ኅዳር 05/2012 (15 November 2019)
Federal City Job creation and Food Security Agency
4 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
የፌደራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ ክፍት የሥራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ሆኖ ምዝገባው ጠዋት ከ2፡30 እስከ 6፡30 እንዲሁም ከሰዓት 7፡30 እስከ 11፡00 የሚካሄድ ይሆናል፡፡
የምዝገባው ቦታ በፌደራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ቄራ በሚወስደው መንገድ ከኬኬር ህንጻ ዝቅ ብሎ ወይም ከሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ከሚገኘው ሰማን ህንጻ 1ኛ ፎቅ ላይ የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት
ከግል ድርጅቶች የተሰጡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ግብር ስለመከፈሉ የሚያሳይ ማስረጃ መቅረብ አለበት፡፡
አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
በሌቭል ደረጃ የተመረቃችሁ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ ወይም /COC/ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
ሴት ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፡፡
ለሁሉም ክፍት የስራ መደቦች የሚመዘገቡ ስራ ፈላጊዎች የመልካም ስነ-ምግባር ማረጋገጫ ከሰሩበት መስሪያ ቤት አጽፈው መምጣት አለባቸው፡፡ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011-5-57-50-61
የፌደራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራና
የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ
Federal City Job creation and Food Security Agency
4 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
የፌደራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ ክፍት የሥራ መደቦች ላይ መስፈርቱን የሚያሟሉ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡
የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ሆኖ ምዝገባው ጠዋት ከ2፡30 እስከ 6፡30 እንዲሁም ከሰዓት 7፡30 እስከ 11፡00 የሚካሄድ ይሆናል፡፡
የምዝገባው ቦታ በፌደራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ቄራ በሚወስደው መንገድ ከኬኬር ህንጻ ዝቅ ብሎ ወይም ከሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ከሚገኘው ሰማን ህንጻ 1ኛ ፎቅ ላይ የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት
ከግል ድርጅቶች የተሰጡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች የሥራ ግብር ስለመከፈሉ የሚያሳይ ማስረጃ መቅረብ አለበት፡፡
አመልካቾች ለምዝገባ ሲመጡ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
በሌቭል ደረጃ የተመረቃችሁ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ ወይም /COC/ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
ሴት ተወዳዳሪዎች ይበረታታሉ፡፡
ለሁሉም ክፍት የስራ መደቦች የሚመዘገቡ ስራ ፈላጊዎች የመልካም ስነ-ምግባር ማረጋገጫ ከሰሩበት መስሪያ ቤት አጽፈው መምጣት አለባቸው፡፡ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 011-5-57-50-61
የፌደራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራና
የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ
ኅዳር 05 ቀን 2012 ዓ.ም (15 November 2019)
Advert on Addis Zemen magazine
Federal Superior Court
6 - ቦታዎች በ0አመት 122 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ለፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት የወጣ የቋሚ ቅጥር ማስታወቂያ
ፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ከዚህ በታች ባለው ክፍት የሥራ መደብ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ መስፈርት የሚያሟሉትን አመልካቾች አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል።
ማሳሰቢያ፡- የምዝገባ ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10/አስር/ የስራ ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን የትምህርትና ስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሁም ከlevel 1 እስከ level 4 ከሆነ የሲኦሲ ውጤት ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የሰው ሀብት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 504 ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ድሬዳዋ ለወጡ መደቦች ግን ድሬዳዋ ምድብ ችሎት ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መሆኑን እንገልጻለን።
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
Advert on Addis Zemen magazine
Federal Superior Court
6 - ቦታዎች በ0አመት 122 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ለፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት የወጣ የቋሚ ቅጥር ማስታወቂያ
ፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ከዚህ በታች ባለው ክፍት የሥራ መደብ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ መስፈርት የሚያሟሉትን አመልካቾች አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል።
ማሳሰቢያ፡- የምዝገባ ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10/አስር/ የስራ ቀናት ውስጥ አስፈላጊውን የትምህርትና ስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሁም ከlevel 1 እስከ level 4 ከሆነ የሲኦሲ ውጤት ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት የሰው ሀብት ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 504 ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ድሬዳዋ ለወጡ መደቦች ግን ድሬዳዋ ምድብ ችሎት ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መሆኑን እንገልጻለን።
የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
Junior Programme Officer
Job by Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit (GIZ) GmbH
Category: Admin, Secretarial and Clerical
Location: Addis Ababa, Addis Ababa
Career Level: Entry Level (Fresh Graduate)
Employment Type: Full time
Job Requirements
College or university degree in business administration, management, social sciences or related fields.
