ሐምሌ 12/2011 (19 July 2019)
Advert on The Ethiopian Herald
Coalition For Dialogue On Africa
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on The Ethiopian Herald
Coalition For Dialogue On Africa
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ
ሐምሌ 11/2011 (18 July 2019)
Advert on Addis Zemen
Dire Dawa University
ማሳሰቢያ ፡- 1) አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ኮፒ ይዛችሁ መቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
2) ከግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ግብር የተከፈለባቸው ለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
3) በዲፕሎማ እና ከቴክኒክና ሙያ ለሚቀርቡ የት/ት ዝግጅቶች COC መቅረብ አለበት
4) ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
5) ምዝገባው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት የምዝገባ ቦታ
* ድሬደዋ፡የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር B – 4 እና
* አዲስ አበባ፡ አሜሪካን ኢምባሲ ፊት ለፊት የትምህርት እቃዎች ማምረቻና ስርጭት ጽ/ቤት በሚገኘው ጉዳይ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ይካሄዳል፡፡
* አዲስ አበባ፡ ስልክ ቁጥር፡- 0111-26-01-24
* ድሬደዋ፡ ስልክ ቁጥር፡- 0251127975
* ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1362
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
ሐምሌ 11/2011 (18 July 2019)
Advert on Addis Zemen
Dire Dawa University
ማሳሰቢያ ፡- 1) አመልካቾች ለምዝገባ በምትመጡበት ጊዜ የትምህርት እና የሥራ ልምድ ማስረጃ ኦርጅናልና የማይመለስ ኮፒ ይዛችሁ መቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
2) ከግል ድርጅቶች የሚቀርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ግብር የተከፈለባቸው ለመሆናቸው ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
3) በዲፕሎማ እና ከቴክኒክና ሙያ ለሚቀርቡ የት/ት ዝግጅቶች COC መቅረብ አለበት
4) ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ
5) ምዝገባው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት የምዝገባ ቦታ
* ድሬደዋ፡የሰው ሀብት ስራ አመራር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር B – 4 እና
* አዲስ አበባ፡ አሜሪካን ኢምባሲ ፊት ለፊት የትምህርት እቃዎች ማምረቻና ስርጭት ጽ/ቤት በሚገኘው ጉዳይ አስፈጻሚ ጽ/ቤት ይካሄዳል፡፡
* አዲስ አበባ፡ ስልክ ቁጥር፡- 0111-26-01-24
* ድሬደዋ፡ ስልክ ቁጥር፡- 0251127975
* ፖስታ ሳጥን ቁጥር 1362
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ በሳውዲ አረቢያ
ለሁሉም የስራ መደቦች ላይ ለሚመዘገቡ ሰራተኞች ጥቅል ማሳሰቢያ
- እድሜ፡- ከ21-40
- የቅጥር ቆይታ፡- 2 ዓመት
- ስራው የተገኘበት ሀገር ሳውዲ አረቢያ ጅዳ
- የደርሶ መልስ ትራስስፖርት በአሰሪው ይሸፈናል
- የስልክ አቅርቦት ይመቻቻል
- ደመወዝ በየወሩ ይከፈላል
- ኤጀንሲው ለሚሰጠው ለማንኛውም አይነት አገልግሎት ምንም አይነት ክፍያ አያስከፍልም
- አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ወቅቱ ያላለፈበት የቀበሌ መታወቂያ ፣ የትምህርት ማስረጃ ፣ የስራ ልምድና የብቃት ማረጋገጫ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በማያያዝ በኤጀንሲው ቢሮ በግንባር ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡
አድራሻ፡- አዲስ አበባ ጎጃም በረንዳ አራት መንታ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 11 ስልክ ቁጥር፦ 0922223892 / 0989619116 ዘውመን በውጭ ሀገር ስራና ሠራተኛ አገናኝ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
ለሁሉም የስራ መደቦች ላይ ለሚመዘገቡ ሰራተኞች ጥቅል ማሳሰቢያ
- እድሜ፡- ከ21-40
- የቅጥር ቆይታ፡- 2 ዓመት
- ስራው የተገኘበት ሀገር ሳውዲ አረቢያ ጅዳ
- የደርሶ መልስ ትራስስፖርት በአሰሪው ይሸፈናል
- የስልክ አቅርቦት ይመቻቻል
- ደመወዝ በየወሩ ይከፈላል
- ኤጀንሲው ለሚሰጠው ለማንኛውም አይነት አገልግሎት ምንም አይነት ክፍያ አያስከፍልም
- አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ወቅቱ ያላለፈበት የቀበሌ መታወቂያ ፣ የትምህርት ማስረጃ ፣ የስራ ልምድና የብቃት ማረጋገጫ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ በማያያዝ በኤጀንሲው ቢሮ በግንባር ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡
አድራሻ፡- አዲስ አበባ ጎጃም በረንዳ አራት መንታ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 11 ስልክ ቁጥር፦ 0922223892 / 0989619116 ዘውመን በውጭ ሀገር ስራና ሠራተኛ አገናኝ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር