Watch "Thats why i always say Father is the King of Kings ለዚህ ነዉ ሁሌም አባት የ ንጉሶች ንጉስ ነዉ የምለዉ" on YouTube
https://youtu.be/omTw74rnj7g
https://youtu.be/omTw74rnj7g
YouTube
Thats why i always say Father is the King of Kings ለዚህ ነዉ ሁሌም አባት የ ንጉሶች ንጉስ ነዉ የምለዉ
Thats why i always say Father is the King of Kings
ለዚህ ነዉ ሁሌም አባት የ ንጉሶች ንጉስ ነዉ የምለዉ
ለዚህ ነዉ ሁሌም አባት የ ንጉሶች ንጉስ ነዉ የምለዉ
ሌላው ያልተዘመረለት የሀረሩ ባለስልጣን!
***************
በሀረሪ ክልል በተማረበት በትምህረቱ ዘርፍ : በእውቀቱ : በሙያው የተካነ ተሿሚ ቢኖር የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣኑ ተወለዳ ብቻ ነው።
ከድሬዳዋ ውሃን ገፍቶ እስከ ሀረር እያመጣ በፈረቃም ቢሆን የሚያጠጣን ብርቅዬ የክልሉ መንግስት አካል እና የውሃው ፕሮጀክት ጠንሳሽና ዋና ተዋናይ ሰው ነው። በፓለቲካ ተገፍቶ እንደነበር ሁላችንም እናውቃለን።
ሌላው እኔን አላመኳሸኸኝም የምትል ካለህ : ሳታመኻኝ ብላ!
ሁሉም ዜሮ ዜሮ ።
ስንተዋወቅ አንተናነቅ።
ሌላ ወሸኸሬ ! ሙኻ ጀላ ! እኔስ እመጥናለሁ የምትል ተሿሚ ባለስልጥን ካላህ አያገባኝም ተንጫጫ!
እኔ የማውቀው ጂኒየስ ተማሪም በስራም ጂኒየስ እሱን ብቻ ነው።
አለቀ ደቀቀ።
***************
በሀረሪ ክልል በተማረበት በትምህረቱ ዘርፍ : በእውቀቱ : በሙያው የተካነ ተሿሚ ቢኖር የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣኑ ተወለዳ ብቻ ነው።
ከድሬዳዋ ውሃን ገፍቶ እስከ ሀረር እያመጣ በፈረቃም ቢሆን የሚያጠጣን ብርቅዬ የክልሉ መንግስት አካል እና የውሃው ፕሮጀክት ጠንሳሽና ዋና ተዋናይ ሰው ነው። በፓለቲካ ተገፍቶ እንደነበር ሁላችንም እናውቃለን።
ሌላው እኔን አላመኳሸኸኝም የምትል ካለህ : ሳታመኻኝ ብላ!
ሁሉም ዜሮ ዜሮ ።
ስንተዋወቅ አንተናነቅ።
ሌላ ወሸኸሬ ! ሙኻ ጀላ ! እኔስ እመጥናለሁ የምትል ተሿሚ ባለስልጥን ካላህ አያገባኝም ተንጫጫ!
እኔ የማውቀው ጂኒየስ ተማሪም በስራም ጂኒየስ እሱን ብቻ ነው።
አለቀ ደቀቀ።
የሰኔ 14/2012 ዓ.ም የፀሐይ ግርዶሽን በተመለከተ ይህንን መረጃ አንብቡት፡፡ ጠቃሚ እና ጥንቃቄ መኖር እንደሚገባው የሚያሳስብ ስለሆነ ለጥንቃቄ ይጠቅማል፡፡
የፀሐይ ግርዶሽ በሚከሰትበት ጊዜ ይከሰታሉ ተብለው የሚጠበቁ…
- አበቦች የፈኩትን መልሰው ይዘጉታል፣
- የቤት እንስሳት ሊደናገጡ ወይም ሊረበሹ ይችላሉ፣
- የደመናና እና የንፋስ እንቅስቃሴ ሊዛባ ይችላል ወይም የአየር ሁኔታ ሊቀየር ይችላል፣
(ሀ) የ2012 ዓ.ም ግርዶሽ የሚታየው፡-
- ሰኔ እሁድ 14/2012 ዓ.ም ነው፣
- በግርዶሹ 6፡00 ሰዓት የሚፈጅ ጨለማ ይታያል፡፡
- በመላ ኢትዮጵያ ይታያል፡፡
- በተለይ ወለጋ፣ ጎጃም፣ ጎንደር፣ ደሴ፣ አላማጣ፣ ኢንጂባራ 98% ጨለማ ሆኖ ይታያል፡፡
- የዓለምን አሰራር የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካን፣ የከፍተኛ የተፈጥሮ ኃይል ሊገኝ ይችላል ብለው ሳንቲስቶች ሀሳባቸውን እየሰነዘሩ ይገኛሉ፡፡
