Ethio Job Vacancy
46.1K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
እንደምን አደርሽ እማማ ኢትዮጵያ?
ሰላም ላንቺ ይሁን
💚💛
🙏🙏🙏
Fake News Alert

የከፍተኛ ትምሕርት ተቋማት የአካዳሚክ ሠራተኞች የዕድገት መሠላልና የደሞዝ ስኬል ማሻሻያ ተደረገ በሚል በማኅበራዊ "ሚዲያ" የሚሠራጨው መረጃ ሐሰት መሆኑን የሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
ለሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ነባርና አዲስ ገቢ ተማሪዎች፦

ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በቅድሚያ ለመላው ተማሪዎቹ እንኳን ለ2012 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ! አደረሰን እያለ ተማሪዎቹን የመግቢያ ጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ያሳውቃል፡፡

1ኛ/ ለዋናው ወይም የሚዛን ግቢ ተማሪዎች የነባር ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ መስከረም 26 እና 27/2012 ሲሆን ለአዲስ ገቢ /ፍሬሽ/ የሚዛን ግቢ ተማሪዎች መግቢያ በተመለከተ ደግሞ መስከረም 30 እና ጥቅምት 1 ቀን 2012ዓ/ም መሆኑን ይገልጻል፡፡

2ኛ/ ለቴፒ ግቢ ነባር ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ በሚመለከት ነባር ተማሪዎች መስከረም 30 እና ጥቅምት 1 ቀን 2012 ዓ/ም ሲሆን የቴፒ ግቢ አዲስ ገቢ /ፍሬሽ ተማሪዎች ደግሞ ጥቅምት 3 እና 4 ቀን 2012 ዓ/ም መሆኑን እያሳወቅን ከዚህ ጊዜ ውጭ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚተላለፍትን መግለጫዎች በማየት ትክክለኛው የመግቢያ ጊዜ ባለመለየት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ በመምጣት ከሚደርስባችሁ መጉላላት ራሳችሁን እንድትጠብቁ እናሳስባለን፡፡

በመጨረሻም ዩኒቨርሲቲው ከመላው የአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በመሆን ሊቀበላችሁ ዝግጅቱን ሁሉ አጠናቆ የእናንተን መምጣት በጉጉትና በናፍቆት እየጠበቀ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

መልካም የትምህርት ጊዜ!
የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
• ቂም ስንይዝ ሕዋሳት ይከፋቸዋል!
• ጥላቻ ሲኖረን እያንዳንዱ ሕዋሶቻችን ተጎጂ ናቸው!

"አስተሳሰባችን ሕይወታችን ነው። አስተሳሰባችን ሥሜታችንን ይፈጥራል። ሥሜታችን ደግሞ ወደ ድርጊት ይለወጣል። እንግዲህ ድርጊታችን ነው ሕይወታችን። ልቤ ውስጥ ቂም ከያዝኩ፤ ሕሊናዬ ውስጥ ጥላቻ ከነገሠ ሕይወቴን ያቆሽሸዋል። የእኔ ሕይወት ደግሞ የአንተን ሕይወት ስለሚነካ የእኔ መቆሸሽ ለአንተም ይተርፋል። ስለዚህ የልቤና አዕምሮዬ መቆሸሽ የሚያሳፍረኝ ጊዜ ይመጣል ብዬ አስባለሁ።"
ዶ/ር ሠላም አክሊሉ (በጤና ይስጥልን!)
የዋሽንግተን ፖስት ዘገባ እንደሚያሳየው አትሌቶች ቢዋሀዱም ተፎካካሪ ደጋፊዎች ግን የኢትዮጵያን መከፋፈል አሳይተዋል ይላል።‼️
ያሳዝናል
ኢትዮጵያዊነት ይለምልም
ዘረኝነት ይውደም
ቅር ያለው ቅራሪ ይጠጣ
#የመከነ_ትውልድ
ቀነኒሳ በቀለ ስለ ኢትዮጵያ..

"እናት ሀገር ኢትዮጵያ
እናት ሀገር ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ....... የኛ መመኪያ።"
የጎንደር ከተማ ውሀ ተመርዟል?‼️

የከተማው ውሀ እና ፍሳሽ አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀይማኖት በለጠ ከደቂቃዎች በፊት በስልክ የነገሩኝ:

"በሶሻል ሚድያ የሚናፈሰውን ይህን ወሬ ሰምተነዋል። ነገር ግን ወሬው የሀሰት እና ህዝብን ለመረበሽ የተሰራጨ ነው። ይህን እያሰራጨ ያለው የተደራጀ ሀይል ነው። ሁሌ ግርግር ሲፈጠር እንዲህ አይነት የሀሰት ወሬ እየተለመደ ነው። ውሃው እንደሁሌው የተደራጀ የ24 ሰአት ጥበቃ እየተደረገለት ነው። ምንም አይነት የተፈጠረ ችግር የለም፣ በላቦራቶሪ ተጣርቶም ችግር እንደሌለበት ተረጋግጧል። በአካባቢው ሚድያ ዛሬ ጠዋት መልእክት እናስተላልፋለን።"

©Eliyas Meseret
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ሠልጣኝ ኦፊሰርነት ተወዳደራችሁ ያለፋችሁ ስም ዝርዝር
💢 በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን የሥራ ማስታወቂያዎች ለማግኘት ethiopianreporterjobs.com ይጎብኙ ! Job Openings Posted ! Apply Online ! ወዳጅ ዘመድዎ እንዲደርሰው ሼር በማድረግ ያሳውቁ።

┈┈┈••●◉◉●••┈┈┈

💢 Company: St.Gebriel millennium clinic




ክሊኒካል ነርስ

📌 የትምህርት ደረጃ፡ ዲፕሎማ
📌 የሥራ ልምድ፡ 0 አመት
📌 How to apply: use the link http://bit.ly/2n6qc1s
If it's visible