#UPDATE
በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ከ24 ሺህ አለፉ!
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 11,881 የላብራቶሪ ምርመራ 584 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 285 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 24,175 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 440 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 10,696 ናቸው።
አዳዲስ ወቅታዊ መረጃ በቴሌግራም ቻናል ይከታተሉ።
@citizensjouranalethiopia
@citizensjouranalethiopia
በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ከ24 ሺህ አለፉ!
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 11,881 የላብራቶሪ ምርመራ 584 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 285 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 24,175 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 440 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 10,696 ናቸው።
አዳዲስ ወቅታዊ መረጃ በቴሌግራም ቻናል ይከታተሉ።
@citizensjouranalethiopia
@citizensjouranalethiopia
Forwarded from Citizens Journal ኢትዮጵያ
#UPDATE
የከፍተኛ ትምህርት ማስቀጠያ ቅድመዝግጅት እና የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በጅማ ዩኒቨርስቲ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በመድረኩ በያዝነዉ አመት ትምህርት ለማስቀጠል እንደ ቅድመ-ሁኔታ የቀረቡ ሃሳቦች ናቸዉ በዉይይትና ግምገማ መድረኩ ላይ ሃሳብ ተሰጥቶባቸዉ እንደሚፀድቁ ይጠበቃል።
በዚህም:-
- በክፍል ዉስጥ የተማሪዎችን ቁጥር ከ25 እስከ 30 ማድረግ
- የመማሪያ ክፍሎች ከዚህ ቀደም ከሚይዙት የተማሪ ብዛት በግማሽ መቀነስ
- በአንድ መኝታ ክፍል ከ4 ያልበለጡ ተማሪዎችን መመደብ
- የመማር ማስተማር ሂደቱን በክፍል ዉስጥ ዉስን ግዜ አድርጎ ተማሪዎች አብዛኛዉን ግዜ በመኝታ ክፍላቸዉና በቤተ-መፅሐፍት እንዲያደርጉ ማመቻቸት
- የአንድ ክፍለ ግዜ ርዝመት እስከ 35 ደቂቃ እንዲሆን ማድረግ እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲረጋገጥ ከፌደራል
- ክልሎች እና እስከ ዞኖች ድረስ ካለዉ መዋቅር ጋር በቅንጅት መስራት እንደ ሀሳብ ቀርበዋል።
በዛሬው ዕለት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጉዳዩ ላይ እደደሚወያይና ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል።
Via TIKVAHETH
የከፍተኛ ትምህርት ማስቀጠያ ቅድመዝግጅት እና የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በጅማ ዩኒቨርስቲ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በመድረኩ በያዝነዉ አመት ትምህርት ለማስቀጠል እንደ ቅድመ-ሁኔታ የቀረቡ ሃሳቦች ናቸዉ በዉይይትና ግምገማ መድረኩ ላይ ሃሳብ ተሰጥቶባቸዉ እንደሚፀድቁ ይጠበቃል።
በዚህም:-
- በክፍል ዉስጥ የተማሪዎችን ቁጥር ከ25 እስከ 30 ማድረግ
- የመማሪያ ክፍሎች ከዚህ ቀደም ከሚይዙት የተማሪ ብዛት በግማሽ መቀነስ
- በአንድ መኝታ ክፍል ከ4 ያልበለጡ ተማሪዎችን መመደብ
- የመማር ማስተማር ሂደቱን በክፍል ዉስጥ ዉስን ግዜ አድርጎ ተማሪዎች አብዛኛዉን ግዜ በመኝታ ክፍላቸዉና በቤተ-መፅሐፍት እንዲያደርጉ ማመቻቸት
- የአንድ ክፍለ ግዜ ርዝመት እስከ 35 ደቂቃ እንዲሆን ማድረግ እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት እንዲረጋገጥ ከፌደራል
- ክልሎች እና እስከ ዞኖች ድረስ ካለዉ መዋቅር ጋር በቅንጅት መስራት እንደ ሀሳብ ቀርበዋል።
በዛሬው ዕለት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጉዳዩ ላይ እደደሚወያይና ውሳኔ እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል።
Via TIKVAHETH