የ5 ኪሎ ሜትር ታላቁ ሩጫ በእንጦጦ ፖርክ ተካሄደ!
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ከሕዝብ መዝናኛ ቦታዎች አስተዳደር ኮርፓሬሽን ጋር በመተባበር " ሩጫን የሕይዎት ዘይቤ ማድረግ"በሚል መሪ ቃል በየወሩ በእንጦጦ ፓርክ የሚያካሂደው የ5ኪሎ ሜትር ሩጫ ዛሬ በእንጦጦ ፓርክ በይፋ ተጀምሯል።በውድድሩ በርካታ ተሳታፊዎች የታደሙበት ሲሆን ሩጫዉ አዝናኝ አስደሳች እና አጓጊ እንደነበር ተሳታፊዎቹ ገልጸዋል።
YOU GO ENTOTO PARK!!
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ፣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ከሕዝብ መዝናኛ ቦታዎች አስተዳደር ኮርፓሬሽን ጋር በመተባበር " ሩጫን የሕይዎት ዘይቤ ማድረግ"በሚል መሪ ቃል በየወሩ በእንጦጦ ፓርክ የሚያካሂደው የ5ኪሎ ሜትር ሩጫ ዛሬ በእንጦጦ ፓርክ በይፋ ተጀምሯል።በውድድሩ በርካታ ተሳታፊዎች የታደሙበት ሲሆን ሩጫዉ አዝናኝ አስደሳች እና አጓጊ እንደነበር ተሳታፊዎቹ ገልጸዋል።
YOU GO ENTOTO PARK!!