ግንቦት 23/2011 (31 May 2019)
Advert on Addis Zemen
Addis Ababa Science and Technology University (AASTU)
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
Advert on Addis Zemen
Addis Ababa Science and Technology University (AASTU)
1 - ቦታ ልምድ ላለው/ላላት
ግንቦት 23/2011 (31 May 2019)
Advert on Addis Zemen
Meles Zenawi Leadership School
1 - ቦታ በ0አመት 24 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
Advert on Addis Zemen
Meles Zenawi Leadership School
1 - ቦታ በ0አመት 24 - ቦታዎች ልምድ ላላቸው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢትዮጵያዊ ጀግኖች አባቶቻችን በ1951 ለደቡብ ኮርያ ያደረጉት መስዋትነት።
የሰው ልጅ የአይኪው ክብረ ወሰን በ11 አመቷ ታዳጊ ተሰበረ
***************
የ11 አመትዋ ኢራናዊት የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪ ከአልበርት አንስታይንና ከፕሮፌሰር ስቴፈን ሀውኪንግ የሚበልጥ ከፍተኛ የአእምሮ ሚዛን (IQ) እንዳላት መታወቁ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡
ባለ ብሩህ አእምሮዋ ታዳጊ በብሪታኒያ የአእምሮ ሚዛን (IQ) ፈተና ያመጣችው ውጤት ከታወቁት የአለማችን ሊቆች በላይ መሆኑ ነው የተገለፀው፡፡
ታራ ሻሪፊ የተባለችው ታዳጊ እስካሁን በእዉቀት ልኬት በታላላቅ ሰዎች ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን መስበር ችላለች፡፡
“ጂኒየስ ቤንችማርክ’’ ተብሎ የተቀመጠውን 140 ወለል በማለፍ 162 ነጥብ አስመዝግባለች፡፡
ታዳጊዋ ባስመዘገበችው ውጤት አንስታይንን እና የፊዚክሱ ተመራማሪ ስቴፈን ሀውኪንግን በ2 ነጥብ በልጣለች ነው የተባለው፡፡
በዚህ ጥናት ታዳጊዋ ከፍተኛ የአእምሮ ሚዛን (IQ) አላቸው ተብለው ከተሰየሙ ግለሰቦች ተርታ ተመድባለች፡፡
ታዳጊዋ ወደፊት የሂሳብ ሊቅ መሆን እንደምትፈልግም ነው የተናገረችው፡፡
ምንጭ፡- ኔክስት ሻርክ
***************
የ11 አመትዋ ኢራናዊት የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪ ከአልበርት አንስታይንና ከፕሮፌሰር ስቴፈን ሀውኪንግ የሚበልጥ ከፍተኛ የአእምሮ ሚዛን (IQ) እንዳላት መታወቁ አነጋጋሪ ሆኗል፡፡
ባለ ብሩህ አእምሮዋ ታዳጊ በብሪታኒያ የአእምሮ ሚዛን (IQ) ፈተና ያመጣችው ውጤት ከታወቁት የአለማችን ሊቆች በላይ መሆኑ ነው የተገለፀው፡፡
ታራ ሻሪፊ የተባለችው ታዳጊ እስካሁን በእዉቀት ልኬት በታላላቅ ሰዎች ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን መስበር ችላለች፡፡
“ጂኒየስ ቤንችማርክ’’ ተብሎ የተቀመጠውን 140 ወለል በማለፍ 162 ነጥብ አስመዝግባለች፡፡
ታዳጊዋ ባስመዘገበችው ውጤት አንስታይንን እና የፊዚክሱ ተመራማሪ ስቴፈን ሀውኪንግን በ2 ነጥብ በልጣለች ነው የተባለው፡፡
በዚህ ጥናት ታዳጊዋ ከፍተኛ የአእምሮ ሚዛን (IQ) አላቸው ተብለው ከተሰየሙ ግለሰቦች ተርታ ተመድባለች፡፡
ታዳጊዋ ወደፊት የሂሳብ ሊቅ መሆን እንደምትፈልግም ነው የተናገረችው፡፡
ምንጭ፡- ኔክስት ሻርክ