Only in love are unity and duality not in conflict. (Rabindranath Tagore)
=== === ===
አንድ አባት “ሟችም ገዳይም ሁለቱም ሟቾች ናቸው። የቅደም ተከተል ጉዳይ ነው” ብለዋል፡፡
«በሞትን ጊዜ ቂምና በቀላችን አብሮ ይቀበራል። ሁሉም ነገር ይቀራል። ዛሬ እርስ በእርስ የምንጣላው በዘርና በብሔር ጎራ በመለየት ከኢትዮጵያዊነት ከአብሮነት መንፈስ ስለወጣን ነው። በዚህ ምክንያት በሚፈጠር ፀብ ከሞትን ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ግን “አስከሬኑ ታጠበ? ”እንጂ“ እገሌ ታጠበ?”
አይሉንም። ዕድሜ ልካችንን የኖርንለት ስማችን በጥቂት ደቂቃ ይጠፋል።
ለገንዘብ ስንል ወንድማችንን ወገናችንን ለሞት እንመኘዋለን።
ነገር ግን ከሰበሰብነው ሀብት አንዱም ሳይከተለን ዓለምን ወደኋላ እምነትን ከፊት አድርገን እንጓዛለን! የሰበሰብነው ንብረትም ለማናውቀውና ለማንፈልገው ሰው ይሆናል። በእውነት ይህች ዕድሜያችን እንኳን ለጠብ ለፍቅርም አትበቃም።
አእምሯችንን ለጥበብ እንጂ ለፀብ አናነሳሳው አናዘጋጀው። ከወንጀለኞች ጋር ያለበቂ ምክንያት አንተባበር። እናስተውል።
እስኪ የታላላቅ አገሮችን የእነርሱን ድንቅ ጥበብ የአእምሮ ውጤት እንመልከት።
ሰላም ለአገራችን ኢትዮጵያ።
🙏🙏🙏
=== === ===
አንድ አባት “ሟችም ገዳይም ሁለቱም ሟቾች ናቸው። የቅደም ተከተል ጉዳይ ነው” ብለዋል፡፡
«በሞትን ጊዜ ቂምና በቀላችን አብሮ ይቀበራል። ሁሉም ነገር ይቀራል። ዛሬ እርስ በእርስ የምንጣላው በዘርና በብሔር ጎራ በመለየት ከኢትዮጵያዊነት ከአብሮነት መንፈስ ስለወጣን ነው። በዚህ ምክንያት በሚፈጠር ፀብ ከሞትን ከጥቂት ደቂቃ በኋላ ግን “አስከሬኑ ታጠበ? ”እንጂ“ እገሌ ታጠበ?”
አይሉንም። ዕድሜ ልካችንን የኖርንለት ስማችን በጥቂት ደቂቃ ይጠፋል።
ለገንዘብ ስንል ወንድማችንን ወገናችንን ለሞት እንመኘዋለን።
ነገር ግን ከሰበሰብነው ሀብት አንዱም ሳይከተለን ዓለምን ወደኋላ እምነትን ከፊት አድርገን እንጓዛለን! የሰበሰብነው ንብረትም ለማናውቀውና ለማንፈልገው ሰው ይሆናል። በእውነት ይህች ዕድሜያችን እንኳን ለጠብ ለፍቅርም አትበቃም።
አእምሯችንን ለጥበብ እንጂ ለፀብ አናነሳሳው አናዘጋጀው። ከወንጀለኞች ጋር ያለበቂ ምክንያት አንተባበር። እናስተውል።
እስኪ የታላላቅ አገሮችን የእነርሱን ድንቅ ጥበብ የአእምሮ ውጤት እንመልከት።
ሰላም ለአገራችን ኢትዮጵያ።
🙏🙏🙏
‹‹ቀይ መስመር ተጥሷል!››
ፕሬዚዳንት ሳህለ-ወርቅ ዘውዴ
ክብርት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በትዊተር ገፃቸው ያሰፈሩት
Sahle-Work Zewde, a veteran of the United Nation and the diplomatic corps, Ethiopia’s first female president.
ዘርና ሀይማኖት ለፖለቲካ ጥቅም እንዲውሉ ሲደረግ ፤ ንጹሀን ዜጎቻችን በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ ፣ ሲፈናቀሉና ሲንከራተቱ ስናይ ስሜትን ለመግለጽ ቃላት ያጥራል ለቅሶ ፣ ድንጋጤና ሥጋት የብዙዎችን በር አንኳኩቷል ሃዘናቸው ሃዘኔ/ሃዘናችን ነው። ለሀገርና ለህዝብ ጥቅም ሲባል ልናሰምረው እና ልናከብረው የሚገባን ቀይ መስመር ተጥሷል፡፡ አገራችንን ካንዣበበባት ክፉ አዳጋ ለማዳን ሁላችንም ሚና አለን፡፡ የሚመለከታቸው ሁሉ የበኩላቸውን መወጣት አለባቸው፡፡ ቀይ መስመር መጣስ የለበትም እንበል።
ፕሬዚዳንት ሳህለ-ወርቅ ዘውዴ
ክብርት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በትዊተር ገፃቸው ያሰፈሩት
Sahle-Work Zewde, a veteran of the United Nation and the diplomatic corps, Ethiopia’s first female president.
ዘርና ሀይማኖት ለፖለቲካ ጥቅም እንዲውሉ ሲደረግ ፤ ንጹሀን ዜጎቻችን በአሰቃቂ ሁኔታ ሲገደሉ ፣ ሲፈናቀሉና ሲንከራተቱ ስናይ ስሜትን ለመግለጽ ቃላት ያጥራል ለቅሶ ፣ ድንጋጤና ሥጋት የብዙዎችን በር አንኳኩቷል ሃዘናቸው ሃዘኔ/ሃዘናችን ነው። ለሀገርና ለህዝብ ጥቅም ሲባል ልናሰምረው እና ልናከብረው የሚገባን ቀይ መስመር ተጥሷል፡፡ አገራችንን ካንዣበበባት ክፉ አዳጋ ለማዳን ሁላችንም ሚና አለን፡፡ የሚመለከታቸው ሁሉ የበኩላቸውን መወጣት አለባቸው፡፡ ቀይ መስመር መጣስ የለበትም እንበል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ተመልከት ወገኔ ከመባላት የሚመጣውን ሰላም ፍቅር ማጣት ጦርነት ያስከትላል ከዚያ ይሄን አይነት አስከፊ ገፈት ቀማሽ ያደርጋል።
ለሀገር ሰላም ማስተዋል ይቅደም
We should learn from Syria and Yemen.
ለሀገር ሰላም ማስተዋል ይቅደም
We should learn from Syria and Yemen.