Ethio Job Vacancy
46.2K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
ደስ የሚል ቀን ይሁንልን ።!💚💛❤️
NEW JOB VACANCY
For NEW GRADUATES
Awash Bank would like to hire qualified candidates for the following vacancies.
Don’t forget to LIKE and SHARE
NEW JOB VACANCY
Kiya Natural Mineral Water Bottling Factory (Yaaddaanii Ayaanaa) would like to hire qualified candidates for the following vacancies.
Don’t forget to LIKE and SHARE
በድጋሜ ፖስት የሚደረጉ ስትመለከቱ
ለምንም ሳይሆን አይታይም የሚሉ ስላሉ ቢያንስ የተሻለ የሚታይ ለማድረግ ነው
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን ጥቅምት 9 ቀን 2012 ዓ.ም

Vacancy Announcement

Oromia State Leadership Academy (OSLA) is going to launch regular Education in different program of studies. So, it is seeking to recruit competent instructors, Therefore, Interested and qualified applicants are required to submit their application letter specifying for which specialization within 15 working days from the date of announcement in Addis Zemen news paper
Common Criteria for Instructors
1.Applicants shall be currently teaching at higher education institution (universities) and have prior experience,

2.GPA should be BA for male 3:00 for Female 2:75 and MA for male 3.5, for female 3.35 (2011 E.C.higher education institution guideline),

3.Relatedness of both undergraduate (BA) and post graduate (MA) is considered.

4. Salary shall be as per higher education institutions.
Application and Document (CV and Supporting Letter)

Summation System

•. It can be online through contact person address or face to face,

Application Address:

• Oromia State Leadership Academy (Adama Town near by to Abba Geda Hall) Contact Person:

• Dereje Olika (HRM personnel)

Cellphone: 25 1912006251 E-mail Address: derejeolika@gmail.com

Oromia State Leadership Academy (OSLA)
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን ጥቅምት 9 ቀን 2012 ዓ.ም

Vacancy Announcement

Oromia Steel Pipe Mill PLC would like to invite potential applicants for the following positions:

For the position fluency in Afaan Oromo is advantageous.
Duty Station: Factory Site (Sululta)

Applicants who fulfill the minimum requirements are invited to submit their non-returnable application, CV, and copies of testimonials within Ten (10) consecutive days from the first day of announcement to the following address

Oromia Steel Pipe Mill PLC

P.O.Box 8123 Olympia Bole Road in front of GETU Commercial Center Tel. 0115 52 26 81/2731

Oromia Steel Steel Pipe Mill PLC
ዕለተ ሰንበት አዲስ ዘመን ጥቅምት 9 ቀን 2012 ዓ.ም
አዲስ ዘመን ዓርብ ጥቅምት 7 ቀን 2012 ዓ.ም

ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ ማስታወቂያ የጨረታ ማስታወቂያ

በጅማ ዩኒቨርሲቲ የህግና አስተዳደር ኮሌጅ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የስራ መደቦች መምህራንን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።

ማሳሰቢያ፡-

- ወንድ አመልካቾች የማስተርስ ዲግሪያቸው (CGPA 3.50 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪያቸው (CGPA 3.00 እና ከዚያ በላይ

- ለሴት አመልካቾች የማስተርስ ዲግሪቸው (CGPA 3.30 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪያቸው 2.75 እና ከዚያ በላይ

- ለአካል ጉዳተኛ አመልካቾች የማስተርስ ዲግሪያቸው CGPA 3.15 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪያቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ
- ለታዳጊ ክልልና አርብቶ አደሮች አካባቢ ነባር ብሄረሰብ ተወላጅ አመልካቾች የማስተርስ ዲግሪያቸው (CGPA 3.15 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ፤ እንዲሁም

- ከአንድ በላይ የበጎ ልዩነት (Affirmative Action) ተጠቃሚ አመልካቾች የማስተርስ ዲግሪያቸው (CGPA 3.10 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም የመጀመሪ ዲግሪ ውጤታቸው 2.5 እና ከዚያ በላይ የነበራቸው ሆኖ በዩኒቨርሲቲ ቆይታቸው Probation ገብተው የማያውቁ መሆን ይኖርባቸዋል።

- አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ሙሉ የትምህርት ማስረጃቸውን እና ሙሉ መረጃ የሚያሳይ Curriculum Vite በማያያዝ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ሕግና አስተዳደር ኮሌጅ የአስተዳደር ዳይሬክተር ቢሮ በመቅረብ ወይም አዲስ አበባ ቦሌ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ABH CAMPUS ላይ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ጉዳይ ማስፈጸሚያ ቢሮ በመሄድ ማመልከት ይችላሉ።

በጅማ ዩኒቨርሲቲ የህግና አስተዳደር ኮሌጅ