ከወዲሁ እናሳውቃለን።
የእጩ መልማይ እና አስመራጭ ኮሜቴው