- ቀለበታማ የፀሐይ ግርዶሽ
- በዚህ አጋጣሚ ሰኔ እና ሰኞ ገጥሟል፡፡
- ከምዕራብ ኢትዮጵያ እስከ ሰሜን ኢትዮጵያ ድረስ ግርዶሹ ይታያል፡፡
- ፀሐይ 98% ትሸፈናለች፡፡
(ለ) የሚታይበት እና የሚያበቃበት፡-
- ከማዕከላዊ አፍሪካ ከኮንጎ ይነሳል፣ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ፣ የመን፣ ፓኪስታን፣ ታይዋን፣ ንድና ቻይናን አቋርጦ ፓስፊክ ውቂያኖስ ላይ ያበቃል፡፡
(ሐ) የፀሐይ ግርዶሽ በሚከሰትበት ጊዜ ይከሰታሉ ተብለው የሚጠበቁ…
- አበቦች የፈኩትን መልሰው ይዘጉታል፣
- የቤት እንስሳት ሊደናገጡ ወይም ሊረበሹ ይችላሉ፣
- የደመናና እና የንፋስ እንቅስቃሴ ሊዛባ ይችላል ወይም የአየር ሁኔታ ሊቀየር ይችላል፣
- የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሊጨምር ችላል፡፡ 2015 በተለይ ከዚህ ቀደም በእንግሊዝ 4% ጨምሮ እንደታየ ይነገራል፡፡
- የኮሚኒኬሽን ሳታላይቶች ላይ መዛባት ሊከሰት ይችላል፡፡
- ወፎች መዘመር ሊያቆሙ ይችላሉ፣
(መ) ግርዶሹን ለማየት የተመረጠች አገር፡-
- ግርዶሹን ለማየት ኢትዮጵያ ተመርጣለች….
- ግርዶሹ ደረቃማ የአየር ሁኔታ ያለበት አካባቢ ተመራጭ ሆኗል፡፡
- በተለይም ላሊበላ፣ ሮሃ፣ ላስታ፣
- ግርዶሹ ላሊበላን ያቋርጣል
(ሠ) ሙሉ ግርዶሹ የሚታይበት ወቅት
- ከሌሊቱ ሰኔ 14/2012 ዓ.መ
- 11፡00 ሰዓት ይጀምራል፣
- ከጠዋቱ 12፡45 እስከ ቀኑ 6፡33
- በቀን ሜርኩሪን እና ቬነስን እናያለን
(ረ) ማስጠንቀቂያ፡-
- በዓይን ለማየት አይቻልም ዐይን ያሳውራል፣
- በሱቅ ውስጥ የሚሸጥ መነጽር መጠቀም አይገባም፡፡
- ለፀሐይ ግርዶሽ ተብሎ የተዘጋጀ መነጽር አለ፡፡
- መነጽሩ በአገር ውሰጥ አይገኝም፡፡
- ሲጨልም ማየት እንችላለን ነገር ግን ያለመነጽር ለማየት አንሞክር፣
- ዐይናችን ሊፈስ ይችላል፣
ከቀጥታ የመጋቤ ሀዲስ ሮዳስ ታደሰ የፌስ ቡክ የቀጥታ ስርጭት የተገኘ መረጃ ነው፡፡
የፀሐይ ግርዶሽ በሚከሰትበት ጊዜ ይከሰታሉ ተብለው የሚጠበቁ…
- አበቦች የፈኩትን መልሰው ይዘጉታል፣
- የቤት እንስሳት ሊደናገጡ ወይም ሊረበሹ ይችላሉ፣
- የደመናና እና የንፋስ እንቅስቃሴ ሊዛባ ይችላል ወይም የአየር ሁኔታ ሊቀየር ይችላል፣
(ሀ) የ2012 ዓ.ም ግርዶሽ የሚታየው፡-
- ሰኔ እሁድ 14/2012 ዓ.ም ነው፣
- በግርዶሹ 6፡00 ሰዓት የሚፈጅ ጨለማ ይታያል፡፡
- በመላ ኢትዮጵያ ይታያል፡፡
- በተለይ ወለጋ፣ ጎጃም፣ ጎንደር፣ ደሴ፣ አላማጣ፣ ኢንጂባራ 98% ጨለማ ሆኖ ይታያል፡፡
- የዓለምን አሰራር የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካን፣ የከፍተኛ የተፈጥሮ ኃይል ሊገኝ ይችላል ብለው ሳንቲስቶች ሀሳባቸውን እየሰነዘሩ ይገኛሉ፡፡
- ቀለበታማ የፀሐይ ግርዶሽ
- በዚህ አጋጣሚ ሰኔ እና ሰኞ ገጥሟል፡፡
- ከምዕራብ ኢትዮጵያ እስከ ሰሜን ኢትዮጵያ ድረስ ግርዶሹ ይታያል፡፡
- ፀሐይ 98% ትሸፈናለች፡፡
(ለ) የሚታይበት እና የሚያበቃበት፡-
- ከማዕከላዊ አፍሪካ ከኮንጎ ይነሳል፣ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ፣ የመን፣ ፓኪስታን፣ ታይዋን፣ ንድና ቻይናን አቋርጦ ፓስፊክ ውቂያኖስ ላይ ያበቃል፡፡
(ሐ) የፀሐይ ግርዶሽ በሚከሰትበት ጊዜ ይከሰታሉ ተብለው የሚጠበቁ…
