Ethio Job Vacancy
46.1K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 23/2011 ዓ.ም (29 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen magazine
National Animal Health and Research Institute
3 - ቦታዎች በ0አመት 9 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ብሔራዊ የእንስሳት ዝርያ ማሻሻያ ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት ሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

1. የሥራ መደቡ ከሚጠይቀው የትምህርት ደረጃ እና የሥራ ልምድ በላይ ማስረጃ ያላቸው መወዳደር ይችላሉ፡፡

2. የምዝገባው ጊዜ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፡፡

3. የኮሌጅ ዲፕሎማ በሚጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ ተወዳደሪዎች የብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4. የመመዝገቢያ ቦታ፡- በኢንስቲትዩቱ እና በሆለታ አስኳል መንጋ አስተዳደር የሰው ሃብት ልማት አስተዳደር ቢሮ ውስጥ ነው፡፡ 5. የፈተናው ቀን ወደ ፊት የሚገለጽ ይሆናል፡፡

አድራሻ ፡-ከአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ሕንጻ ከፍ ብሎ በሚገኘው የሸዋ ዳቦ መጋገሪያ ፊት ለፊት 500 ሜትር ገባ ብሎ ነው፡፡

ብሔራዊ የእንስሳት ዝርያ ማሻሻያ ኢንስቲትዩት
የASTU/AASTU የመመዝገቢያ መስፈርት❗️

ለኢትዮጵያ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2012 ዓ.ም መግቢያ ፈተና የምዝገባ ጥሪ!
የምዝገባ ጊዜ፡- ከነሐሴ 23 -ጳጉሜ 03
የምዝገባ ቦታ፦ የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online) በ www.aastu.edu.et ,
www.astu.edu.et ድህረ ገፅ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ፈተናው የሚሰጥበት ቀን፡-
በማስታወቂያ እና በዩኒቨርሲቲዎቹ ዌብሳይት የሚገለጽ ይሆናል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፡-
በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡
ማሳሰቢያ፡- •ለምዝገባና ለፈተና ምንም አይነት ክፍያ አይጠየቅም፣
•ከሚመዘገቡት አመልካቾች ውስጥ ለፈተና የሚቀርቡት ስም ዝርዝራቸው በሚከተሉት ድረ-ገፆች፡-
www.aastu.edu.et , www.astu.edu.et
እንደአመቺነቱም በስልክ አጭር የጽሑፍ መልዕክት የሚገለፅ ይሆናል፡፡

•አመልካቾች ከወዲሁ ፈተናው በሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች፣ ማለትም የመሰናዶ (11ኛ እና 12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብና እንግሊዝኛ እንዲዘጋጁ ይመከራል፡፡
•ፈተና የሚሰጠው በቀጥታ (online) ስለሆነ አመልካቾች በፈተና ጊዜ ሊያጋጥም የሚችል ግራ መጋባትን ለማስቀረት በምዝገባ ጊዜ ከመመዝገቢያ ፎርማቱ ጋር ተያይዞ የቀረበውን የሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ ይመከራል፡፡

•አመልካቾች ለፈተና ሲቀርቡ የ2011 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት፣ የሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
Job Seekers, You can get Job vacancoies here
ቴሌግራም ይጠቀማሉ? ግሩፓችንን ይቀላቀሉ እና በሪፓርተር ጋዜጣ የሚወጡትን አዳዲስ ስራዎችን በየቀኑ ያግኙ ይህንን ሊንክ ይጠቀሙ https://t.me/joinchat/AAAAAER0fxVCYExABN8Y0Q
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 23/2011 ዓ.ም (29 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen magazine
Zagol milk (Melkam Endale Dairy Farm)
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የመጨረሻ ማሳሰቢያ
************ ************* **********
ማንኛውም የመንግስት ዩኒቨርሲቲ ኤጀንሲው በግልጽ የእውቅና ፈቃድ ካልሰጣቸው ሀገር በቀል እና ድንበር ተሻጋሪ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር እንዲሁም ከ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ጋር በመስማማት ህጋዊ ባልሆነ መንገድ በትብብር ማስተማር እንደማይችል በ2000 ዓ.ም. እና በ2007 ዓ.ም. ደብዳቤ መጻፉ ይታወሳል፤ ነገር ግን አሁንም የተሰጠውን መመሪያ በመተላለፍ በመገናኛ ብዙሃን ማስታወቂያ የሚያስነግሩ መኖራቸውን ለማረጋገጥ ችለናል፡፡ በመሆኑም ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከዚህ በታች የተመለከተው የመጨረሻ ማሳሰቢያ ሰኔ 27/2011 ዓ.ም. ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በኩል የተሰጠ መሆኑን እየገለጽን ይህን ተላልፎ በሚገኝ ተቋም ተገቢው እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ማስታወቂያ የሚያስነግሩ የመገናኛ ብዙሃንም ጥንቃቄ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ
ዋሸሁ እንንዴ....?
😕😕😕
ግራዝማች ሺህበቪህ: Left leader thousand by thousand 🤣🤣🤣🤣
ራሳችሁን ከአጭበርባሪዎች ጠብቁ!

"ከሰሞኑን በሞባይል ካርድ ላይ Fake መስራት ተጀምሯል። 50 ወይም 100 ብር ካርድ ብለክ ገዝተህ የ50 ብሩ ካርድ ተፍቆ ላዩ ላይ የ5 ብር ወይም የ10 ብር ሚስጥር ቁጥር አድርገውበት እሱን ሸፍነው ነው የሚሸጡት። ለምሳሌ እኔ 50 ብር ገዝቼ ስሞላው የ5 ብር ነው። ሰዎች ካርድ ሲገዙ አጠገባቸው ሆነው ይሙሉ። በተጨማሪ ፎቶው ላይ እንደሚታየው ካርድ ቁጥሩ አካባቢ ምንም አይነት የተፋቀ ነገር እንደሌለው ያረጋግጡ"
ከመደበኛው ውጭ በሆነ መልክ የማጭበርበር ዘዴ ስለሚጠቀሙ ብትችሉ ከ Yimulu ወኪል መግዛት CBE Birr, ... ሌሎችን አማራጮች መጠቀም መልካም ነው። በተለይ የ50 ብር እና ከዛ በላይ ካርድ ለምትጠቀሙ ጥንቃቄ። በእርግጥ ሁላችንም እንደ አቅማችን ስለሆነ የምንገዛው 5-ብርም ብትሆን ያለምክንያት ስትጠፋ ከባድ ነው።
New_vacancy_zero_year_experience
SRSAI: Posted date: August 26/2019
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 24/2011 ዓ.ም (30 August 2019) G.C
Advert on Addis Zemen magazine
Ministry Of Agriculture
56 - ቦታዎች በ0አመት