💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Trans Ethiopia Plc
✅ IT strategy & Performance Officer
📌 የትምህርት ደረጃ፡ BSC degree in Computer Engineering, Information Technology (Engineering), Computer Science or related field
📌 የሥራ ልምድ፡ two (2) years of demonstrated experience.
📌 How to apply: use the link ethiopianreporterjobs.com/tr13
✅ IT Solution Architect & Developer
📌 የትምህርት ደረጃ፡ BSC degree in Computer Engineering, Information Technology (Engineering), Computer Science or related field
📌 የሥራ ልምድ፡ two (2) years of demonstrated experience.
📌 How to apply: use the link ethiopianreporterjobs.com/tr14
┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈
💢 Company: Trans Ethiopia Plc
✅ IT strategy & Performance Officer
📌 የትምህርት ደረጃ፡ BSC degree in Computer Engineering, Information Technology (Engineering), Computer Science or related field
📌 የሥራ ልምድ፡ two (2) years of demonstrated experience.
📌 How to apply: use the link ethiopianreporterjobs.com/tr13
✅ IT Solution Architect & Developer
📌 የትምህርት ደረጃ፡ BSC degree in Computer Engineering, Information Technology (Engineering), Computer Science or related field
📌 የሥራ ልምድ፡ two (2) years of demonstrated experience.
📌 How to apply: use the link ethiopianreporterjobs.com/tr14
አንድነት ፓርክ!
Unity park!
ከትናንት በስቲያ ፓርኩን እና በግቢው ውስጥ የተከናወኑ መጠነ ሰፊ እድሳቶችን የውጭ ሚድያ ጋዜጠኞች ጎብኝተን ነበር። ከጉብኝቱ የወሰድኳቸውን የተወሰኑ መረጃዎች ላካፍላችሁ:
📌 አጠቃላይ የፓርኩ ስራ፣ የግቢው አጥር እና አዳዲስ ህንፃዎች ግንባታ፣ የድሮዎቹ ህንፃዎች እድሳት እና ጥገና በግምት 5 ቢልዮን ብር ገደማ ፈጅቷል።
📌 ለፓርኪንግ የሚሆን ሌላ ሰፊ ግንባታ ከግቢው ውጪ ተጀምሯል። ይህም ተጨማሪ 1.5 ቢልዮን ብር ይፈጃል ተብሎ ተገምቷል
📌 ሙሉ ወጪውን የሸፈነው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት ነው
📌 ዘጠኝ ወር የፈጀው ግንባታ እየተከናወነ ባለበት የቁፋሮ ስራ ወቅት የሰው አፅምን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ተሽከርካሪዎች ተቀብረው ተገኝተዋል።
📌 የቀድሞዎቹ ጠ/ሚሮች መለስ ዜናዊ እና ሀይለማርያም ደሳለኝ ይኖሩበት የነበረው ህንፃ የቤት እቃዎች ገብተውለት የእንግዳ መሪዎች ማረፊያ እንዲሆን ታስቧል።
📌 አንዳንድ ግንባታዎች ጥቃቅን ስራ ይቀራቸዋል፣ በተለይ የአንበሳ እና ሌሎች እንስሳት ማረፊያ ቦታ። የአንበሳ ስፍራው "ጥቁር አንበሳ" የተባለው ልዩ አንበሳ መኖርያ ይሆናል። በአጠቃላይ 300 ገደማ እንስሳቶች የፓርኩ የእንስሳት ክፍል ውስጥ ሆነው ለህዝብ እይታ ይውላሉ።
Via Elias Meseret
Unity park!
ከትናንት በስቲያ ፓርኩን እና በግቢው ውስጥ የተከናወኑ መጠነ ሰፊ እድሳቶችን የውጭ ሚድያ ጋዜጠኞች ጎብኝተን ነበር። ከጉብኝቱ የወሰድኳቸውን የተወሰኑ መረጃዎች ላካፍላችሁ:
📌 አጠቃላይ የፓርኩ ስራ፣ የግቢው አጥር እና አዳዲስ ህንፃዎች ግንባታ፣ የድሮዎቹ ህንፃዎች እድሳት እና ጥገና በግምት 5 ቢልዮን ብር ገደማ ፈጅቷል።
📌 ለፓርኪንግ የሚሆን ሌላ ሰፊ ግንባታ ከግቢው ውጪ ተጀምሯል። ይህም ተጨማሪ 1.5 ቢልዮን ብር ይፈጃል ተብሎ ተገምቷል
📌 ሙሉ ወጪውን የሸፈነው የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት ነው
📌 ዘጠኝ ወር የፈጀው ግንባታ እየተከናወነ ባለበት የቁፋሮ ስራ ወቅት የሰው አፅምን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ተሽከርካሪዎች ተቀብረው ተገኝተዋል።
📌 የቀድሞዎቹ ጠ/ሚሮች መለስ ዜናዊ እና ሀይለማርያም ደሳለኝ ይኖሩበት የነበረው ህንፃ የቤት እቃዎች ገብተውለት የእንግዳ መሪዎች ማረፊያ እንዲሆን ታስቧል።
📌 አንዳንድ ግንባታዎች ጥቃቅን ስራ ይቀራቸዋል፣ በተለይ የአንበሳ እና ሌሎች እንስሳት ማረፊያ ቦታ። የአንበሳ ስፍራው "ጥቁር አንበሳ" የተባለው ልዩ አንበሳ መኖርያ ይሆናል። በአጠቃላይ 300 ገደማ እንስሳቶች የፓርኩ የእንስሳት ክፍል ውስጥ ሆነው ለህዝብ እይታ ይውላሉ።
Via Elias Meseret