0 years of experienceKnowledge in administration/management; experience with travel and travel claim management; experiences in financial management is an advantage
Experience and knowledge in application Microsoft Office software including Excel and PowerPoint. Excellent communication skills Very good English and Amharic language skills, written and oral High degree of initiative, efficiency, team-working, integrity and accountability.
Punctuality Stress tolerance and patienc Readiness to upgrade skills and continuous learning Working according to GIZ rules and regulations, treats information confidentially, specifically in the areas of personnel and finance
How to Apply
Interested and qualified candidates shall submit their motivation letter along with their non-returnable recent CV via Email: hreth@giz.de
Note: - Please make sure you mention the vacancy number and position title ‘Junior Programme Officer #184’ in the subject line of your email application. Due to large number of applications we categorise applications with the vacancy numbers. Applications without vacancy numbers in subject lines might not be categorized in the appropriate folder and could be disqualified.
Applications without vacancy numbers in subject lines might not be categorized in the appropriate folder and could be disqualified.
We encourage persons with disabilities to apply for the position. In case of equal qualification, persons with disabilities will be given preference.
Applications from qualified women are encouraged.
Deadline Nov 25, 2019
Job by Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit (GIZ) GmbH
Category: Admin, Secretarial and Clerical
Location: Addis Ababa, Addis Ababa
Career Level: Entry Level (Fresh Graduate)
Employment Type: Full time
Job Requirements
College or university degree in business administration, management, social sciences or related fields.
0 years of experienceKnowledge in administration/management; experience with travel and travel claim management; experiences in financial management is an advantage
Experience and knowledge in application Microsoft Office software including Excel and PowerPoint. Excellent communication skills Very good English and Amharic language skills, written and oral High degree of initiative, efficiency, team-working, integrity and accountability.
Punctuality Stress tolerance and patienc Readiness to upgrade skills and continuous learning Working according to GIZ rules and regulations, treats information confidentially, specifically in the areas of personnel and finance
How to Apply
Interested and qualified candidates shall submit their motivation letter along with their non-returnable recent CV via Email: hreth@giz.de
Note: - Please make sure you mention the vacancy number and position title ‘Junior Programme Officer #184’ in the subject line of your email application. Due to large number of applications we categorise applications with the vacancy numbers. Applications without vacancy numbers in subject lines might not be categorized in the appropriate folder and could be disqualified.
Applications without vacancy numbers in subject lines might not be categorized in the appropriate folder and could be disqualified.
We encourage persons with disabilities to apply for the position. In case of equal qualification, persons with disabilities will be given preference.
Applications from qualified women are encouraged.
Deadline Nov 25, 2019
Trade Marketing Representative
Job by National Tobacco Enterprise (Ethiopia) Sh. co.
Category: Sales and Marketing
Location: SNNPR
Career Level: Junior Level (1+ - 2 years experience)
Employment Type: Full time
Salary: Negotiable and Very Attractive
Job Requirements
Education:- BA degree in Marketing, Management, Business Administration.
Experience:- Not required
Driving License፡ 2nd Grade Driving License.
Language Skill፡ SNNPR Language Skill is a Plus.
Required፡ 10 (Ten)
How to Apply
Qualified applicants are invited to submit their application letter, Curriculum vitae and copy of supporting documents only through email address NTEHR101@gmail.com and the application should be before the application deadline.
Application email subject shall state the position title and the attached files or documents shall be only in a zipped folder format.
Failure to comply with the guideline may lead to immediate rejection
Deadline Dec 13, 2019
Job by National Tobacco Enterprise (Ethiopia) Sh. co.
Category: Sales and Marketing
Location: SNNPR
Career Level: Junior Level (1+ - 2 years experience)
Employment Type: Full time
Salary: Negotiable and Very Attractive
Job Requirements
Education:- BA degree in Marketing, Management, Business Administration.
