Ethio Job Vacancy
46.1K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2012 ዓ.ም. በማታ መርሃግብር ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አመልካቾችን ይጋብዛል። በዚህም መሰረት አመልካቾች የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፦

1. በዲግሪያችሁ ለምታመለክቱ 40 ብር በመክፈል የወጪ መጋራት ያጠናቀቃችሁበትን የሚገልፅ ደብዳቤ ከትምህርት ማስረጃ ማቅረብ፤

2. በዲፕሎማችሁ ለምታመለክቱ150 ብር በመክፈል ከትምህርት ማስረጃ ጋር የCOC ደረጃ 3 ወይም 4 ማቅረብ

3. ዲፕሎማችሁ የአስተማሪነት ሆኖ ለምታመለክቱ 150 ብር በመክፈል ዲፕሎማ በጨረሳችሁበት የትምህርት አይነት ብቻ በመመዝገብ የትምህርት ማስረጃ ማቅረብ

4. ለPreparatory አመልካቾች ከ2004-2011ዓ.ም. ድረስ ብቻ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብን የምታሟሉ 40 ብር በመክፈል ከትምህርት ማስረጃ ጋር በማያያዝ ማቅረብ

5. ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች በተለያየ ምክንያት አቋርጣችሁ ለምታመለክቱ የወጪ መጋራት ያጠናቀቃችሁበትን የሚገልፅ ደብዳቤ 40 ብር በመክፈል ከትምህርት ማስረጃ ጋር በማያያዝ ማቅረብ

6. ለያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት እና ለአለ ፈለግ ስእል ትምህርት ቤት በቀን መርሃ ግብር ማመልከት የሚችሉት በPreparatory ከ2004-2010 ዓ.ም. ተምረው የጨረሱና ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መስፈርት መሰረት ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ነጥብን አምጥተው ለነበሩ የወጪ መጋራት ክፍያ ያጠናቀቁበትን ደብዳቤ ከትምህርት ማስረጃ ጋር ማያያዝ፡፡

የምዝገባ ቀን-ከነሐሴ 20 እስከ ጳጉሜ 1 2011 ዓ.ም
የምዝገባ ቦታ-በሬጅስትራር ህንፃ ቢሮ ቁጥር 203
የክፍያ ቦታ-ከሬጅስትራር ህንፃ ቢሮ ቁጥር 7 ወይም 8

ማሳሰቢያ፡-

1. አመልካቾች በዩኒቨርስቲው ድረ-ገጽ (portal.aau.edu.et ) ላይ ማመልከትና የመመዝገቢያ ቁጥሩን በመያዝ የትምህርት ማስረጃ አንድ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

2. በዲፕሎማ አመልካቾች የዩኒቨርስቲውን የመግቢያ ፈተና ጊዜን ፤ የትምህርት ክፍሎቹን ዝርዝር እና ተጨማሪ ማብራሪያ ከዩኒቨርስቲው ድረገጽ (www.aau.edu.et) እና (www.portal.aau.edu.et) ማግኘት የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡

#አአዩ_ሬጅስትራር
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 17/2011 (23 August 2019)
Advert on Addis Zemen Magazine
Meles Zenawi Leadership School
1 - ቦታ በ0አመት 27 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 17/2011 (23 August 2019)
Advert on Addis Zemen Magazine
Meles Zenawi Leadership School
1 - ቦታ በ0አመት 27 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 17/2011 (23 August 2019)
Advert on Addis Zemen Magazine
Ministry of Urban Development and Housing
6 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 18/2011 (24 August 2019)
Advert on Addis Zemen Magazine
Bahir Dar University
214 - ቦታዎች በ0አመት
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት
https://www.facebook.com/groups/2085932031709757/
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
ነሐሴ 18/2011 (24 August 2019)
Advert on Addis Zemen Magazine
Bahir Dar University
214 - ቦታዎች በ0አመት
ሌሎች ስራዎችን ለማየት ይህንን ሊንክ ይጫኑት
https://www.facebook.com/groups/2085932031709757/
ክፍት የሥራ ቦታ ማ ስታወቂያ
ክፍት የሥራ ቦታ ማ ስታወቂያ
EXTERNAL VACANCY ANNOUNCEMENT
ORGANISATION Maranque Plants PLC is a flower propagation company with strong ties in Eastern Africa. For the past 11 plus years we have been growing Chrysanthemum and Ornamental cuttings on an expanding farm in Arsi Zone. We are situated 40 kilometres east of Sodore, between Donni and Alaga Dore. This is 1.5 hour driving from Nazareth.
POSITION: Export Truck Driver : We are looking for an experienced export truck Driver who is responsible to collect cuttings from our farm located in Arsi zone (3 hours driving from Addis Ababa) and delivers to Bole International Airport plus he/she is also responsible to collect equipment from other companies and deliver to our company. The employee will drive cold truck mainly and/or other company vehicle to transport supplies and equipment when necessary.
MINIMUM REQUIREMENTS •Minimum of 3 Years experience
•Driving Licence
DESIRED SKILLS:
•Ability to work independently and responsibly
• Experience driving cold trucks is advantageous
SALARY: negotiable
Note: Working place is in Oromiya region, Arsi Zone, Jeju Woreda 1.5 hours driving from Nazareth. Interested applicants should send their application letter, CV and relevant testimonials through the following address until 31 August 2019:
Email: ym@maranqueplants.com; fmy@maranqueplants.com ; nebyat@maranqueplants.com
P.O.Box 14262 Addis Ababa Ethiopia
Tell: 022-119-09-24/25
For more information visit our website: www.maranqueplants. groeit.nl Please make sure that your emails are not larger than 5MB.
Maranque Plants PLC