ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
አዲስ ዘመን ሰኞ ጥቅምት 24 ቀን 2012 ዓ.ም
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኮንስትራክሽን ስራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ሠራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
. የቴክኒክና ሙያ ዲፕሎማ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች የብቃት ማረጋገጫ /COC/ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
.የአገልግሎት ዘመን ከዲግሪ በኋላ የተገኘ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ነው፡፡
.የሁሉም የሥራ መደቦች የሥራ ቦታ አዲስ አበባ ነው፡፡
. የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት የት/ት ማስረጃችሁን ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ ይዛችሁ በግንባር በመቅረብ ቦሌ ደምበል ጌቱ ኮመርሻል አጠገብ ባለው የኮንስትራክሽን ስራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ህንፃ 4ኛ ፎቅ ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
. የመመዝገቢያ ሰዓት ጠዋት 2፡30 እስከ 6፡30 እና ከሰዓት በኋላ ከ7፡30 እስከ 11፡00 ሰዓት ነው፡፡
ሴቶች ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ 0115-58-92-17
የኮንስትራክሽን ስራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን
አዲስ ዘመን ሰኞ ጥቅምት 24 ቀን 2012 ዓ.ም
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኮንስትራክሽን ስራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ከዚህ በታች ባሉት ክፍት የሥራ መደቦች ሠራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
. የቴክኒክና ሙያ ዲፕሎማ ለሚጠይቁ የሥራ መደቦች የብቃት ማረጋገጫ /COC/ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
.የአገልግሎት ዘመን ከዲግሪ በኋላ የተገኘ አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ነው፡፡
.የሁሉም የሥራ መደቦች የሥራ ቦታ አዲስ አበባ ነው፡፡
. የምዝገባ ቀን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር/ ተከታታይ የሥራ ቀናት የት/ት ማስረጃችሁን ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ ይዛችሁ በግንባር በመቅረብ ቦሌ ደምበል ጌቱ ኮመርሻል አጠገብ ባለው የኮንስትራክሽን ስራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን ህንፃ 4ኛ ፎቅ ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
. የመመዝገቢያ ሰዓት ጠዋት 2፡30 እስከ 6፡30 እና ከሰዓት በኋላ ከ7፡30 እስከ 11፡00 ሰዓት ነው፡፡
ሴቶች ይበረታታሉ፡፡
ለበለጠ መረጃ 0115-58-92-17
የኮንስትራክሽን ስራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን