Ethio Job Vacancy
46.2K subscribers
23.2K photos
63 videos
157 files
19.5K links
አዳዲስ እና ወቅታዊ የሥራ ቅጥር ማስታወቂያዎችን ከተለያዩ ጋዜጦችና ድረ ገጾች ለሥራ ፈላጊዎች መረጃ መስጠት ነው።
Post New Job vacancies to Who are looking jobs.
Group discussion https://t.me/+uGe3tVg5jF4yZjk0
Download Telegram
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ሐምሌ 21/2011 (28 July 2019)
Advert on Addis Zemen

ማሳሰቢያ፤

- የመመዝገቢያ ጊዜ ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፤

- የምዝገባቦታ፡-1 በዩኒቨርስቲው የሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ፤ 2/ኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰ/ሀ/ል/አስ/ቡድን፤3/ ዳውሮ ታርጫ ካምካስ የሰው ሀብት ቡድን ይሆናል፤

- አመልካቾች አስፈላጊ የሆኑ የት/ት እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻቸውን የማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ እና ዋናውን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

- የፈተናው ወቅት ምዝገባው እንደተጠናቀቀ በውስጥ ማስታወቂያ ሰሌዳ ይገለጻል፡፡

- ለመጀመሪያ ዲግሪ ተወዳዳሪዎች ውጤት ለወንድ 3.25 እና ለሴት አመልካቾች 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት

- ለአካል ጉዳተኛ 2.75 እና ከዚያ በላይ በሌክቸረር ማዕረግ ለመቀጠር

- ለወንዶች 3.50 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤት 3.00 እና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፤

- ለሴቶች 3.35 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም በመጀመሪያ ዲግሪ 2.75 እና ከዚያ በላይ - ለአካል ጉዳተኞች 3.15 እና ከዚያ በላይ እንደዚሁም በመጀመሪያ ዲግሪ ውጤታቸው 2.50 እና ከዚያ በላይ ያላቸው

- የመመረቂያ ጽሑፍ B+, Very good ወይም ተመጣጣኝ ያስመዘገበ መሆኑን፤እንዲሁም ሌሎች ያልተዘረዘሩ በመንግስት ከፍተኛ ት/ተቋማት ነሐሴ 07/2010 ጸድቆ በወጣው መመሪያ መሠረት መሆኑን እንገልጻለን፡፡

- በቴ/ሙያ ከደረጃ 1-5 /LEVEL/ የሰለጠኑ አመልካቾች የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ( COC) ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

- በግንባር መቅረብ የማይችሉ አመልካቾች በዩኒቨርስቲው ፖስታ ሣጥን ቁጥር 138 በመላክ መመዝገብ የሚችሉ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ የሚመጡ ፖስታዎች ተቀባይነት የላቸውም፤

• ለተጨማሪ መረጃ፡- የዋናው ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 046 551 4952 /046 180 0602

- የኦቶና ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ የሰው ሀብት ቡድን ስልክ ቁጥር - 046 551 13 19

- የዳውሮ ታርጫ ካምፓስ ስልክ ቁጥር - 047 345 05 68

WOLAITA SODO UNIVERSTIY
ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ በሳውዲ አረቢያ
NEW JOBS VACANCY
ሐምሌ 21/2011 ዓ.ም
Advert on The Ethiopian Herald

Place of Application

* Interested Applicants who meet the minimum requirements should submitted their applicant letter together with non returnable CV and copies of supporting documents to Haramaya University Human resource Management and Development Directorate Office, Administration Building 1st Floor, Room No.114 or Haramaya University Liaison Office at Addis Ababa, Arat Kilo. Former Germany Cultural Institute Building, Office No.15.

Deadline for Application:

* Within 5 (Five) Working days after the announcement of this vacancy

Application Instruction

* For GA I Applicants Minimum CGPA of >3.25 for Male and for Female 3.00

CGPA for Lecturer Applicants - > 3.5 for Male applicants and the undergraduate CGPA should not be less than 3.00 - > 3.35 for Female Applicants and the undergraduate CGPA should not be less than 2.75 - > 3.15 for applicants with Disabilities and the undergraduate CGPA should not be less than 2.5 *For Lecturer Applicants his/her thesis has to be B+ or equivalent

Haramaya University
ሐምሌ 19/2011 (26 July 2019)
Advert on Addis Zemen
Kechene Area Weft Wholesaler S.C
Kechene Area Weft Wholesaler S.C Would like to hire Qualified candidates in Accounting , Location of these jobs will be Addis Ababa , 
jobs category: Accounting and Finance
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ሐምሌ 19/2011 (26 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Central Statistical Agency
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ሐምሌ 19/2011 (26 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Oromiya Environment, Forest and Climate Change Authority
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
#New_vacancy_zero_year_experience
🏞Awash Insurance Company S.C

Position: Junior Underwriter-Trainee
Job Type: Full-time
📍Place of Work: Addis Ababa
♦️Application Deadline: Aug, 3/2019
Job Requirement

Qualification: Bachelor of Arts in Accounting, Economics, Management or related field of study with minimum CGPA of 2.5

Experience: 0-year experience

Required Number: 10

Age: Below 35 years


How to Apply

Interested applicants should send non-returnable CV and copies of relevant credentials together with their handwritten application within 7 days of the appearance of this announcement to:

Human Capital Management Directorate

Awash Insurance Compay S.C

P.O.Box 12637, Addis Ababa

✴️N.B Hand delivered applications will not be accepted