Experience:- Not required
Driving License፡ 2nd Grade Driving License.
Language Skill፡ SNNPR Language Skill is a Plus.
Required፡ 10 (Ten)
How to Apply
Qualified applicants are invited to submit their application letter, Curriculum vitae and copy of supporting documents only through email address NTEHR101@gmail.com and the application should be before the application deadline.
Application email subject shall state the position title and the attached files or documents shall be only in a zipped folder format.
Failure to comply with the guideline may lead to immediate rejection
Deadline Dec 13, 2019
HYDROLOGIST IV ሀይድሮሎጂስት IV
Ethiopian Construction Design & Supervision Works Corporation
Salary Offer 15.000 Br ~ 20.000 Br
Deadline Date November 29, 2019
Job Requirement
• Basic Education Level:PhD/M.Sc. /B.Sc.
• Discipline & Total Experience:Hydrology, Water Resources Engineering or related fields with a minimum work experience of 2/4/6 Years
Salary:15,904
Place of Work:Head office
How to Apply
Qualified applicants are required to submit Original and non-returnable C.V. photo copies of original Documents to Water & Energy Design & Supervision Works Sector manpower requirement supply 2nd floor within 10(Ten) working days of this announcement.
Address:-
Ethiopian Construction Design & Supervision Works Corporation (ECDSWC),
In front of the former Imperial Hotel
ስልክ 251-8-275376
Tel 251-8-494197/011-8-494198
P.O.Box 2561,
Addis Ababa
Ethiopian Construction Design & Supervision Works Corporation
Salary Offer 15.000 Br ~ 20.000 Br
Deadline Date November 29, 2019
Job Requirement
• Basic Education Level:PhD/M.Sc. /B.Sc.
• Discipline & Total Experience:Hydrology, Water Resources Engineering or related fields with a minimum work experience of 2/4/6 Years
Salary:15,904
Place of Work:Head office
How to Apply
Qualified applicants are required to submit Original and non-returnable C.V. photo copies of original Documents to Water & Energy Design & Supervision Works Sector manpower requirement supply 2nd floor within 10(Ten) working days of this announcement.
Address:-
Ethiopian Construction Design & Supervision Works Corporation (ECDSWC),
In front of the former Imperial Hotel
ስልክ 251-8-275376
Tel 251-8-494197/011-8-494198
P.O.Box 2561,
Addis Ababa
በአንድ ወቅት ፑቲን ስለ ISIS አሸባሪ ቡድን ላይ ስለከፈቱት ጦርነት ተጠይቀው ሲመልሱ...
''አሸባሪዎችን ይቅር ማለት የፈጣሪ ስራ ነው። የእኔ ስራ እነርሱን ወደ ፈጣሪ መላክ ነው።'' የሩሲያ ፕረዚዳንት ፑቲን
እኛም እንላለን...
መንግስት ሆይ ሕዝብን የሚያሸብር፣ የሚገድል፣ የሚያፈናቅል እና የሚዘርፍን ግለሰብም ሆነ ቡድን አድኖ በመያዝ ለሕግ በማቅረብ በፍፁም ታማኝነት የተጣለበትን ኃላፊነት በመወጣት አገሩን እና ወገኑን ከጥፋት መታደግ ይገባል።
ሰላም ለአገራችን ኢትዮጵያ !!
💚💛❤
🙏🙏🙏
''አሸባሪዎችን ይቅር ማለት የፈጣሪ ስራ ነው። የእኔ ስራ እነርሱን ወደ ፈጣሪ መላክ ነው።'' የሩሲያ ፕረዚዳንት ፑቲን
እኛም እንላለን...
መንግስት ሆይ ሕዝብን የሚያሸብር፣ የሚገድል፣ የሚያፈናቅል እና የሚዘርፍን ግለሰብም ሆነ ቡድን አድኖ በመያዝ ለሕግ በማቅረብ በፍፁም ታማኝነት የተጣለበትን ኃላፊነት በመወጣት አገሩን እና ወገኑን ከጥፋት መታደግ ይገባል።
ሰላም ለአገራችን ኢትዮጵያ !!
💚💛❤
🙏🙏🙏