- አበቦች የፈኩትን መልሰው ይዘጉታል፣
- የቤት እንስሳት ሊደናገጡ ወይም ሊረበሹ ይችላሉ፣
- የደመናና እና የንፋስ እንቅስቃሴ ሊዛባ ይችላል ወይም የአየር ሁኔታ ሊቀየር ይችላል፣
- የኤሌክትሪክ ፍጆታ ሊጨምር ችላል፡፡ 2015 በተለይ ከዚህ ቀደም በእንግሊዝ 4% ጨምሮ እንደታየ ይነገራል፡፡
- የኮሚኒኬሽን ሳታላይቶች ላይ መዛባት ሊከሰት ይችላል፡፡
- ወፎች መዘመር ሊያቆሙ ይችላሉ፣
(መ) ግርዶሹን ለማየት የተመረጠች አገር፡-
- ግርዶሹን ለማየት ኢትዮጵያ ተመርጣለች….
- ግርዶሹ ደረቃማ የአየር ሁኔታ ያለበት አካባቢ ተመራጭ ሆኗል፡፡
- በተለይም ላሊበላ፣ ሮሃ፣ ላስታ፣
- ግርዶሹ ላሊበላን ያቋርጣል
(ሠ) ሙሉ ግርዶሹ የሚታይበት ወቅት
- ከሌሊቱ ሰኔ 14/2012 ዓ.መ
- 11፡00 ሰዓት ይጀምራል፣
- ከጠዋቱ 12፡45 እስከ ቀኑ 6፡33
- በቀን ሜርኩሪን እና ቬነስን እናያለን
(ረ) ማስጠንቀቂያ፡-
- በዓይን ለማየት አይቻልም ዐይን ያሳውራል፣
- በሱቅ ውስጥ የሚሸጥ መነጽር መጠቀም አይገባም፡፡
- ለፀሐይ ግርዶሽ ተብሎ የተዘጋጀ መነጽር አለ፡፡
- መነጽሩ በአገር ውሰጥ አይገኝም፡፡
- ሲጨልም ማየት እንችላለን ነገር ግን ያለመነጽር ለማየት አንሞክር፣
- ዐይናችን ሊፈስ ይችላል፣
ከቀጥታ የመጋቤ ሀዲስ ሮዳስ ታደሰ የፌስ ቡክ የቀጥታ ስርጭት የተገኘ መረጃ ነው፡፡
ማስተንፈሻ ያላቸው ማስኮች ለኮሮናቫይረስ መስፋፋት ሚና እንዳላቸው ተገለፀ‼️
የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ማስተንፈሻ ያላቸው የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስኮች ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መስፋፋት ሚና እንዳላቸው አስታወቀ፡፡
ማስኮች ማስተንፈሻ ስላላቸው የተዘጋጁት ለኢንዱስትሪ አላማ ታስቦ በመሆኑ፣ አየር ወደ ውጪ በማስወጣታቸው ምክንያት ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው ትንፋሽ በቀላሉ እንዲተላለፍ የሚያደርጉ መሆኑም ነው የተጠቆመው፡፡
ማስተንፈሻ ያለውን ማስክ ላደረገ ግለሰብ ወደ ውስጥ ምንም አየር የማያስገባ፣ ነገርግን ወደ ውጪ አየር የሚያስወጣ በመሆኑ ራስ ወዳድ የሆነ የፊትና የአፍንጫ ጭምብል እንደሆነም ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ምግብ እና መድሀኒት ጤና ክብባቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ወረርሽኙ መጋቢት 04፣2012 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መግባቱን ተከትሎ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት የሚያግዙ የመከላከያ ቁሳቁሶች ጥራትን ሲፈትሽ እንደነበርም ተነግሯል፡፡
ባለስልጣኑ ምርምር ሲያካሂድባቸው ከነበሩ የመከላከያ ቁሳቁሶችም የፊትና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎች ይገኙበታል፡፡
የኮሮና ወረርሽኝ የመከላከያ መሳሪያዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ጊዜያዊ ፈቃድ በማውጣት 300 የሚሆኑ ድርጅቶች ወደ ተግባር የገቡ ቢሆንም፣ በአሁን ሰአት በትግበራው ላይ ያሉት 147 ድርጅቶች ናቸው፡፡
ባለስልጣኑ ህብረተሰቡ የሚጠቀማቸውን ጭምብሎች ጥራት ማረጋገጥ እንደሚኖርበት መክሯል፡፡
በአሁን ወቅት በገበያ ላይ በስፋት የሚስተዋሉት ባለ ማስተንፈሻ የፊት ጭምብሎች በባለስልጣን መሰሪያቤቱ የጥራት ማረጋገጫ ያላገኙ አንደሆነ ነው የተገለጸው፡፡
ጭምብሎቹ ለግንባታ ሰራተኞች ታሳቢ በማድረግ ከፕላስቲክ፣ ከስፖንጅ እና ከተለያዩ ግብአቶች የተሰሩ እንጂ ወረርሽኙን ከመቆጣጠር አንፃር ከጥቅማቸው ጉዳታቸው እንደሚያመዝን ተገልጿል፡፡
ኃላፊነት ከጎደለው የፊት ጭምብሎች አወጋገድ ጋር ተያይዞም ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ባለስልጣኑ አሳስቧል፡፡
Esat . source
የኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ማስተንፈሻ ያላቸው የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማስኮች ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መስፋፋት ሚና እንዳላቸው አስታወቀ፡፡
ማስኮች ማስተንፈሻ ስላላቸው የተዘጋጁት ለኢንዱስትሪ አላማ ታስቦ በመሆኑ፣ አየር ወደ ውጪ በማስወጣታቸው ምክንያት ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው ትንፋሽ በቀላሉ እንዲተላለፍ የሚያደርጉ መሆኑም ነው የተጠቆመው፡፡
ማስተንፈሻ ያለውን ማስክ ላደረገ ግለሰብ ወደ ውስጥ ምንም አየር የማያስገባ፣ ነገርግን ወደ ውጪ አየር የሚያስወጣ በመሆኑ ራስ ወዳድ የሆነ የፊትና የአፍንጫ ጭምብል እንደሆነም ተገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ምግብ እና መድሀኒት ጤና ክብባቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ወረርሽኙ መጋቢት 04፣2012 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ መግባቱን ተከትሎ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት የሚያግዙ የመከላከያ ቁሳቁሶች ጥራትን ሲፈትሽ እንደነበርም ተነግሯል፡፡
ባለስልጣኑ ምርምር ሲያካሂድባቸው ከነበሩ የመከላከያ ቁሳቁሶችም የፊትና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብሎች ይገኙበታል፡፡
የኮሮና ወረርሽኝ የመከላከያ መሳሪያዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ጊዜያዊ ፈቃድ በማውጣት 300 የሚሆኑ ድርጅቶች ወደ ተግባር የገቡ ቢሆንም፣ በአሁን ሰአት በትግበራው ላይ ያሉት 147 ድርጅቶች ናቸው፡፡
ባለስልጣኑ ህብረተሰቡ የሚጠቀማቸውን ጭምብሎች ጥራት ማረጋገጥ እንደሚኖርበት መክሯል፡፡
በአሁን ወቅት በገበያ ላይ በስፋት የሚስተዋሉት ባለ ማስተንፈሻ የፊት ጭምብሎች በባለስልጣን መሰሪያቤቱ የጥራት ማረጋገጫ ያላገኙ አንደሆነ ነው የተገለጸው፡፡
ጭምብሎቹ ለግንባታ ሰራተኞች ታሳቢ በማድረግ ከፕላስቲክ፣ ከስፖንጅ እና ከተለያዩ ግብአቶች የተሰሩ እንጂ ወረርሽኙን ከመቆጣጠር አንፃር ከጥቅማቸው ጉዳታቸው እንደሚያመዝን ተገልጿል፡፡
ኃላፊነት ከጎደለው የፊት ጭምብሎች አወጋገድ ጋር ተያይዞም ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ባለስልጣኑ አሳስቧል፡፡
Esat . source